Property and General Service Administration Directorate, Director

Mr. Wubishet Belay

  • Property and General Service Administration Directorate, Director
  • Telephone: +251-
  • Mobile: +251-917172049
  • Email:
  • Personal Website: #
    • Follow:

Biography

ሥም…………………       አቶ ውብሸት በላይ

             የትዉልድ ዘመን …………………  ጥቅምት 22/1962 ዓ.ም

             የትወልድ ቦታ ……………………..    ሀረርጌ   

         ጾታ …………………………….    ወንድ

የትምህርት ሁኔታ

  • ማኔጅመንት ዲግሪ ከአሶሳ አድማስ ዩኒቨርስቲ  ከ2000-2002 ዓ.ም
  • ኮሌጅ ባታያ ዴ. ፓሎ ሴኮ ኩባ 1978-1980 ዲፕሎማ በስታስቲክስ አግኝተዋል፡፡

የሥራ ልምድ

  • ከ1990 - 1997 ዓ.ም በቤኒሻንጉል ጉምዝ ኢኮኖሚ ልማት የማህበራዊ አገ/ጽ/ቤት በአስተዳደርና ፋይናንስ አገልግሎት ኃላፊ፡፡
  • ከ1997 - 1998 ዓ.ም በቤኒሻንጉል ጉምዝ ኢኮኖሚ ልማት ማህበራዊ አገልግሎት ጽ/ቤት ሰማ/ጠቅ/አገ/ኃላፊ፡፡
  • ከ1998 - 2003 ዓ.ም በቤኒሻንጉል ጉምዝ ፋይ/ጽ/ቤት ኦዲተር
  • ከ2003 - 2004 ዓ.ም በቤኒሻንጉል ጉምዝ ፋይ/ጽ/ቤት የውስጥ ኦዲት አስተባባሪ፡፡
  • ከ2004 - 2005 ዓ.ም አዲስ ከተማ ንግድና ኢንዱስትሪ ጽ/ቤት ከፍተኛ ኦዲተር፡፡
  • ከ2005 - 2006 ዓ.ም በአዲስ አበባ ም/ቤት የውስጥ ኦዲት የስራ ሂደት መሪ፡፡
  • ከ2006 - 2007 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ስራ አመራር ኢንስቲትዩት ግዥ/ንብ/ጠቅ/አገ ስራ ሂደት  መሪ፡፡
  • 2007 - 2009 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት የንብ/ጠቅ/አገ/ ኬዝቲም አስተባባሪ፡፡
  • ከ2009 - ሐምሌ 14 2012 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ጽ/ቤት የንብ/አስተዳደር ቡድን መሪ፡፡
  • ከሐምሌ 15/2012 ዓ.ም እስከ አሁን ድረስ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት/ጽ/ቤት የንብ/ጠቅ/አገ/ዳይሬክተር፡፡