RE: ስለምግብ እና መድኃኒት አስተዳደር የወጣ ረቂቅ አዋጅ - Draft Laws
Participate
RE: ስለምግብ እና መድኃኒት አስተዳደር የወጣ ረቂቅ አዋጅ
You do not have permission to access the requested resource.
All the stake holders must discuss on the this draft proclamation
በጤና ጥበቃ ሚኒስተር የኢትዮጵያ ምግብ መድሀኒትና ማህበረሰብ ጤና ቁጥጥርና እንክብካቤ ባለስልጣን ተረቆ ለዝርዘር እይታ የቀረበው ይህ አዋጅ ወቅታዊ እና በመከላከል ያተኮረውን የአገራችንን የጤና እስትራቴጅ ለማስፍፀም የሚረዳ እና ብዙ አገራዊ ፍይዳ ያለው ሲሆን በተለይም እንደ ሳውየር (Sawyer Hollow-Fiber Membrane water filter) ያሉ የዉሃ ማጣሪያ ቴክኖሎጅዎችን በአዋጁ ማዕቀፍ ውስጥ ማካተቱ እና አስገዳጅ የደረጃ ቁጥጥር እንዲኖር መደረጉ በውሃ ወለድ በሽታ በተደጋጋሚ የሚጠቃውን ህዝባችንን የሚታደግና እንደ ሀገር የተያዘውን ጤናማና አምራች ዜጋን የመፍጠር ሀገራዊ ግብ ለማሳካት የጎላ ድርሻ ይኖረዋል ፡፡
የውሃ ማጣሪያን በገጠሩም በከተማም መጠቀሙ የሚከተኩት ፈርጀ ብዙ ጥቅሞች አሉት ፡፡
- በመከላከል ላይ ያተኮርውን የሀገራችንን የጤና እስትራቴጂ ለማስፈጸም ያስችላል፡፡ የተለያዩ የውሃ ወለድ በሽታዎችን ለመከላከል የሚወጣውንም የመድሃኒትና የህክምና ወጪ ይቀንሳል ብሎም ያስቀራል፡፡
- ማንኛውንም የገጸ ምድር ውሃ ማጣራትና መጠቀም ስለሚያስችል፡፡ መንግስት ለዜጎች የያዘውን ንጹህ ውሃን የማዳረስ እቅድ በቀላሉ ለማስፈጸም ያስችላል፡፡
- ለእረጅም አመት ስለሚገለግል የውሃ ወለድ እና ሌሎች ተዛማጅ በሽታዎችን ችግር ለዘለቄታው ለማስወገድ ያግዛል፡፡
በመጀመሪያ ለተከበረው ምክር ቤት ላቅ ያለ ምስጋናዬን ማቅረብ እፈልጋለሁ፡ ምክኒያቱም ይህ የተሻሻለ አዋጅ ምንም እንኳን ተገቢው ውይይት የተደረገበት ቢሆንም፤ ባመዛኙ ባለስልጣን መ/ቤቱ ከሚመለከታቸው አካላት የተሰጡ አንዳንድ ጠቃሚ የሆኑ ሃሳቦችን በአንድ አቅጣጫ ብቻ በመመልከት ሀሳቡን እንደማይቀይር በተደጋጋሚ በማሳዎቅ ከሚመለከታቸው አካላት የተሰጡትን “ጠቃሚ” ሃሳቦቸን ምንም ከገምት ሳያስገባ እና አዲሱ አዋጅ ስራ ላይ ሲውል ሊከሰት የሚችለውን የህብረተሰብ ችግር አቅልሎ በማይት እንዲሁም የሚመለከታቸው አካላት የሚሰጡትን ጠቃሚ ሀሳብ በማናናቅ እና ከእንግዲህ ለሚጠሩ መሰል ውይይቶች አሉታዊ የሆነ ጠባሳ ጥሎ ያለፈ ነበር፡፡ ሆኖም ግን የህዝብ አይን እና ጆሮ የሆነው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የረቂቅ አዋጁን ጉድለት በመገነዘብ የሚመለከታቸው አካላት በድጋሜ እድል እንዲሰጣቸው እና ሃሳባቸውን እንዲያጋሩ ይህን ነጻ የህዝብ አስተያየት መስጫ በማመቻቸቱ የተሰማኝ ደስታ ወደር የለውም፡፡
ምንም እንኳን ሁላቸንም የምንሰጠው አስታያየት በትክክል ከግል ፍላጎት ይልቅ ለህዝብ ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ ነው ብሎ ማሰብ ባይቻልም እንዲሁም የሚሰጠው የስተያየት ሁሉንም ያስደሰታል ባይባልም በአንጻሩ አብዘሀኛውን የማህበረስብ ክፍል የሚጠቅም እንዲሁም ከጉዳቱ ይልቅ ጥቅሙ ያመዘነ ሆኖ ከተገኘ ተግባር ላይ መዋል አለበተ ብዬ በግሌ አምናለሁ፡፡ ስለሆነም የተኛውም አገለግሎት ሰጪ መ/ቤት መሰል ህጎችን በሚያረቁበት ወቅት risk-benefit analysis በመስራት የሚመለከታቸው አካላት ለሚያቀርቡት አስተያየት ተገቢውን እውቅና በመስጠት በጎ ምላሽ መስጠት ቢቸሉ ሁሉም የተስማማበት ህግ ለመተግበርም ይቀላል በየጊዜው ህግን በማሻሻል የሚጠፋውንም ጊዜ እና የህዝብ ሀብትም ይታደጋል ብዬ አምናለሁ፡፡
በመሆኑም ምንም አንኳን ይህ ረቂቅ አዋጅ አሁን ስራ ላይ ካለው አዋጅ 661/2002 አንጻር የተሻለ ቢሆንም የተወሰኑ አንቀጾች ግን አሁንም በእኔ አስተያየት የአብዘሀኛውን stakeholders ይሁንታ ያላገኘ በትግበራ ወቅትም በጣም ፈታኝ የሆነ ሁኔታን ሊፈጥር የሚችል፡ የመድሃኒት አቅርቦቱን እጅጉን ሊጎዳ የሚችል ነው፡፡ እኔ ባለኝ መረጃ ይህ አዋጅ ከታች የምጠቅሳቸውን አንቀጾች ሳያሻሽል ቢጸድቅ ብዙ የመድሃኒት አቅራቢ ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ገበያ ራሳቸውን ለማግለል የወሰኑ ናቸው፡፡ እነዚህ አነቀጾች ምንም እንኳን ጠቃሚነት ያላቸው ቢሆኑም ባሁኑ ወቅት ግን ጉዳታቸው ያመዝናል፡ ይኽውም አገሪቱ በቂ፤ ተወዳዳሪ እና ሁሉንም የመድሃኒት አይነቶች ማምረት የሚቸሉ ያገር ውስጥ የመድሃኒት አምራች ድርጅቶች ሳየኖሯት ይህ ጉዳይ ቢከሰት ችግሩ እጅግ የከፋ ነው፡፡ ይህም መንግስት ሳይወድ በግድ ያወጣውን ህግ በሙሉም ሆነ በከፊል እንዲጥስ ሊያሰገድደው ይችላል፡፡ ከዚህ ቀጥሎ ችግር ፈች ከመሆን ይልቅ የከፋ ችግር ሊፈጥሩ ይችላሉ ያልኳቸውን አንቀጾች አቀርባለሁ፡
የመደሃኒት ስም ወይም የሚያስከትሉትን የጎነዮሽ ጉዳቶች እና መሰል ነገሮችን በአገሪቱ ቋንቋ መጻፍ ባይከፋም ከሰር የተዘረዘሩት ተጓዳኝ ችግሮች ግን በትክክል አልተጤኑም ወይም ከግምት ውስጥ አልገቡም ብዬ አምናለሁ፡፡
በአሁኑ ወቅት ካተሳሳተኩ ያገር ውስጥ መደሃኒት አምራቾች ከ 30 በመቶ(ዋጋን ብቻ መሰረት አድርጎ) ያልበለጠውን ድርሻ ሲይዙ ቀሪው 70 በመቶ ከውጪ አገር ነው እሚገኘው፡፡ አበዘሀኞቹ ህንድ እና ቻየና ሲሆኑ ቀሪዎች ከተለያየ ዓለማት ይገኛል፡፡ በተልይ እድሜልክ አሚወሰዱ መድሃኒቶች (የልብ፤ የደም ግፊት፤ የኤች.አይ.ቪ፤ የካነሰር)፡ የእናቶች እና የህጻናት ክትባቶች በዋናነት ምንጫቸው ከአውሮፓ እና መሰል አገሮች ነው፡፡ ምንም አንኳን የአገሪቷ የጤና ችግረ ባመዛኙ ተላላፊ በሽታዎች ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የማይተላለፉ በሽታዎችም ቁጥር እየጨመረ እንደመጣ ግልጽ ነው፡፡ ለዚህ ህመም የሚሆኑ መድሃኒቶችን እሚያቀርቡት ድርጅቶች ባመዛኙ አለማቀፋዊ የሆነ የዘት ያላቸው ከንግድ እኩል ለስማቸው አሚጨነቁ ተቋማት ሲሆኑ አነድን ገበያ(አገር) ሲመርጡ ከግምት ውስጥ የሚያስገቡት የአገራቱን ህግጋት እና የገበያ ስፋት ነው፡፡ እንደሚታወቀው ኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብ ቢኖራትም በመደሃኒት አጠቃቀም (consumption) መጠን ግን በጣም ዝቅተኛ ነው በመሁኑም አንድ ሙሉ ባች መድሃኒት በአነዴ ለማትገዛ አገር ለብቻዋ የማሸጊያ ማሽን መግጠም ለነዚህ አማራቾች ከጥቅሙ ጉዳቱ ስለሚያመዝን እዚህ አማያጓጓ ገበያ ለይ እንዲህ ያለ ተጨማሪ ኢነቨስትመንት ለማድረግ ብዙ ፍላጎት የላቸውም፡፡
ለምሳሌ ከኢትዮጵያ ከገማሽ ያነሰ የህዝብ ብዛት ያላት ጎረቤት አገር ኬንያ የመደሃኒት አጠቃቀሟ ግን ከ ኢተዮጵያ ከ 3-4 እጥፍ የበለጠ ነው በመሆኑም እነኝህ ፋብሪካዎች ኢትዮጵያን ተመራጨ ገበያ ለማድረግ አገሪቷ ባገር ውስጥ ምርት ራሷን እስካልቻለች ድረስ ምቹ ህግ በማውጣት እነኚሀን በቁጥር ጥቂት ግን የግድ አስፈላጊ የሆኑ ምርቶችን እሚያመረቱ ድርጅቶችን አገሪቱ ማጣት የለባትም፡፡
ሌላው ነጥብ ይህ አነቀጽ ራሱን ችሎ መቆም የማይችል ለአድሎአዊ አሰራር በር እሚከፍት (double standard) ያለበት ነው፡፡ የመጀመሪያው በስፋት የሚሰራጭ እና እማይሰራጪ መደሃኒት/የህክምና መሳሪያ የቱ እንደሆን በትርጉም ደረጃ እንኳን አልተቀመጠም፡፡
ባጠቃላይ ከላይ ያስቀመጥኳቸው ሁለት ቁም ነገሮች በወጉ ካልተጤኑ ነገ ከባድ ችግረ ሊያስከትሉ ይህላሉ፡፡
በጣም በሚገርም ሁኔታ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ያለማንም አጋዥነት እና ምክር ገዝቶ እሚጠቀምባቸው የታሸጉ ምግቦች አና መዋቢያዎች(cosmetics) በአማርኛ ቢጻፉ ጥቅሙ ከፍ ያለ ቢሆንም ከግምት ውስጥ ሳይገባ መታለፉን አልደግፍም፡፡ ባለኝ መረጃ ብዙ ሰው መድሀኒት እሚወስደው በምግብ ምክኒያት ታሞ ነው፡፡ በ cosmetics ምክኒያት አሚደርሰው ጉዳትም ሁላችል እምናውቀው ነው፡፡
ምንም እንኳን ሁላቸንም የምንሰጠው አስታያየት በትክክል ከግል ፍላጎት ይልቅ ለህዝብ ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ ነው ብሎ ማሰብ ባይቻልም እንዲሁም የሚሰጠው የስተያየት ሁሉንም ያስደሰታል ባይባልም በአንጻሩ አብዘሀኛውን የማህበረስብ ክፍል የሚጠቅም እንዲሁም ከጉዳቱ ይልቅ ጥቅሙ ያመዘነ ሆኖ ከተገኘ ተግባር ላይ መዋል አለበተ ብዬ በግሌ አምናለሁ፡፡ ስለሆነም የተኛውም አገለግሎት ሰጪ መ/ቤት መሰል ህጎችን በሚያረቁበት ወቅት risk-benefit analysis በመስራት የሚመለከታቸው አካላት ለሚያቀርቡት አስተያየት ተገቢውን እውቅና በመስጠት በጎ ምላሽ መስጠት ቢቸሉ ሁሉም የተስማማበት ህግ ለመተግበርም ይቀላል በየጊዜው ህግን በማሻሻል የሚጠፋውንም ጊዜ እና የህዝብ ሀብትም ይታደጋል ብዬ አምናለሁ፡፡
በመሆኑም ምንም አንኳን ይህ ረቂቅ አዋጅ አሁን ስራ ላይ ካለው አዋጅ 661/2002 አንጻር የተሻለ ቢሆንም የተወሰኑ አንቀጾች ግን አሁንም በእኔ አስተያየት የአብዘሀኛውን stakeholders ይሁንታ ያላገኘ በትግበራ ወቅትም በጣም ፈታኝ የሆነ ሁኔታን ሊፈጥር የሚችል፡ የመድሃኒት አቅርቦቱን እጅጉን ሊጎዳ የሚችል ነው፡፡ እኔ ባለኝ መረጃ ይህ አዋጅ ከታች የምጠቅሳቸውን አንቀጾች ሳያሻሽል ቢጸድቅ ብዙ የመድሃኒት አቅራቢ ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ገበያ ራሳቸውን ለማግለል የወሰኑ ናቸው፡፡ እነዚህ አነቀጾች ምንም እንኳን ጠቃሚነት ያላቸው ቢሆኑም ባሁኑ ወቅት ግን ጉዳታቸው ያመዝናል፡ ይኽውም አገሪቱ በቂ፤ ተወዳዳሪ እና ሁሉንም የመድሃኒት አይነቶች ማምረት የሚቸሉ ያገር ውስጥ የመድሃኒት አምራች ድርጅቶች ሳየኖሯት ይህ ጉዳይ ቢከሰት ችግሩ እጅግ የከፋ ነው፡፡ ይህም መንግስት ሳይወድ በግድ ያወጣውን ህግ በሙሉም ሆነ በከፊል እንዲጥስ ሊያሰገድደው ይችላል፡፡ ከዚህ ቀጥሎ ችግር ፈች ከመሆን ይልቅ የከፋ ችግር ሊፈጥሩ ይችላሉ ያልኳቸውን አንቀጾች አቀርባለሁ፡
- አንቀጽ 53(3) “በሀገሪቱ መሰረታዊ የመድኃኒት ዝርዝር ውስጥ የተካተተ ወይም በብዛት የሚሰራጭ መድኃኒት ወይም የህክምና መሳሪያ ገላጭ ጽሁፍ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ መጻፍ አለበት፡፡”
የመደሃኒት ስም ወይም የሚያስከትሉትን የጎነዮሽ ጉዳቶች እና መሰል ነገሮችን በአገሪቱ ቋንቋ መጻፍ ባይከፋም ከሰር የተዘረዘሩት ተጓዳኝ ችግሮች ግን በትክክል አልተጤኑም ወይም ከግምት ውስጥ አልገቡም ብዬ አምናለሁ፡፡
- በአማርኛ ያለተጻፈ መደሃኒት ገበያ ላይ በነበረበት ህን ያህል ረዥም አመታት በቋንቋው ምክኒያት ብቻ ምን ያህል ጉዳት እንደደረሰ አልተጠናም (ሰለሆነም መረጃን በሚረዳው ቋንቋ ማግኘት ህገ መንግሰታዊ መብት ነው ከሚለው ወጪ ከመደሃኒት አወሳሰድ ጋር ያለው ጥቅም እና ጉዳት አልታየም ይህም ከመ/ቤቱ ተልዕኮ የመድሃኒትን ጥራት፤ ደህንነት እና ፈዋሽነት ከማረጋገጥ ጋር ቀጥተኛ ተያያዥነት የለውም)
- ምን ያህሉ የመድሃኒት አቅራቢዎች ይህ አዋጅ ተስማምቷቸው የተመዘገቡ መድሃኒቶቻቸውን ለሀብረተሰቡ በማቅረብ የቀጥልሉ፡ ከገበያ ቢወጡ ምን ሊከሰት የችላል፤ የተከሰተውንስ ችግር የመደሃኒት አቅርቦቱ ሳይስተጓጎል እንዴት መወጣት እንደሚቻል
- ራሳቸውን ካዋጁ ጋር አሰማምተው ገበያው ላይ ለመቆየት ሊወስኑ እሚቸሉት ምን አየነት አምራቾች ሊሆኑ ይችላሉ (የሚያቀርቡት መድሃኒት አይነት እና ጥራት) ዋጋቸውስ በዚሁ ሊቀጥል ወይስ ሊጨምር/ሊቀንስ ይችላል
- ከገበያ ራሳቸውን ሊያገሉ እሚችሉ የመድሃኒት አቅራቢዎች ቢወጡ ለመቆየት የወሰኑት አቀራቢዎች አጋጣሚውን እንደ መልካም እድል በመጠቀም ዋጋ የማናር ሁኔታ ሊኖር መቻል አለመቻሉን፡፡
- ከገበያ እሚወጡት ፋበሪካዎች ጋር ተቀጥረው በመስራት ህወታቸው የተመሰረተ የአገሪቱ ዜጎች ህልውናሰ እንዴት እንደታዬ
- ምን ያህሉ የገሪቷ ህዝብ አማርኛ አንብቦ መረዳት እንደሚችል
- አማርኛ ማንበብ እና መረዳት ከምችለው የህብረተሰብ ክፍል ምን ያህሉ ሳይንሳዊ የሆኑ ነገሮችን በአማርኛ አንብቦ መረዳት እንደሚችል
በአሁኑ ወቅት ካተሳሳተኩ ያገር ውስጥ መደሃኒት አምራቾች ከ 30 በመቶ(ዋጋን ብቻ መሰረት አድርጎ) ያልበለጠውን ድርሻ ሲይዙ ቀሪው 70 በመቶ ከውጪ አገር ነው እሚገኘው፡፡ አበዘሀኞቹ ህንድ እና ቻየና ሲሆኑ ቀሪዎች ከተለያየ ዓለማት ይገኛል፡፡ በተልይ እድሜልክ አሚወሰዱ መድሃኒቶች (የልብ፤ የደም ግፊት፤ የኤች.አይ.ቪ፤ የካነሰር)፡ የእናቶች እና የህጻናት ክትባቶች በዋናነት ምንጫቸው ከአውሮፓ እና መሰል አገሮች ነው፡፡ ምንም አንኳን የአገሪቷ የጤና ችግረ ባመዛኙ ተላላፊ በሽታዎች ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የማይተላለፉ በሽታዎችም ቁጥር እየጨመረ እንደመጣ ግልጽ ነው፡፡ ለዚህ ህመም የሚሆኑ መድሃኒቶችን እሚያቀርቡት ድርጅቶች ባመዛኙ አለማቀፋዊ የሆነ የዘት ያላቸው ከንግድ እኩል ለስማቸው አሚጨነቁ ተቋማት ሲሆኑ አነድን ገበያ(አገር) ሲመርጡ ከግምት ውስጥ የሚያስገቡት የአገራቱን ህግጋት እና የገበያ ስፋት ነው፡፡ እንደሚታወቀው ኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብ ቢኖራትም በመደሃኒት አጠቃቀም (consumption) መጠን ግን በጣም ዝቅተኛ ነው በመሁኑም አንድ ሙሉ ባች መድሃኒት በአነዴ ለማትገዛ አገር ለብቻዋ የማሸጊያ ማሽን መግጠም ለነዚህ አማራቾች ከጥቅሙ ጉዳቱ ስለሚያመዝን እዚህ አማያጓጓ ገበያ ለይ እንዲህ ያለ ተጨማሪ ኢነቨስትመንት ለማድረግ ብዙ ፍላጎት የላቸውም፡፡
ለምሳሌ ከኢትዮጵያ ከገማሽ ያነሰ የህዝብ ብዛት ያላት ጎረቤት አገር ኬንያ የመደሃኒት አጠቃቀሟ ግን ከ ኢተዮጵያ ከ 3-4 እጥፍ የበለጠ ነው በመሆኑም እነኝህ ፋብሪካዎች ኢትዮጵያን ተመራጨ ገበያ ለማድረግ አገሪቷ ባገር ውስጥ ምርት ራሷን እስካልቻለች ድረስ ምቹ ህግ በማውጣት እነኚሀን በቁጥር ጥቂት ግን የግድ አስፈላጊ የሆኑ ምርቶችን እሚያመረቱ ድርጅቶችን አገሪቱ ማጣት የለባትም፡፡
ሌላው ነጥብ ይህ አነቀጽ ራሱን ችሎ መቆም የማይችል ለአድሎአዊ አሰራር በር እሚከፍት (double standard) ያለበት ነው፡፡ የመጀመሪያው በስፋት የሚሰራጭ እና እማይሰራጪ መደሃኒት/የህክምና መሳሪያ የቱ እንደሆን በትርጉም ደረጃ እንኳን አልተቀመጠም፡፡
- አንቀጽ 53(7) “ማንኛውም የመድኃኒት አምራች ወይም አስመጪ መድኃኒቱ ገበያ ላይ ከመዋሉ በፊት የመድኃኒቱን የችርቻሮ ዋጋ በሀገሪቱ መገበያያ ገንዘብ በምርቱ ማሸጊያ ላይ መለጠፍ አለበት ፡፡”
ባጠቃላይ ከላይ ያስቀመጥኳቸው ሁለት ቁም ነገሮች በወጉ ካልተጤኑ ነገ ከባድ ችግረ ሊያስከትሉ ይህላሉ፡፡
በጣም በሚገርም ሁኔታ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ያለማንም አጋዥነት እና ምክር ገዝቶ እሚጠቀምባቸው የታሸጉ ምግቦች አና መዋቢያዎች(cosmetics) በአማርኛ ቢጻፉ ጥቅሙ ከፍ ያለ ቢሆንም ከግምት ውስጥ ሳይገባ መታለፉን አልደግፍም፡፡ ባለኝ መረጃ ብዙ ሰው መድሀኒት እሚወስደው በምግብ ምክኒያት ታሞ ነው፡፡ በ cosmetics ምክኒያት አሚደርሰው ጉዳትም ሁላችል እምናውቀው ነው፡፡
Anonymousበመጀመሪያ ለተከበረው ምክር ቤት ላቅ ያለ ምስጋናዬን ማቅረብ እፈልጋለሁ፡ ምክኒያቱም ይህ የተሻሻለ አዋጅ ምንም እንኳን ተገቢው ውይይት የተደረገበት ቢሆንም፤ ባመዛኙ ባለስልጣን መ/ቤቱ ከሚመለከታቸው አካላት የተሰጡ አንዳንድ ጠቃሚ የሆኑ ሃሳቦችን በአንድ አቅጣጫ ብቻ በመመልከት ሀሳቡን እንደማይቀይር በተደጋጋሚ በማሳዎቅ ከሚመለከታቸው አካላት የተሰጡትን “ጠቃሚ” ሃሳቦቸን ምንም ከገምት ሳያስገባ እና አዲሱ አዋጅ ስራ ላይ ሲውል ሊከሰት የሚችለውን የህብረተሰብ ችግር አቅልሎ በማይት እንዲሁም የሚመለከታቸው አካላት የሚሰጡትን ጠቃሚ ሀሳብ በማናናቅ እና ከእንግዲህ ለሚጠሩ መሰል ውይይቶች አሉታዊ የሆነ ጠባሳ ጥሎ ያለፈ ነበር፡፡ ሆኖም ግን የህዝብ አይን እና ጆሮ የሆነው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የረቂቅ አዋጁን ጉድለት በመገነዘብ የሚመለከታቸው አካላት በድጋሜ እድል እንዲሰጣቸው እና ሃሳባቸውን እንዲያጋሩ ይህን ነጻ የህዝብ አስተያየት መስጫ በማመቻቸቱ የተሰማኝ ደስታ ወደር የለውም፡፡
ምንም እንኳን ሁላቸንም የምንሰጠው አስታያየት በትክክል ከግል ፍላጎት ይልቅ ለህዝብ ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ ነው ብሎ ማሰብ ባይቻልም እንዲሁም የሚሰጠው የስተያየት ሁሉንም ያስደሰታል ባይባልም በአንጻሩ አብዘሀኛውን የማህበረስብ ክፍል የሚጠቅም እንዲሁም ከጉዳቱ ይልቅ ጥቅሙ ያመዘነ ሆኖ ከተገኘ ተግባር ላይ መዋል አለበተ ብዬ በግሌ አምናለሁ፡፡ ስለሆነም የተኛውም አገለግሎት ሰጪ መ/ቤት መሰል ህጎችን በሚያረቁበት ወቅት risk-benefit analysis በመስራት የሚመለከታቸው አካላት ለሚያቀርቡት አስተያየት ተገቢውን እውቅና በመስጠት በጎ ምላሽ መስጠት ቢቸሉ ሁሉም የተስማማበት ህግ ለመተግበርም ይቀላል በየጊዜው ህግን በማሻሻል የሚጠፋውንም ጊዜ እና የህዝብ ሀብትም ይታደጋል ብዬ አምናለሁ፡፡
በመሆኑም ምንም አንኳን ይህ ረቂቅ አዋጅ አሁን ስራ ላይ ካለው አዋጅ 661/2002 አንጻር የተሻለ ቢሆንም የተወሰኑ አንቀጾች ግን አሁንም በእኔ አስተያየት የአብዘሀኛውን stakeholders ይሁንታ ያላገኘ በትግበራ ወቅትም በጣም ፈታኝ የሆነ ሁኔታን ሊፈጥር የሚችል፡ የመድሃኒት አቅርቦቱን እጅጉን ሊጎዳ የሚችል ነው፡፡ እኔ ባለኝ መረጃ ይህ አዋጅ ከታች የምጠቅሳቸውን አንቀጾች ሳያሻሽል ቢጸድቅ ብዙ የመድሃኒት አቅራቢ ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ገበያ ራሳቸውን ለማግለል የወሰኑ ናቸው፡፡ እነዚህ አነቀጾች ምንም እንኳን ጠቃሚነት ያላቸው ቢሆኑም ባሁኑ ወቅት ግን ጉዳታቸው ያመዝናል፡ ይኽውም አገሪቱ በቂ፤ ተወዳዳሪ እና ሁሉንም የመድሃኒት አይነቶች ማምረት የሚቸሉ ያገር ውስጥ የመድሃኒት አምራች ድርጅቶች ሳየኖሯት ይህ ጉዳይ ቢከሰት ችግሩ እጅግ የከፋ ነው፡፡ ይህም መንግስት ሳይወድ በግድ ያወጣውን ህግ በሙሉም ሆነ በከፊል እንዲጥስ ሊያሰገድደው ይችላል፡፡ ከዚህ ቀጥሎ ችግር ፈች ከመሆን ይልቅ የከፋ ችግር ሊፈጥሩ ይችላሉ ያልኳቸውን አንቀጾች አቀርባለሁ፡
የመደሃኒት ስም ወይም የሚያስከትሉትን የጎነዮሽ ጉዳቶች እና መሰል ነገሮችን በአገሪቱ ቋንቋ መጻፍ ባይከፋም ከሰር የተዘረዘሩት ተጓዳኝ ችግሮች ግን በትክክል አልተጤኑም ወይም ከግምት ውስጥ አልገቡም ብዬ አምናለሁ፡፡
በአሁኑ ወቅት ካተሳሳተኩ ያገር ውስጥ መደሃኒት አምራቾች ከ 30 በመቶ(ዋጋን ብቻ መሰረት አድርጎ) ያልበለጠውን ድርሻ ሲይዙ ቀሪው 70 በመቶ ከውጪ አገር ነው እሚገኘው፡፡ አበዘሀኞቹ ህንድ እና ቻየና ሲሆኑ ቀሪዎች ከተለያየ ዓለማት ይገኛል፡፡ በተልይ እድሜልክ አሚወሰዱ መድሃኒቶች (የልብ፤ የደም ግፊት፤ የኤች.አይ.ቪ፤ የካነሰር)፡ የእናቶች እና የህጻናት ክትባቶች በዋናነት ምንጫቸው ከአውሮፓ እና መሰል አገሮች ነው፡፡ ምንም አንኳን የአገሪቷ የጤና ችግረ ባመዛኙ ተላላፊ በሽታዎች ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የማይተላለፉ በሽታዎችም ቁጥር እየጨመረ እንደመጣ ግልጽ ነው፡፡ ለዚህ ህመም የሚሆኑ መድሃኒቶችን እሚያቀርቡት ድርጅቶች ባመዛኙ አለማቀፋዊ የሆነ የዘት ያላቸው ከንግድ እኩል ለስማቸው አሚጨነቁ ተቋማት ሲሆኑ አነድን ገበያ(አገር) ሲመርጡ ከግምት ውስጥ የሚያስገቡት የአገራቱን ህግጋት እና የገበያ ስፋት ነው፡፡ እንደሚታወቀው ኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብ ቢኖራትም በመደሃኒት አጠቃቀም (consumption) መጠን ግን በጣም ዝቅተኛ ነው በመሁኑም አንድ ሙሉ ባች መድሃኒት በአነዴ ለማትገዛ አገር ለብቻዋ የማሸጊያ ማሽን መግጠም ለነዚህ አማራቾች ከጥቅሙ ጉዳቱ ስለሚያመዝን እዚህ አማያጓጓ ገበያ ለይ እንዲህ ያለ ተጨማሪ ኢነቨስትመንት ለማድረግ ብዙ ፍላጎት የላቸውም፡፡
ለምሳሌ ከኢትዮጵያ ከገማሽ ያነሰ የህዝብ ብዛት ያላት ጎረቤት አገር ኬንያ የመደሃኒት አጠቃቀሟ ግን ከ ኢተዮጵያ ከ 3-4 እጥፍ የበለጠ ነው በመሆኑም እነኝህ ፋብሪካዎች ኢትዮጵያን ተመራጨ ገበያ ለማድረግ አገሪቷ ባገር ውስጥ ምርት ራሷን እስካልቻለች ድረስ ምቹ ህግ በማውጣት እነኚሀን በቁጥር ጥቂት ግን የግድ አስፈላጊ የሆኑ ምርቶችን እሚያመረቱ ድርጅቶችን አገሪቱ ማጣት የለባትም፡፡
ሌላው ነጥብ ይህ አነቀጽ ራሱን ችሎ መቆም የማይችል ለአድሎአዊ አሰራር በር እሚከፍት (double standard) ያለበት ነው፡፡ የመጀመሪያው በስፋት የሚሰራጭ እና እማይሰራጪ መደሃኒት/የህክምና መሳሪያ የቱ እንደሆን በትርጉም ደረጃ እንኳን አልተቀመጠም፡፡
ባጠቃላይ ከላይ ያስቀመጥኳቸው ሁለት ቁም ነገሮች በወጉ ካልተጤኑ ነገ ከባድ ችግረ ሊያስከትሉ ይህላሉ፡፡
በጣም በሚገርም ሁኔታ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ያለማንም አጋዥነት እና ምክር ገዝቶ እሚጠቀምባቸው የታሸጉ ምግቦች አና መዋቢያዎች(cosmetics) በአማርኛ ቢጻፉ ጥቅሙ ከፍ ያለ ቢሆንም ከግምት ውስጥ ሳይገባ መታለፉን አልደግፍም፡፡ ባለኝ መረጃ ብዙ ሰው መድሀኒት እሚወስደው በምግብ ምክኒያት ታሞ ነው፡፡ በ cosmetics ምክኒያት አሚደርሰው ጉዳትም ሁላችል እምናውቀው ነው፡፡
ምንም እንኳን ሁላቸንም የምንሰጠው አስታያየት በትክክል ከግል ፍላጎት ይልቅ ለህዝብ ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ ነው ብሎ ማሰብ ባይቻልም እንዲሁም የሚሰጠው የስተያየት ሁሉንም ያስደሰታል ባይባልም በአንጻሩ አብዘሀኛውን የማህበረስብ ክፍል የሚጠቅም እንዲሁም ከጉዳቱ ይልቅ ጥቅሙ ያመዘነ ሆኖ ከተገኘ ተግባር ላይ መዋል አለበተ ብዬ በግሌ አምናለሁ፡፡ ስለሆነም የተኛውም አገለግሎት ሰጪ መ/ቤት መሰል ህጎችን በሚያረቁበት ወቅት risk-benefit analysis በመስራት የሚመለከታቸው አካላት ለሚያቀርቡት አስተያየት ተገቢውን እውቅና በመስጠት በጎ ምላሽ መስጠት ቢቸሉ ሁሉም የተስማማበት ህግ ለመተግበርም ይቀላል በየጊዜው ህግን በማሻሻል የሚጠፋውንም ጊዜ እና የህዝብ ሀብትም ይታደጋል ብዬ አምናለሁ፡፡
በመሆኑም ምንም አንኳን ይህ ረቂቅ አዋጅ አሁን ስራ ላይ ካለው አዋጅ 661/2002 አንጻር የተሻለ ቢሆንም የተወሰኑ አንቀጾች ግን አሁንም በእኔ አስተያየት የአብዘሀኛውን stakeholders ይሁንታ ያላገኘ በትግበራ ወቅትም በጣም ፈታኝ የሆነ ሁኔታን ሊፈጥር የሚችል፡ የመድሃኒት አቅርቦቱን እጅጉን ሊጎዳ የሚችል ነው፡፡ እኔ ባለኝ መረጃ ይህ አዋጅ ከታች የምጠቅሳቸውን አንቀጾች ሳያሻሽል ቢጸድቅ ብዙ የመድሃኒት አቅራቢ ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ገበያ ራሳቸውን ለማግለል የወሰኑ ናቸው፡፡ እነዚህ አነቀጾች ምንም እንኳን ጠቃሚነት ያላቸው ቢሆኑም ባሁኑ ወቅት ግን ጉዳታቸው ያመዝናል፡ ይኽውም አገሪቱ በቂ፤ ተወዳዳሪ እና ሁሉንም የመድሃኒት አይነቶች ማምረት የሚቸሉ ያገር ውስጥ የመድሃኒት አምራች ድርጅቶች ሳየኖሯት ይህ ጉዳይ ቢከሰት ችግሩ እጅግ የከፋ ነው፡፡ ይህም መንግስት ሳይወድ በግድ ያወጣውን ህግ በሙሉም ሆነ በከፊል እንዲጥስ ሊያሰገድደው ይችላል፡፡ ከዚህ ቀጥሎ ችግር ፈች ከመሆን ይልቅ የከፋ ችግር ሊፈጥሩ ይችላሉ ያልኳቸውን አንቀጾች አቀርባለሁ፡
- አንቀጽ 53(3) “በሀገሪቱ መሰረታዊ የመድኃኒት ዝርዝር ውስጥ የተካተተ ወይም በብዛት የሚሰራጭ መድኃኒት ወይም የህክምና መሳሪያ ገላጭ ጽሁፍ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ መጻፍ አለበት፡፡”
የመደሃኒት ስም ወይም የሚያስከትሉትን የጎነዮሽ ጉዳቶች እና መሰል ነገሮችን በአገሪቱ ቋንቋ መጻፍ ባይከፋም ከሰር የተዘረዘሩት ተጓዳኝ ችግሮች ግን በትክክል አልተጤኑም ወይም ከግምት ውስጥ አልገቡም ብዬ አምናለሁ፡፡
- በአማርኛ ያለተጻፈ መደሃኒት ገበያ ላይ በነበረበት ህን ያህል ረዥም አመታት በቋንቋው ምክኒያት ብቻ ምን ያህል ጉዳት እንደደረሰ አልተጠናም (ሰለሆነም መረጃን በሚረዳው ቋንቋ ማግኘት ህገ መንግሰታዊ መብት ነው ከሚለው ወጪ ከመደሃኒት አወሳሰድ ጋር ያለው ጥቅም እና ጉዳት አልታየም ይህም ከመ/ቤቱ ተልዕኮ የመድሃኒትን ጥራት፤ ደህንነት እና ፈዋሽነት ከማረጋገጥ ጋር ቀጥተኛ ተያያዥነት የለውም)
- ምን ያህሉ የመድሃኒት አቅራቢዎች ይህ አዋጅ ተስማምቷቸው የተመዘገቡ መድሃኒቶቻቸውን ለሀብረተሰቡ በማቅረብ የቀጥልሉ፡ ከገበያ ቢወጡ ምን ሊከሰት የችላል፤ የተከሰተውንስ ችግር የመደሃኒት አቅርቦቱ ሳይስተጓጎል እንዴት መወጣት እንደሚቻል
- ራሳቸውን ካዋጁ ጋር አሰማምተው ገበያው ላይ ለመቆየት ሊወስኑ እሚቸሉት ምን አየነት አምራቾች ሊሆኑ ይችላሉ (የሚያቀርቡት መድሃኒት አይነት እና ጥራት) ዋጋቸውስ በዚሁ ሊቀጥል ወይስ ሊጨምር/ሊቀንስ ይችላል
- ከገበያ ራሳቸውን ሊያገሉ እሚችሉ የመድሃኒት አቅራቢዎች ቢወጡ ለመቆየት የወሰኑት አቀራቢዎች አጋጣሚውን እንደ መልካም እድል በመጠቀም ዋጋ የማናር ሁኔታ ሊኖር መቻል አለመቻሉን፡፡
- ከገበያ እሚወጡት ፋበሪካዎች ጋር ተቀጥረው በመስራት ህወታቸው የተመሰረተ የአገሪቱ ዜጎች ህልውናሰ እንዴት እንደታዬ
- ምን ያህሉ የገሪቷ ህዝብ አማርኛ አንብቦ መረዳት እንደሚችል
- አማርኛ ማንበብ እና መረዳት ከምችለው የህብረተሰብ ክፍል ምን ያህሉ ሳይንሳዊ የሆኑ ነገሮችን በአማርኛ አንብቦ መረዳት እንደሚችል
በአሁኑ ወቅት ካተሳሳተኩ ያገር ውስጥ መደሃኒት አምራቾች ከ 30 በመቶ(ዋጋን ብቻ መሰረት አድርጎ) ያልበለጠውን ድርሻ ሲይዙ ቀሪው 70 በመቶ ከውጪ አገር ነው እሚገኘው፡፡ አበዘሀኞቹ ህንድ እና ቻየና ሲሆኑ ቀሪዎች ከተለያየ ዓለማት ይገኛል፡፡ በተልይ እድሜልክ አሚወሰዱ መድሃኒቶች (የልብ፤ የደም ግፊት፤ የኤች.አይ.ቪ፤ የካነሰር)፡ የእናቶች እና የህጻናት ክትባቶች በዋናነት ምንጫቸው ከአውሮፓ እና መሰል አገሮች ነው፡፡ ምንም አንኳን የአገሪቷ የጤና ችግረ ባመዛኙ ተላላፊ በሽታዎች ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የማይተላለፉ በሽታዎችም ቁጥር እየጨመረ እንደመጣ ግልጽ ነው፡፡ ለዚህ ህመም የሚሆኑ መድሃኒቶችን እሚያቀርቡት ድርጅቶች ባመዛኙ አለማቀፋዊ የሆነ የዘት ያላቸው ከንግድ እኩል ለስማቸው አሚጨነቁ ተቋማት ሲሆኑ አነድን ገበያ(አገር) ሲመርጡ ከግምት ውስጥ የሚያስገቡት የአገራቱን ህግጋት እና የገበያ ስፋት ነው፡፡ እንደሚታወቀው ኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብ ቢኖራትም በመደሃኒት አጠቃቀም (consumption) መጠን ግን በጣም ዝቅተኛ ነው በመሁኑም አንድ ሙሉ ባች መድሃኒት በአነዴ ለማትገዛ አገር ለብቻዋ የማሸጊያ ማሽን መግጠም ለነዚህ አማራቾች ከጥቅሙ ጉዳቱ ስለሚያመዝን እዚህ አማያጓጓ ገበያ ለይ እንዲህ ያለ ተጨማሪ ኢነቨስትመንት ለማድረግ ብዙ ፍላጎት የላቸውም፡፡
ለምሳሌ ከኢትዮጵያ ከገማሽ ያነሰ የህዝብ ብዛት ያላት ጎረቤት አገር ኬንያ የመደሃኒት አጠቃቀሟ ግን ከ ኢተዮጵያ ከ 3-4 እጥፍ የበለጠ ነው በመሆኑም እነኝህ ፋብሪካዎች ኢትዮጵያን ተመራጨ ገበያ ለማድረግ አገሪቷ ባገር ውስጥ ምርት ራሷን እስካልቻለች ድረስ ምቹ ህግ በማውጣት እነኚሀን በቁጥር ጥቂት ግን የግድ አስፈላጊ የሆኑ ምርቶችን እሚያመረቱ ድርጅቶችን አገሪቱ ማጣት የለባትም፡፡
ሌላው ነጥብ ይህ አነቀጽ ራሱን ችሎ መቆም የማይችል ለአድሎአዊ አሰራር በር እሚከፍት (double standard) ያለበት ነው፡፡ የመጀመሪያው በስፋት የሚሰራጭ እና እማይሰራጪ መደሃኒት/የህክምና መሳሪያ የቱ እንደሆን በትርጉም ደረጃ እንኳን አልተቀመጠም፡፡
- አንቀጽ 53(7) “ማንኛውም የመድኃኒት አምራች ወይም አስመጪ መድኃኒቱ ገበያ ላይ ከመዋሉ በፊት የመድኃኒቱን የችርቻሮ ዋጋ በሀገሪቱ መገበያያ ገንዘብ በምርቱ ማሸጊያ ላይ መለጠፍ አለበት ፡፡”
ባጠቃላይ ከላይ ያስቀመጥኳቸው ሁለት ቁም ነገሮች በወጉ ካልተጤኑ ነገ ከባድ ችግረ ሊያስከትሉ ይህላሉ፡፡
በጣም በሚገርም ሁኔታ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ያለማንም አጋዥነት እና ምክር ገዝቶ እሚጠቀምባቸው የታሸጉ ምግቦች አና መዋቢያዎች(cosmetics) በአማርኛ ቢጻፉ ጥቅሙ ከፍ ያለ ቢሆንም ከግምት ውስጥ ሳይገባ መታለፉን አልደግፍም፡፡ ባለኝ መረጃ ብዙ ሰው መድሀኒት እሚወስደው በምግብ ምክኒያት ታሞ ነው፡፡ በ cosmetics ምክኒያት አሚደርሰው ጉዳትም ሁላችል እምናውቀው ነው፡፡
ይሁን እንጂ ከላይ በተጠቀሱት 2 አንቀጾች እንዲሁም ተያያዥ ችግሮቻቸዉን በተመለከተ ባለድርሻ አካላት ያሳስበናል ያሉትን ጉዳዮች ህግ አመንጪዉ አካል አናንቆ እንዳለፋቸዉ የሚወቅስ እንጂ የህግ አመንጪዉ ትክክለኛ ምክንያታዊ ምላሾቹ ምን እንደነበሩ አልጠቀሱም፡፡ በነዚህ ሁለት ጉዳዮች ላይ ህጉን ያመነጨዉ አካል ምክንያታዊ ምላሽ መስጠት ሳይችል ቀርቶ የባለድርሻ አካላት ስጋቶችን አናንቆ ማለፍን መረጠ ብየ ለመቀበል ይከብደኛል፡፡ አድርጎ ከሆነ ግን ከአንድ የመንግስት ተቋም የሚጠበቅ አይደለም፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የሚመለከተዉ አካል ማብራሪያ መስጠት ይኖርበታል ብየ አምናለሁ
ተከራከርከኝ አይበሉኝ እና እኔ እንደ አንድ ምክንያታዊ ዜጋ ስመለከተዉ ለምሳሌ ያክል የመድኃኒት ዋጋ ቁጥጥር እንዲደረግበት የሚደርግ ህግ ያለዉ ማህበራዊ ፋይዳ ቀላል የሚባል አይደለም፡፡ ለእንደኔ አይነት ግለሰብ መንግስት ሊያደርግልኝ ከሚችላቸዉ ነገሮች ዉስጥ አንዱ ይሄ ነዉ፡፡ በአሁኑ ጊዜ የቤተሰብ አስተዳዳሪ የሆነ ወይም ሌላ ግለሰብ በህመም ምክንያት ገንዘቡ ያላቸዉ ከሆነ ለረጅም ጊዜ ያላቸዉን ተቀማጭ የሌላቸዉ ከሆኑ ደግሞ ከቤተሰብ ወይም ከቅርብ ወዳጆቻቸዉ በመበደር ወይም በእርዳታ መድኃኒት መግዥን ጨምሮ ለህክምና አገልግሎት የሚከፍሉት ገንዘብ የብዙ አመታት ገቢያቸዉ ነው፡፡ አጋጣሚዎችን በመጠቀም መድኃኒትን በብዙ መቶ እጥፍ የትርፍ ህዳግ የሚሸጡ ነጋዴዎች አንድ ሊባሉ ይገባል፡፡
እግረ መንገዴን ለተከበረዉ ፓርላማ ልብ ሊባልበት የሚገባ ተጨማሪ የቁጥጥር ጉዳይ ላነሳ እወዳለሁ፡፡ የግል የጤና ተቋማት ኢንቨስትመንት የሚበረታታ ጉዳይ እንደሆነ አምናለሁ፡፡ ሆኖም ግን ቁጥር ስፍር የሌለዉ ዜጋ ምክንያታዊ ላልሆነ የገንዘብ ብዝበዛ እየተዳረገ ስለሆነ ቁጥጥር ቢደረግ መልካም ነዉ፡፡
Anonymousበመጀመሪያ ለተከበረው ምክር ቤት ላቅ ያለ ምስጋናዬን ማቅረብ እፈልጋለሁ፡ ምክኒያቱም ይህ የተሻሻለ አዋጅ ምንም እንኳን ተገቢው ውይይት የተደረገበት ቢሆንም፤ ባመዛኙ ባለስልጣን መ/ቤቱ ከሚመለከታቸው አካላት የተሰጡ አንዳንድ ጠቃሚ የሆኑ ሃሳቦችን በአንድ አቅጣጫ ብቻ በመመልከት ሀሳቡን እንደማይቀይር በተደጋጋሚ በማሳዎቅ ከሚመለከታቸው አካላት የተሰጡትን “ጠቃሚ” ሃሳቦቸን ምንም ከገምት ሳያስገባ እና አዲሱ አዋጅ ስራ ላይ ሲውል ሊከሰት የሚችለውን የህብረተሰብ ችግር አቅልሎ በማይት እንዲሁም የሚመለከታቸው አካላት የሚሰጡትን ጠቃሚ ሀሳብ በማናናቅ እና ከእንግዲህ ለሚጠሩ መሰል ውይይቶች አሉታዊ የሆነ ጠባሳ ጥሎ ያለፈ ነበር፡፡ ሆኖም ግን የህዝብ አይን እና ጆሮ የሆነው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የረቂቅ አዋጁን ጉድለት በመገነዘብ የሚመለከታቸው አካላት በድጋሜ እድል እንዲሰጣቸው እና ሃሳባቸውን እንዲያጋሩ ይህን ነጻ የህዝብ አስተያየት መስጫ በማመቻቸቱ የተሰማኝ ደስታ ወደር የለውም፡፡
ምንም እንኳን ሁላቸንም የምንሰጠው አስታያየት በትክክል ከግል ፍላጎት ይልቅ ለህዝብ ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ ነው ብሎ ማሰብ ባይቻልም እንዲሁም የሚሰጠው የስተያየት ሁሉንም ያስደሰታል ባይባልም በአንጻሩ አብዘሀኛውን የማህበረስብ ክፍል የሚጠቅም እንዲሁም ከጉዳቱ ይልቅ ጥቅሙ ያመዘነ ሆኖ ከተገኘ ተግባር ላይ መዋል አለበተ ብዬ በግሌ አምናለሁ፡፡ ስለሆነም የተኛውም አገለግሎት ሰጪ መ/ቤት መሰል ህጎችን በሚያረቁበት ወቅት risk-benefit analysis በመስራት የሚመለከታቸው አካላት ለሚያቀርቡት አስተያየት ተገቢውን እውቅና በመስጠት በጎ ምላሽ መስጠት ቢቸሉ ሁሉም የተስማማበት ህግ ለመተግበርም ይቀላል በየጊዜው ህግን በማሻሻል የሚጠፋውንም ጊዜ እና የህዝብ ሀብትም ይታደጋል ብዬ አምናለሁ፡፡
በመሆኑም ምንም አንኳን ይህ ረቂቅ አዋጅ አሁን ስራ ላይ ካለው አዋጅ 661/2002 አንጻር የተሻለ ቢሆንም የተወሰኑ አንቀጾች ግን አሁንም በእኔ አስተያየት የአብዘሀኛውን stakeholders ይሁንታ ያላገኘ በትግበራ ወቅትም በጣም ፈታኝ የሆነ ሁኔታን ሊፈጥር የሚችል፡ የመድሃኒት አቅርቦቱን እጅጉን ሊጎዳ የሚችል ነው፡፡ እኔ ባለኝ መረጃ ይህ አዋጅ ከታች የምጠቅሳቸውን አንቀጾች ሳያሻሽል ቢጸድቅ ብዙ የመድሃኒት አቅራቢ ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ገበያ ራሳቸውን ለማግለል የወሰኑ ናቸው፡፡ እነዚህ አነቀጾች ምንም እንኳን ጠቃሚነት ያላቸው ቢሆኑም ባሁኑ ወቅት ግን ጉዳታቸው ያመዝናል፡ ይኽውም አገሪቱ በቂ፤ ተወዳዳሪ እና ሁሉንም የመድሃኒት አይነቶች ማምረት የሚቸሉ ያገር ውስጥ የመድሃኒት አምራች ድርጅቶች ሳየኖሯት ይህ ጉዳይ ቢከሰት ችግሩ እጅግ የከፋ ነው፡፡ ይህም መንግስት ሳይወድ በግድ ያወጣውን ህግ በሙሉም ሆነ በከፊል እንዲጥስ ሊያሰገድደው ይችላል፡፡ ከዚህ ቀጥሎ ችግር ፈች ከመሆን ይልቅ የከፋ ችግር ሊፈጥሩ ይችላሉ ያልኳቸውን አንቀጾች አቀርባለሁ፡
የመደሃኒት ስም ወይም የሚያስከትሉትን የጎነዮሽ ጉዳቶች እና መሰል ነገሮችን በአገሪቱ ቋንቋ መጻፍ ባይከፋም ከሰር የተዘረዘሩት ተጓዳኝ ችግሮች ግን በትክክል አልተጤኑም ወይም ከግምት ውስጥ አልገቡም ብዬ አምናለሁ፡፡
በአሁኑ ወቅት ካተሳሳተኩ ያገር ውስጥ መደሃኒት አምራቾች ከ 30 በመቶ(ዋጋን ብቻ መሰረት አድርጎ) ያልበለጠውን ድርሻ ሲይዙ ቀሪው 70 በመቶ ከውጪ አገር ነው እሚገኘው፡፡ አበዘሀኞቹ ህንድ እና ቻየና ሲሆኑ ቀሪዎች ከተለያየ ዓለማት ይገኛል፡፡ በተልይ እድሜልክ አሚወሰዱ መድሃኒቶች (የልብ፤ የደም ግፊት፤ የኤች.አይ.ቪ፤ የካነሰር)፡ የእናቶች እና የህጻናት ክትባቶች በዋናነት ምንጫቸው ከአውሮፓ እና መሰል አገሮች ነው፡፡ ምንም አንኳን የአገሪቷ የጤና ችግረ ባመዛኙ ተላላፊ በሽታዎች ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የማይተላለፉ በሽታዎችም ቁጥር እየጨመረ እንደመጣ ግልጽ ነው፡፡ ለዚህ ህመም የሚሆኑ መድሃኒቶችን እሚያቀርቡት ድርጅቶች ባመዛኙ አለማቀፋዊ የሆነ የዘት ያላቸው ከንግድ እኩል ለስማቸው አሚጨነቁ ተቋማት ሲሆኑ አነድን ገበያ(አገር) ሲመርጡ ከግምት ውስጥ የሚያስገቡት የአገራቱን ህግጋት እና የገበያ ስፋት ነው፡፡ እንደሚታወቀው ኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብ ቢኖራትም በመደሃኒት አጠቃቀም (consumption) መጠን ግን በጣም ዝቅተኛ ነው በመሁኑም አንድ ሙሉ ባች መድሃኒት በአነዴ ለማትገዛ አገር ለብቻዋ የማሸጊያ ማሽን መግጠም ለነዚህ አማራቾች ከጥቅሙ ጉዳቱ ስለሚያመዝን እዚህ አማያጓጓ ገበያ ለይ እንዲህ ያለ ተጨማሪ ኢነቨስትመንት ለማድረግ ብዙ ፍላጎት የላቸውም፡፡
ለምሳሌ ከኢትዮጵያ ከገማሽ ያነሰ የህዝብ ብዛት ያላት ጎረቤት አገር ኬንያ የመደሃኒት አጠቃቀሟ ግን ከ ኢተዮጵያ ከ 3-4 እጥፍ የበለጠ ነው በመሆኑም እነኝህ ፋብሪካዎች ኢትዮጵያን ተመራጨ ገበያ ለማድረግ አገሪቷ ባገር ውስጥ ምርት ራሷን እስካልቻለች ድረስ ምቹ ህግ በማውጣት እነኚሀን በቁጥር ጥቂት ግን የግድ አስፈላጊ የሆኑ ምርቶችን እሚያመረቱ ድርጅቶችን አገሪቱ ማጣት የለባትም፡፡
ሌላው ነጥብ ይህ አነቀጽ ራሱን ችሎ መቆም የማይችል ለአድሎአዊ አሰራር በር እሚከፍት (double standard) ያለበት ነው፡፡ የመጀመሪያው በስፋት የሚሰራጭ እና እማይሰራጪ መደሃኒት/የህክምና መሳሪያ የቱ እንደሆን በትርጉም ደረጃ እንኳን አልተቀመጠም፡፡
ባጠቃላይ ከላይ ያስቀመጥኳቸው ሁለት ቁም ነገሮች በወጉ ካልተጤኑ ነገ ከባድ ችግረ ሊያስከትሉ ይህላሉ፡፡
በጣም በሚገርም ሁኔታ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ያለማንም አጋዥነት እና ምክር ገዝቶ እሚጠቀምባቸው የታሸጉ ምግቦች አና መዋቢያዎች(cosmetics) በአማርኛ ቢጻፉ ጥቅሙ ከፍ ያለ ቢሆንም ከግምት ውስጥ ሳይገባ መታለፉን አልደግፍም፡፡ ባለኝ መረጃ ብዙ ሰው መድሀኒት እሚወስደው በምግብ ምክኒያት ታሞ ነው፡፡ በ cosmetics ምክኒያት አሚደርሰው ጉዳትም ሁላችል እምናውቀው ነው፡፡
ምንም እንኳን ሁላቸንም የምንሰጠው አስታያየት በትክክል ከግል ፍላጎት ይልቅ ለህዝብ ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ ነው ብሎ ማሰብ ባይቻልም እንዲሁም የሚሰጠው የስተያየት ሁሉንም ያስደሰታል ባይባልም በአንጻሩ አብዘሀኛውን የማህበረስብ ክፍል የሚጠቅም እንዲሁም ከጉዳቱ ይልቅ ጥቅሙ ያመዘነ ሆኖ ከተገኘ ተግባር ላይ መዋል አለበተ ብዬ በግሌ አምናለሁ፡፡ ስለሆነም የተኛውም አገለግሎት ሰጪ መ/ቤት መሰል ህጎችን በሚያረቁበት ወቅት risk-benefit analysis በመስራት የሚመለከታቸው አካላት ለሚያቀርቡት አስተያየት ተገቢውን እውቅና በመስጠት በጎ ምላሽ መስጠት ቢቸሉ ሁሉም የተስማማበት ህግ ለመተግበርም ይቀላል በየጊዜው ህግን በማሻሻል የሚጠፋውንም ጊዜ እና የህዝብ ሀብትም ይታደጋል ብዬ አምናለሁ፡፡
በመሆኑም ምንም አንኳን ይህ ረቂቅ አዋጅ አሁን ስራ ላይ ካለው አዋጅ 661/2002 አንጻር የተሻለ ቢሆንም የተወሰኑ አንቀጾች ግን አሁንም በእኔ አስተያየት የአብዘሀኛውን stakeholders ይሁንታ ያላገኘ በትግበራ ወቅትም በጣም ፈታኝ የሆነ ሁኔታን ሊፈጥር የሚችል፡ የመድሃኒት አቅርቦቱን እጅጉን ሊጎዳ የሚችል ነው፡፡ እኔ ባለኝ መረጃ ይህ አዋጅ ከታች የምጠቅሳቸውን አንቀጾች ሳያሻሽል ቢጸድቅ ብዙ የመድሃኒት አቅራቢ ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ገበያ ራሳቸውን ለማግለል የወሰኑ ናቸው፡፡ እነዚህ አነቀጾች ምንም እንኳን ጠቃሚነት ያላቸው ቢሆኑም ባሁኑ ወቅት ግን ጉዳታቸው ያመዝናል፡ ይኽውም አገሪቱ በቂ፤ ተወዳዳሪ እና ሁሉንም የመድሃኒት አይነቶች ማምረት የሚቸሉ ያገር ውስጥ የመድሃኒት አምራች ድርጅቶች ሳየኖሯት ይህ ጉዳይ ቢከሰት ችግሩ እጅግ የከፋ ነው፡፡ ይህም መንግስት ሳይወድ በግድ ያወጣውን ህግ በሙሉም ሆነ በከፊል እንዲጥስ ሊያሰገድደው ይችላል፡፡ ከዚህ ቀጥሎ ችግር ፈች ከመሆን ይልቅ የከፋ ችግር ሊፈጥሩ ይችላሉ ያልኳቸውን አንቀጾች አቀርባለሁ፡
- አንቀጽ 53(3) “በሀገሪቱ መሰረታዊ የመድኃኒት ዝርዝር ውስጥ የተካተተ ወይም በብዛት የሚሰራጭ መድኃኒት ወይም የህክምና መሳሪያ ገላጭ ጽሁፍ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ መጻፍ አለበት፡፡”
የመደሃኒት ስም ወይም የሚያስከትሉትን የጎነዮሽ ጉዳቶች እና መሰል ነገሮችን በአገሪቱ ቋንቋ መጻፍ ባይከፋም ከሰር የተዘረዘሩት ተጓዳኝ ችግሮች ግን በትክክል አልተጤኑም ወይም ከግምት ውስጥ አልገቡም ብዬ አምናለሁ፡፡
- በአማርኛ ያለተጻፈ መደሃኒት ገበያ ላይ በነበረበት ህን ያህል ረዥም አመታት በቋንቋው ምክኒያት ብቻ ምን ያህል ጉዳት እንደደረሰ አልተጠናም (ሰለሆነም መረጃን በሚረዳው ቋንቋ ማግኘት ህገ መንግሰታዊ መብት ነው ከሚለው ወጪ ከመደሃኒት አወሳሰድ ጋር ያለው ጥቅም እና ጉዳት አልታየም ይህም ከመ/ቤቱ ተልዕኮ የመድሃኒትን ጥራት፤ ደህንነት እና ፈዋሽነት ከማረጋገጥ ጋር ቀጥተኛ ተያያዥነት የለውም)
- ምን ያህሉ የመድሃኒት አቅራቢዎች ይህ አዋጅ ተስማምቷቸው የተመዘገቡ መድሃኒቶቻቸውን ለሀብረተሰቡ በማቅረብ የቀጥልሉ፡ ከገበያ ቢወጡ ምን ሊከሰት የችላል፤ የተከሰተውንስ ችግር የመደሃኒት አቅርቦቱ ሳይስተጓጎል እንዴት መወጣት እንደሚቻል
- ራሳቸውን ካዋጁ ጋር አሰማምተው ገበያው ላይ ለመቆየት ሊወስኑ እሚቸሉት ምን አየነት አምራቾች ሊሆኑ ይችላሉ (የሚያቀርቡት መድሃኒት አይነት እና ጥራት) ዋጋቸውስ በዚሁ ሊቀጥል ወይስ ሊጨምር/ሊቀንስ ይችላል
- ከገበያ ራሳቸውን ሊያገሉ እሚችሉ የመድሃኒት አቅራቢዎች ቢወጡ ለመቆየት የወሰኑት አቀራቢዎች አጋጣሚውን እንደ መልካም እድል በመጠቀም ዋጋ የማናር ሁኔታ ሊኖር መቻል አለመቻሉን፡፡
- ከገበያ እሚወጡት ፋበሪካዎች ጋር ተቀጥረው በመስራት ህወታቸው የተመሰረተ የአገሪቱ ዜጎች ህልውናሰ እንዴት እንደታዬ
- ምን ያህሉ የገሪቷ ህዝብ አማርኛ አንብቦ መረዳት እንደሚችል
- አማርኛ ማንበብ እና መረዳት ከምችለው የህብረተሰብ ክፍል ምን ያህሉ ሳይንሳዊ የሆኑ ነገሮችን በአማርኛ አንብቦ መረዳት እንደሚችል
በአሁኑ ወቅት ካተሳሳተኩ ያገር ውስጥ መደሃኒት አምራቾች ከ 30 በመቶ(ዋጋን ብቻ መሰረት አድርጎ) ያልበለጠውን ድርሻ ሲይዙ ቀሪው 70 በመቶ ከውጪ አገር ነው እሚገኘው፡፡ አበዘሀኞቹ ህንድ እና ቻየና ሲሆኑ ቀሪዎች ከተለያየ ዓለማት ይገኛል፡፡ በተልይ እድሜልክ አሚወሰዱ መድሃኒቶች (የልብ፤ የደም ግፊት፤ የኤች.አይ.ቪ፤ የካነሰር)፡ የእናቶች እና የህጻናት ክትባቶች በዋናነት ምንጫቸው ከአውሮፓ እና መሰል አገሮች ነው፡፡ ምንም አንኳን የአገሪቷ የጤና ችግረ ባመዛኙ ተላላፊ በሽታዎች ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የማይተላለፉ በሽታዎችም ቁጥር እየጨመረ እንደመጣ ግልጽ ነው፡፡ ለዚህ ህመም የሚሆኑ መድሃኒቶችን እሚያቀርቡት ድርጅቶች ባመዛኙ አለማቀፋዊ የሆነ የዘት ያላቸው ከንግድ እኩል ለስማቸው አሚጨነቁ ተቋማት ሲሆኑ አነድን ገበያ(አገር) ሲመርጡ ከግምት ውስጥ የሚያስገቡት የአገራቱን ህግጋት እና የገበያ ስፋት ነው፡፡ እንደሚታወቀው ኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብ ቢኖራትም በመደሃኒት አጠቃቀም (consumption) መጠን ግን በጣም ዝቅተኛ ነው በመሁኑም አንድ ሙሉ ባች መድሃኒት በአነዴ ለማትገዛ አገር ለብቻዋ የማሸጊያ ማሽን መግጠም ለነዚህ አማራቾች ከጥቅሙ ጉዳቱ ስለሚያመዝን እዚህ አማያጓጓ ገበያ ለይ እንዲህ ያለ ተጨማሪ ኢነቨስትመንት ለማድረግ ብዙ ፍላጎት የላቸውም፡፡
ለምሳሌ ከኢትዮጵያ ከገማሽ ያነሰ የህዝብ ብዛት ያላት ጎረቤት አገር ኬንያ የመደሃኒት አጠቃቀሟ ግን ከ ኢተዮጵያ ከ 3-4 እጥፍ የበለጠ ነው በመሆኑም እነኝህ ፋብሪካዎች ኢትዮጵያን ተመራጨ ገበያ ለማድረግ አገሪቷ ባገር ውስጥ ምርት ራሷን እስካልቻለች ድረስ ምቹ ህግ በማውጣት እነኚሀን በቁጥር ጥቂት ግን የግድ አስፈላጊ የሆኑ ምርቶችን እሚያመረቱ ድርጅቶችን አገሪቱ ማጣት የለባትም፡፡
ሌላው ነጥብ ይህ አነቀጽ ራሱን ችሎ መቆም የማይችል ለአድሎአዊ አሰራር በር እሚከፍት (double standard) ያለበት ነው፡፡ የመጀመሪያው በስፋት የሚሰራጭ እና እማይሰራጪ መደሃኒት/የህክምና መሳሪያ የቱ እንደሆን በትርጉም ደረጃ እንኳን አልተቀመጠም፡፡
- አንቀጽ 53(7) “ማንኛውም የመድኃኒት አምራች ወይም አስመጪ መድኃኒቱ ገበያ ላይ ከመዋሉ በፊት የመድኃኒቱን የችርቻሮ ዋጋ በሀገሪቱ መገበያያ ገንዘብ በምርቱ ማሸጊያ ላይ መለጠፍ አለበት ፡፡”
ባጠቃላይ ከላይ ያስቀመጥኳቸው ሁለት ቁም ነገሮች በወጉ ካልተጤኑ ነገ ከባድ ችግረ ሊያስከትሉ ይህላሉ፡፡
በጣም በሚገርም ሁኔታ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ያለማንም አጋዥነት እና ምክር ገዝቶ እሚጠቀምባቸው የታሸጉ ምግቦች አና መዋቢያዎች(cosmetics) በአማርኛ ቢጻፉ ጥቅሙ ከፍ ያለ ቢሆንም ከግምት ውስጥ ሳይገባ መታለፉን አልደግፍም፡፡ ባለኝ መረጃ ብዙ ሰው መድሀኒት እሚወስደው በምግብ ምክኒያት ታሞ ነው፡፡ በ cosmetics ምክኒያት አሚደርሰው ጉዳትም ሁላችል እምናውቀው ነው፡፡
ይሁን እንጂ ከላይ በተጠቀሱት 2 አንቀጾች እንዲሁም ተያያዥ ችግሮቻቸዉን በተመለከተ ባለድርሻ አካላት ያሳስበናል ያሉትን ጉዳዮች ህግ አመንጪዉ አካል አናንቆ እንዳለፋቸዉ የሚወቅስ እንጂ የህግ አመንጪዉ ትክክለኛ ምክንያታዊ ምላሾቹ ምን እንደነበሩ አልጠቀሱም፡፡ በነዚህ ሁለት ጉዳዮች ላይ ህጉን ያመነጨዉ አካል ምክንያታዊ ምላሽ መስጠት ሳይችል ቀርቶ የባለድርሻ አካላት ስጋቶችን አናንቆ ማለፍን መረጠ ብየ ለመቀበል ይከብደኛል፡፡ አድርጎ ከሆነ ግን ከአንድ የመንግስት ተቋም የሚጠበቅ አይደለም፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የሚመለከተዉ አካል ማብራሪያ መስጠት ይኖርበታል ብየ አምናለሁ
ተከራከርከኝ አይበሉኝ እና እኔ እንደ አንድ ምክንያታዊ ዜጋ ስመለከተዉ ለምሳሌ ያክል የመድኃኒት ዋጋ ቁጥጥር እንዲደረግበት የሚደርግ ህግ ያለዉ ማህበራዊ ፋይዳ ቀላል የሚባል አይደለም፡፡ ለእንደኔ አይነት ግለሰብ መንግስት ሊያደርግልኝ ከሚችላቸዉ ነገሮች ዉስጥ አንዱ ይሄ ነዉ፡፡ በአሁኑ ጊዜ የቤተሰብ አስተዳዳሪ የሆነ ወይም ሌላ ግለሰብ በህመም ምክንያት ገንዘቡ ያላቸዉ ከሆነ ለረጅም ጊዜ ያላቸዉን ተቀማጭ የሌላቸዉ ከሆኑ ደግሞ ከቤተሰብ ወይም ከቅርብ ወዳጆቻቸዉ በመበደር ወይም በእርዳታ መድኃኒት መግዥን ጨምሮ ለህክምና አገልግሎት የሚከፍሉት ገንዘብ የብዙ አመታት ገቢያቸዉ ነው፡፡ አጋጣሚዎችን በመጠቀም መድኃኒትን በብዙ መቶ እጥፍ የትርፍ ህዳግ የሚሸጡ ነጋዴዎች አንድ ሊባሉ ይገባል፡፡
እግረ መንገዴን ለተከበረዉ ፓርላማ ልብ ሊባልበት የሚገባ ተጨማሪ የቁጥጥር ጉዳይ ላነሳ እወዳለሁ፡፡ የግል የጤና ተቋማት ኢንቨስትመንት የሚበረታታ ጉዳይ እንደሆነ አምናለሁ፡፡ ሆኖም ግን ቁጥር ስፍር የሌለዉ ዜጋ ምክንያታዊ ላልሆነ የገንዘብ ብዝበዛ እየተዳረገ ስለሆነ ቁጥጥር ቢደረግ መልካም ነዉ፡፡
ህግ በሚያመነጩ የመንግስት መ/ቤቶች እና በባለድርሻ አካላት መካከል በሚረቀቁ ህጎች ላይ ሁለቱም ወገኖች ጥቅሞቻቸዉን ለማስከበር በሚያደርጉት ጥረት አለመግባባቶች ይከሰታሉ፡፡ ብዙ ጊዜ እነዚህ ጥቅሞች ሙሉ ለሙሉ ታርቀዉ መፍትሄ ያገኛሉ ማለት አይደሉም፡፡ ይህ በሚሆንበት ጊዜ ጥቅሙ ያልተከበረለት ባለድርሻ ወገን በረቂቁ ላይ እንዳልተወያየ፤ የህግ አመንጭዉ አካል እንዳላሳተፈው አድርጎ በመሳል በሚድያዎች እንዲሁም ለሌሎች የመንግስት አካላት ወቀሳ እና ቅሬታ ያቀርባሉ፡፡ እዉነት ለመናገር ግን ሁሉም የመንግስት አካላት ህግ በሚያመነጩበት ጊዜ ባለድርሻ አካላትን ያወያያሉ የሚል ድምዳሜ የለኝም፡፡ እኔ ባለኝ እምነት ይህንን ክፍተት ለመሙላት ጥረት የሚያደርገው ረቂቁ ፓርላማ ከደረሰ በኋላ ረቂቁን በዝርዝር የሚያዩት ቋሚ ኮሚቴዎች ናቸዉ፡፡ ከእርስዎ አስተያየት መረዳት እንደቻልኩት ህጉን ያመነጨዉ አካል ባለድርሻ አካላቶችን እንዳወያየ ነው፡፡ ከጽሁፉ ለመረዳት እንደቻልኩት እርስዎ ከባለድርሻ አካላት አንዱ እንደሆኑ እና በነበረዉ ዉይይት ያስተዋሉትን ክፍተቶች የፓርላማዉ ቋሚ ኮሚቴ መሙላት የሚችልበትን ተጨማሪ እድል ለመጠቀም ያደረጉት ትክክለኛ ጥረት በመሆኑ የሚደነቅ ነው፡፡
ይሁን እንጂ ከላይ በተጠቀሱት 2 አንቀጾች እንዲሁም ተያያዥ ችግሮቻቸዉን በተመለከተ ባለድርሻ አካላት ያሳስበናል ያሉትን ጉዳዮች ህግ አመንጪዉ አካል አናንቆ እንዳለፋቸዉ የሚወቅስ እንጂ የህግ አመንጪዉ ትክክለኛ ምክንያታዊ ምላሾቹ ምን እንደነበሩ አልጠቀሱም፡፡ በነዚህ ሁለት ጉዳዮች ላይ ህጉን ያመነጨዉ አካል ምክንያታዊ ምላሽ መስጠት ሳይችል ቀርቶ የባለድርሻ አካላት ስጋቶችን አናንቆ ማለፍን መረጠ ብየ ለመቀበል ይከብደኛል፡፡ አድርጎ ከሆነ ግን ከአንድ የመንግስት ተቋም የሚጠበቅ አይደለም፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የሚመለከተዉ አካል ማብራሪያ መስጠት ይኖርበታል ብየ አምናለሁ
ተከራከርከኝ አይበሉኝ እና እኔ እንደ አንድ ምክንያታዊ ዜጋ ስመለከተዉ ለምሳሌ ያክል የመድኃኒት ዋጋ ቁጥጥር እንዲደረግበት የሚደርግ ህግ ያለዉ ማህበራዊ ፋይዳ ቀላል የሚባል አይደለም፡፡ ለእንደኔ አይነት ግለሰብ መንግስት ሊያደርግልኝ ከሚችላቸዉ ነገሮች ዉስጥ አንዱ ይሄ ነዉ፡፡ በአሁኑ ጊዜ የቤተሰብ አስተዳዳሪ የሆነ ወይም ሌላ ግለሰብ በህመም ምክንያት ገንዘቡ ያላቸዉ ከሆነ ለረጅም ጊዜ ያላቸዉን ተቀማጭ የሌላቸዉ ከሆኑ ደግሞ ከቤተሰብ ወይም ከቅርብ ወዳጆቻቸዉ በመበደር ወይም በእርዳታ መድኃኒት መግዥን ጨምሮ ለህክምና አገልግሎት የሚከፍሉት ገንዘብ የብዙ አመታት ገቢያቸዉ ነው፡፡ አጋጣሚዎችን በመጠቀም መድኃኒትን በብዙ መቶ እጥፍ የትርፍ ህዳግ የሚሸጡ ነጋዴዎች አንድ ሊባሉ ይገባል፡፡
እግረ መንገዴን ለተከበረዉ ፓርላማ ልብ ሊባልበት የሚገባ ተጨማሪ የቁጥጥር ጉዳይ ላነሳ እወዳለሁ፡፡ የግል የጤና ተቋማት ኢንቨስትመንት የሚበረታታ ጉዳይ እንደሆነ አምናለሁ፡፡ ሆኖም ግን ቁጥር ስፍር የሌለዉ ዜጋ ምክንያታዊ ላልሆነ የገንዘብ ብዝበዛ እየተዳረገ ስለሆነ ቁጥጥር ቢደረግ መልካም ነዉ፡፡
ይሁን እንጂ ከላይ በተጠቀሱት 2 አንቀጾች እንዲሁም ተያያዥ ችግሮቻቸዉን በተመለከተ ባለድርሻ አካላት ያሳስበናል ያሉትን ጉዳዮች ህግ አመንጪዉ አካል አናንቆ እንዳለፋቸዉ የሚወቅስ እንጂ የህግ አመንጪዉ ትክክለኛ ምክንያታዊ ምላሾቹ ምን እንደነበሩ አልጠቀሱም፡፡ በነዚህ ሁለት ጉዳዮች ላይ ህጉን ያመነጨዉ አካል ምክንያታዊ ምላሽ መስጠት ሳይችል ቀርቶ የባለድርሻ አካላት ስጋቶችን አናንቆ ማለፍን መረጠ ብየ ለመቀበል ይከብደኛል፡፡ አድርጎ ከሆነ ግን ከአንድ የመንግስት ተቋም የሚጠበቅ አይደለም፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የሚመለከተዉ አካል ማብራሪያ መስጠት ይኖርበታል ብየ አምናለሁ
ተከራከርከኝ አይበሉኝ እና እኔ እንደ አንድ ምክንያታዊ ዜጋ ስመለከተዉ ለምሳሌ ያክል የመድኃኒት ዋጋ ቁጥጥር እንዲደረግበት የሚደርግ ህግ ያለዉ ማህበራዊ ፋይዳ ቀላል የሚባል አይደለም፡፡ ለእንደኔ አይነት ግለሰብ መንግስት ሊያደርግልኝ ከሚችላቸዉ ነገሮች ዉስጥ አንዱ ይሄ ነዉ፡፡ በአሁኑ ጊዜ የቤተሰብ አስተዳዳሪ የሆነ ወይም ሌላ ግለሰብ በህመም ምክንያት ገንዘቡ ያላቸዉ ከሆነ ለረጅም ጊዜ ያላቸዉን ተቀማጭ የሌላቸዉ ከሆኑ ደግሞ ከቤተሰብ ወይም ከቅርብ ወዳጆቻቸዉ በመበደር ወይም በእርዳታ መድኃኒት መግዥን ጨምሮ ለህክምና አገልግሎት የሚከፍሉት ገንዘብ የብዙ አመታት ገቢያቸዉ ነው፡፡ አጋጣሚዎችን በመጠቀም መድኃኒትን በብዙ መቶ እጥፍ የትርፍ ህዳግ የሚሸጡ ነጋዴዎች አንድ ሊባሉ ይገባል፡፡
እግረ መንገዴን ለተከበረዉ ፓርላማ ልብ ሊባልበት የሚገባ ተጨማሪ የቁጥጥር ጉዳይ ላነሳ እወዳለሁ፡፡ የግል የጤና ተቋማት ኢንቨስትመንት የሚበረታታ ጉዳይ እንደሆነ አምናለሁ፡፡ ሆኖም ግን ቁጥር ስፍር የሌለዉ ዜጋ ምክንያታዊ ላልሆነ የገንዘብ ብዝበዛ እየተዳረገ ስለሆነ ቁጥጥር ቢደረግ መልካም ነዉ፡፡
ህግ በሚያመነጩ የመንግስት መ/ቤቶች እና በባለድርሻ አካላት መካከል በሚረቀቁ ህጎች ላይ ሁለቱም ወገኖች ጥቅሞቻቸዉን ለማስከበር በሚያደርጉት ጥረት አለመግባባቶች ይከሰታሉ፡፡ ብዙ ጊዜ እነዚህ ጥቅሞች ሙሉ ለሙሉ ታርቀዉ መፍትሄ ያገኛሉ ማለት አይደሉም፡፡ ይህ በሚሆንበት ጊዜ ጥቅሙ ያልተከበረለት ባለድርሻ ወገን በረቂቁ ላይ እንዳልተወያየ፤ የህግ አመንጭዉ አካል እንዳላሳተፈው አድርጎ በመሳል በሚድያዎች እንዲሁም ለሌሎች የመንግስት አካላት ወቀሳ እና ቅሬታ ያቀርባሉ፡፡ እዉነት ለመናገር ግን ሁሉም የመንግስት አካላት ህግ በሚያመነጩበት ጊዜ ባለድርሻ አካላትን ያወያያሉ የሚል ድምዳሜ የለኝም፡፡ እኔ ባለኝ እምነት ይህንን ክፍተት ለመሙላት ጥረት የሚያደርገው ረቂቁ ፓርላማ ከደረሰ በኋላ ረቂቁን በዝርዝር የሚያዩት ቋሚ ኮሚቴዎች ናቸዉ፡፡ ከእርስዎ አስተያየት መረዳት እንደቻልኩት ህጉን ያመነጨዉ አካል ባለድርሻ አካላቶችን እንዳወያየ ነው፡፡ ከጽሁፉ ለመረዳት እንደቻልኩት እርስዎ ከባለድርሻ አካላት አንዱ እንደሆኑ እና በነበረዉ ዉይይት ያስተዋሉትን ክፍተቶች የፓርላማዉ ቋሚ ኮሚቴ መሙላት የሚችልበትን ተጨማሪ እድል ለመጠቀም ያደረጉት ትክክለኛ ጥረት በመሆኑ የሚደነቅ ነው፡፡
ይሁን እንጂ ከላይ በተጠቀሱት 2 አንቀጾች እንዲሁም ተያያዥ ችግሮቻቸዉን በተመለከተ ባለድርሻ አካላት ያሳስበናል ያሉትን ጉዳዮች ህግ አመንጪዉ አካል አናንቆ እንዳለፋቸዉ የሚወቅስ እንጂ የህግ አመንጪዉ ትክክለኛ ምክንያታዊ ምላሾቹ ምን እንደነበሩ አልጠቀሱም፡፡ በነዚህ ሁለት ጉዳዮች ላይ ህጉን ያመነጨዉ አካል ምክንያታዊ ምላሽ መስጠት ሳይችል ቀርቶ የባለድርሻ አካላት ስጋቶችን አናንቆ ማለፍን መረጠ ብየ ለመቀበል ይከብደኛል፡፡ አድርጎ ከሆነ ግን ከአንድ የመንግስት ተቋም የሚጠበቅ አይደለም፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የሚመለከተዉ አካል ማብራሪያ መስጠት ይኖርበታል ብየ አምናለሁ
ተከራከርከኝ አይበሉኝ እና እኔ እንደ አንድ ምክንያታዊ ዜጋ ስመለከተዉ ለምሳሌ ያክል የመድኃኒት ዋጋ ቁጥጥር እንዲደረግበት የሚደርግ ህግ ያለዉ ማህበራዊ ፋይዳ ቀላል የሚባል አይደለም፡፡ ለእንደኔ አይነት ግለሰብ መንግስት ሊያደርግልኝ ከሚችላቸዉ ነገሮች ዉስጥ አንዱ ይሄ ነዉ፡፡ በአሁኑ ጊዜ የቤተሰብ አስተዳዳሪ የሆነ ወይም ሌላ ግለሰብ በህመም ምክንያት ገንዘቡ ያላቸዉ ከሆነ ለረጅም ጊዜ ያላቸዉን ተቀማጭ የሌላቸዉ ከሆኑ ደግሞ ከቤተሰብ ወይም ከቅርብ ወዳጆቻቸዉ በመበደር ወይም በእርዳታ መድኃኒት መግዥን ጨምሮ ለህክምና አገልግሎት የሚከፍሉት ገንዘብ የብዙ አመታት ገቢያቸዉ ነው፡፡ አጋጣሚዎችን በመጠቀም መድኃኒትን በብዙ መቶ እጥፍ የትርፍ ህዳግ የሚሸጡ ነጋዴዎች አንድ ሊባሉ ይገባል፡፡
እግረ መንገዴን ለተከበረዉ ፓርላማ ልብ ሊባልበት የሚገባ ተጨማሪ የቁጥጥር ጉዳይ ላነሳ እወዳለሁ፡፡ የግል የጤና ተቋማት ኢንቨስትመንት የሚበረታታ ጉዳይ እንደሆነ አምናለሁ፡፡ ሆኖም ግን ቁጥር ስፍር የሌለዉ ዜጋ ምክንያታዊ ላልሆነ የገንዘብ ብዝበዛ እየተዳረገ ስለሆነ ቁጥጥር ቢደረግ መልካም ነዉ፡፡
ይሁን እንጂ ከላይ በተጠቀሱት 2 አንቀጾች እንዲሁም ተያያዥ ችግሮቻቸዉን በተመለከተ ባለድርሻ አካላት ያሳስበናል ያሉትን ጉዳዮች ህግ አመንጪዉ አካል አናንቆ እንዳለፋቸዉ የሚወቅስ እንጂ የህግ አመንጪዉ ትክክለኛ ምክንያታዊ ምላሾቹ ምን እንደነበሩ አልጠቀሱም፡፡ በነዚህ ሁለት ጉዳዮች ላይ ህጉን ያመነጨዉ አካል ምክንያታዊ ምላሽ መስጠት ሳይችል ቀርቶ የባለድርሻ አካላት ስጋቶችን አናንቆ ማለፍን መረጠ ብየ ለመቀበል ይከብደኛል፡፡ አድርጎ ከሆነ ግን ከአንድ የመንግስት ተቋም የሚጠበቅ አይደለም፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የሚመለከተዉ አካል ማብራሪያ መስጠት ይኖርበታል ብየ አምናለሁ
ተከራከርከኝ አይበሉኝ እና እኔ እንደ አንድ ምክንያታዊ ዜጋ ስመለከተዉ ለምሳሌ ያክል የመድኃኒት ዋጋ ቁጥጥር እንዲደረግበት የሚደርግ ህግ ያለዉ ማህበራዊ ፋይዳ ቀላል የሚባል አይደለም፡፡ ለእንደኔ አይነት ግለሰብ መንግስት ሊያደርግልኝ ከሚችላቸዉ ነገሮች ዉስጥ አንዱ ይሄ ነዉ፡፡ በአሁኑ ጊዜ የቤተሰብ አስተዳዳሪ የሆነ ወይም ሌላ ግለሰብ በህመም ምክንያት ገንዘቡ ያላቸዉ ከሆነ ለረጅም ጊዜ ያላቸዉን ተቀማጭ የሌላቸዉ ከሆኑ ደግሞ ከቤተሰብ ወይም ከቅርብ ወዳጆቻቸዉ በመበደር ወይም በእርዳታ መድኃኒት መግዥን ጨምሮ ለህክምና አገልግሎት የሚከፍሉት ገንዘብ የብዙ አመታት ገቢያቸዉ ነው፡፡ አጋጣሚዎችን በመጠቀም መድኃኒትን በብዙ መቶ እጥፍ የትርፍ ህዳግ የሚሸጡ ነጋዴዎች አንድ ሊባሉ ይገባል፡፡
እግረ መንገዴን ለተከበረዉ ፓርላማ ልብ ሊባልበት የሚገባ ተጨማሪ የቁጥጥር ጉዳይ ላነሳ እወዳለሁ፡፡ የግል የጤና ተቋማት ኢንቨስትመንት የሚበረታታ ጉዳይ እንደሆነ አምናለሁ፡፡ ሆኖም ግን ቁጥር ስፍር የሌለዉ ዜጋ ምክንያታዊ ላልሆነ የገንዘብ ብዝበዛ እየተዳረገ ስለሆነ ቁጥጥር ቢደረግ መልካም ነዉ፡፡
የሚከተሉት የአዋጁ አንቀፆች እንደተለከተው ሊሻሻሉ ይገባል፡፡
1. የሚጨመር ፡ ‹‹አንቀጽ 2 ንኡስ አንቀጽ 41 ቁጥጥር ማለት በሕግ እና /ወይም ደንብ የተመለከቱ ድንጋጌዎች በትክክል መከበራቸውን ማረጋገጥ ማለት ነው››፡፡ ምክንያቱም ቁጥጥር እየተባለ በሆነ ባልሆነ ሰበብ ዜጎች ሲንገላቱ ንብረታቸው ሲዘረፍና ተገቢ ያልሆኑ ነገሮች እንዲጠየቁ ሲደረጉበት የቆየ በሕግ ውስጥ የሚፃፈው ‹‹ቁጥጥር›› የሚባለው እንደላስቲክ የሚለጠጥ ቃል ነው፡፡ እንዲሁም ደግሞ የመንግስት ሠራተኞች ዋነኛው ሥራቸው ሕግና ደንብን ማስከበር ስለሆነ በተግባር ሲተረጎም እነዚህ ሕጎችና ደንቦች መፈፀማቸውን ማረጋገጥ ነው፡፡ ሌላ እስፈሪና ለትርጉም አመቺ የሆነ እንደ ‹‹ቁጥጥር አይነት ቃል ባይገባ ዜጎች መብታቸውን እንዲያስከብሩ ይበረታታሉ፡፡ ዘመኑም የሠላምና የሕግ የበላይነት ነው፡፡
2. አንቀፅ 53 ንኡስ አንቀፅ 3 ይህ ንኡስ አንቀፅ ከጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል፡፡ ኢትዮጵያ የምታስመጣቸው የሕክምነና ዕቃዎች በጣም አነስተኛና በመደበኛ የሚታዘዙ አይደሉም፡፡ ስለዚህ የሚላኩላት ዕቃዎች ያላቸው መገግለጫና እሽግ አብዛኛው አለም በሚቀበለው በእንግሊዘኛ ቋንቋ ነው (Neutral label)፡፡ አማርኛ ጨምሩ ቢባል ምርቱ በተፈለገው ጊዜ ላይገኝ ወይም ከፍተኛ ዋጋ ክፍያ የሚያስጨምር ይሆናል፡፡
የሕክምና መሣሪያ የተባለው ደግሞ እንደ ቴርሞ ሜትር እና ቴስት ቲዩብ የሚጨምር ስለሆነ ለነኝህ በዐማርኛ መግለጫ ማዘጋጀቱ ጥቅሙ አምብዛም ነው፡፡ ከሁሉም በላይ ደግሞ በአማርኛ መሆኑ ሰፊው ሕዝብ ቀርቶ የሕክምና አገልገልት ሠራተኞች እንኳን ቴክኒካል ስለሚሆንባቸው መረዳቱ ያስቸግራል፡፡ ስለዚህ ይህ ንዑስ አንቀጽ እንደሚከተለው ሊሻሻል ይገባል፡፡ ‹‹በሀገሪቱ መሰረታዊ የመድኃኒት ዝርዝር ውስጥ የተካተተ ወይም በብዛት የሚሰራጭ መድኃኒት ወይም የህክምና መሳሪያ ገላጭ ጽሁፍ በአማርኛ ወይም በእንግሊዝኛ ቋንቋ መጻፍ አለበት››፡፡
3. የሚጨመር አንቀጽ 71 ንኡስ አንቀጽ 3 ‹‹ይህንን አዋጅ መሠረት አድርገው የሚወጡ መመሪያዎች የ3ኛ ወገንን መብት የሚነኩ ወይም ክፍያ የሚጠይቁ ከሆኑ በደንብ መውጣት አለባቸው፡፡ ሌሎች መመሪያዎች ግን በይፋ እንዲታወቁ በተገቢው መንገድ መታተም ይኖርባቸዋል››፡፡ ምክንያቱም ዜጎች በማያውቁት ወይም ይፋ ባልወጡ በየጊዜው ከየሠራተኛው ዴስክ እንደተፈለገ በሚመዘዙ ‹‹መመሪያዎች በተባሉ ትዛዞች ተሰቃይተዋል፣ ክፍያ እንዲፈጽሙ እና/ወይም ስራቸው እንዲስተጓጎል ተደርጓል፡፡ እንዲህ ያለ ሁኔታ በመመሪያ ሰበብ የመንግስት ስራዎች በዘፈቀደ አይነት እንዲካሄዱ አድርጓል፡፡ በመሠረቱ ዜጎች በቅድሚያ የሚተዳደሩበትን ሕግ፣ ደንብ፣ መመሪያ ወይም ማስታወቂያ እንዲያቁት ማድረግ ፍትሃዊነት ወይም የሕግ የበላይነትን ማክበር ነው፡፡
4. ‹‹አስፈጻሚ አካል፡ ይህ አካል በአዋጅ ውስጥ ቢያንስ ቢሰየም መልካም ይመስለናል ምክንያቱም ቋሚነት እንዲኖረውና ያልሆነ ስያሜ በኋላ እንዳይሰጠው፡፡ ለምሳሌ በአዋጁ አንቀጽ 4 ውስጥ እንደሚከተለው ሊመለከት ይችላል፡፡
ይህን አዋጅ ለማስፈፀም ‹‹የምግብና መድኃኒት አስተዳደር›› መስሪያ ቤት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ይቋቋማል፡፡ ዝርዝሩም በደንቡ ይገለጻል፡፡
ለጊዜው ያለን አስተያየት ይኸው ነው፡፡
ሠይፉ ተክለማርያም
LLB, LLM Setema Limited PLC
Pharmaceuticals and Medical Devices Importer/Distributor
1. የሚጨመር ፡ ‹‹አንቀጽ 2 ንኡስ አንቀጽ 41 ቁጥጥር ማለት በሕግ እና /ወይም ደንብ የተመለከቱ ድንጋጌዎች በትክክል መከበራቸውን ማረጋገጥ ማለት ነው››፡፡ ምክንያቱም ቁጥጥር እየተባለ በሆነ ባልሆነ ሰበብ ዜጎች ሲንገላቱ ንብረታቸው ሲዘረፍና ተገቢ ያልሆኑ ነገሮች እንዲጠየቁ ሲደረጉበት የቆየ በሕግ ውስጥ የሚፃፈው ‹‹ቁጥጥር›› የሚባለው እንደላስቲክ የሚለጠጥ ቃል ነው፡፡ እንዲሁም ደግሞ የመንግስት ሠራተኞች ዋነኛው ሥራቸው ሕግና ደንብን ማስከበር ስለሆነ በተግባር ሲተረጎም እነዚህ ሕጎችና ደንቦች መፈፀማቸውን ማረጋገጥ ነው፡፡ ሌላ እስፈሪና ለትርጉም አመቺ የሆነ እንደ ‹‹ቁጥጥር አይነት ቃል ባይገባ ዜጎች መብታቸውን እንዲያስከብሩ ይበረታታሉ፡፡ ዘመኑም የሠላምና የሕግ የበላይነት ነው፡፡
2. አንቀፅ 53 ንኡስ አንቀፅ 3 ይህ ንኡስ አንቀፅ ከጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል፡፡ ኢትዮጵያ የምታስመጣቸው የሕክምነና ዕቃዎች በጣም አነስተኛና በመደበኛ የሚታዘዙ አይደሉም፡፡ ስለዚህ የሚላኩላት ዕቃዎች ያላቸው መገግለጫና እሽግ አብዛኛው አለም በሚቀበለው በእንግሊዘኛ ቋንቋ ነው (Neutral label)፡፡ አማርኛ ጨምሩ ቢባል ምርቱ በተፈለገው ጊዜ ላይገኝ ወይም ከፍተኛ ዋጋ ክፍያ የሚያስጨምር ይሆናል፡፡
የሕክምና መሣሪያ የተባለው ደግሞ እንደ ቴርሞ ሜትር እና ቴስት ቲዩብ የሚጨምር ስለሆነ ለነኝህ በዐማርኛ መግለጫ ማዘጋጀቱ ጥቅሙ አምብዛም ነው፡፡ ከሁሉም በላይ ደግሞ በአማርኛ መሆኑ ሰፊው ሕዝብ ቀርቶ የሕክምና አገልገልት ሠራተኞች እንኳን ቴክኒካል ስለሚሆንባቸው መረዳቱ ያስቸግራል፡፡ ስለዚህ ይህ ንዑስ አንቀጽ እንደሚከተለው ሊሻሻል ይገባል፡፡ ‹‹በሀገሪቱ መሰረታዊ የመድኃኒት ዝርዝር ውስጥ የተካተተ ወይም በብዛት የሚሰራጭ መድኃኒት ወይም የህክምና መሳሪያ ገላጭ ጽሁፍ በአማርኛ ወይም በእንግሊዝኛ ቋንቋ መጻፍ አለበት››፡፡
3. የሚጨመር አንቀጽ 71 ንኡስ አንቀጽ 3 ‹‹ይህንን አዋጅ መሠረት አድርገው የሚወጡ መመሪያዎች የ3ኛ ወገንን መብት የሚነኩ ወይም ክፍያ የሚጠይቁ ከሆኑ በደንብ መውጣት አለባቸው፡፡ ሌሎች መመሪያዎች ግን በይፋ እንዲታወቁ በተገቢው መንገድ መታተም ይኖርባቸዋል››፡፡ ምክንያቱም ዜጎች በማያውቁት ወይም ይፋ ባልወጡ በየጊዜው ከየሠራተኛው ዴስክ እንደተፈለገ በሚመዘዙ ‹‹መመሪያዎች በተባሉ ትዛዞች ተሰቃይተዋል፣ ክፍያ እንዲፈጽሙ እና/ወይም ስራቸው እንዲስተጓጎል ተደርጓል፡፡ እንዲህ ያለ ሁኔታ በመመሪያ ሰበብ የመንግስት ስራዎች በዘፈቀደ አይነት እንዲካሄዱ አድርጓል፡፡ በመሠረቱ ዜጎች በቅድሚያ የሚተዳደሩበትን ሕግ፣ ደንብ፣ መመሪያ ወይም ማስታወቂያ እንዲያቁት ማድረግ ፍትሃዊነት ወይም የሕግ የበላይነትን ማክበር ነው፡፡
4. ‹‹አስፈጻሚ አካል፡ ይህ አካል በአዋጅ ውስጥ ቢያንስ ቢሰየም መልካም ይመስለናል ምክንያቱም ቋሚነት እንዲኖረውና ያልሆነ ስያሜ በኋላ እንዳይሰጠው፡፡ ለምሳሌ በአዋጁ አንቀጽ 4 ውስጥ እንደሚከተለው ሊመለከት ይችላል፡፡
ይህን አዋጅ ለማስፈፀም ‹‹የምግብና መድኃኒት አስተዳደር›› መስሪያ ቤት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ይቋቋማል፡፡ ዝርዝሩም በደንቡ ይገለጻል፡፡
ለጊዜው ያለን አስተያየት ይኸው ነው፡፡
ሠይፉ ተክለማርያም
LLB, LLM Setema Limited PLC
Pharmaceuticals and Medical Devices Importer/Distributor
Comments from the Food and Agriculture Organization of the United Nations (FAO) on the draft PROCLAMATION TO PROVIDE FOR FOOD AND MEDICINE ADMINISTRATION; 16.01.2019
Scope of the draft proclamation
From a FAO prospective, it is generally recommended that food safety and quality are regulated under specific food safety and quality legislation. This is due to the specific nature of food products vis a vis medicines; the need of introducing a comprehensive food control system from farm to fork and the importance of setting up different mechanisms for standard setting, pre and post-market surveillance, traceability and recall or disposal of food products, and monitoring and enforcement.
Similarly, FAO consistently recommends that public health pesticides are regulated together with agriculture pesticides, in implementation of the International Code on Pesticide Management.
Definitions:
It is recommended that the definition of terms match those of the Codex Alimentarius Commission and the OIE. For instance, the term “food” is defined as “any substance, whether processed, semi-processed or raw, which is intended for human consumption, and includes drink, chewing gum and any substance which has been used in the manufacture, preparation or treatment of “food” but does not include cosmetics or tobacco or substances used only as drugs”. This is important for international harmonization and to ensure that the law is not flawed when dealing with imported food. It is recommended to also define some terms used in the draft proclamation, such as food trade activity. Of course, the delineation of the mandate of the MoH and the MoA may require an adapted definition of food, but the basic elements should be there.
Objective:
The major principle of a food safety law is the protection of the health of consumers: consumers must be protected from health risks that may occur consequential to the production, manufacture or processing of food. The protection of consumers’ economic interests shall also be guaranteed. State authorities must protect consumers from unfair, fraudulent or deceptive practices and fraudulent food.
Under the Codex Alimentarius, it is generally recommended that food safety requirements are regulated together with food quality requirements, as both dimensions are part of the same food standards. The food quality dimension is only mentioned in relation to infant food. Along the same lines, the law should serve as basis to combat all food fraud, and not only the adulteration of food ingredients (as included in the current draft).
The draft law does not introduce important elements of a modern food safety system, including (i) the farm to fork approach; (ii) the primary responsibility of all food operators for the safety of food under their direct responsibility; (iii) the principle of traceability; (iv) the importance of coordinating food safety management across all stages of the food production chain. These are highlighted in details below.
Risk assessment:
Modern food control mechanisms are based on risk assessment. The draft proclamation does not sufficiently make reference to risk assessment. Provisions related to the application of the precautionary principle are also missing.
Responsibility of food business operators (FBOs):
The draft proclamation provides generally that “every person who provides food for use by the public shall ensure its safety”. FBOs have the responsibility to refrain from placing on the market food which causes or is likely to cause a human health hazard. In order to determine whether any food causes or is likely to cause a human health hazard, the law must compel FBOs to look at: the probable, immediate and / or short- term and / or long-term effects of that food on the health not only of a person consuming it, but also on subsequent generations; the probable cumulative toxic effects; the particular health sensitivities of a specific category of consumers where the food is intended for such category of consumers.
It is also important, for the effectiveness of this proclamation, to provide for the corporate liability regime of FBOs.
Institutional coordination :
Due to the important number of institutions involved in food control (veterinary services, public health authorities, trade agencies, department of interior, decentralized, local authorities), an institutional coordination mechanism guarantees the effectiveness of this control system. Having institutions working in isolation without coordination increases the risk of overlapping functions and a confusion of roles and responsibilities.
Sanitary measures:
Procedures for the adoption of sanitary measures upon food import must be clearly delineated. Reference to international food standards are also missing.
Traceability:
Provisions related to the traceability of food are missing.
Labelling:
General provisions on labelling, packaging and advertisement do not take into account the specificities of a food law, such as the importance of including nutritional information (which is quality based), or the different possibilities to label the expiry or best before date to prevent excessive and unnecessary food losses and waste.
Emergencies and food recall:
Some fundamental aspects of the State responsibility related to the setting up of food alert system and emergency management are missing from this draft text.
Food registry :
The law includes inconsistent references to a food registry. Very few countries maintain food registries, as most system rely on the approval of food standards. However, if it is the will of the regulator to establish a food registry, this should be fully regulated, including the definition of the products that will be subject to compulsory registration, the procedure for registration and the consequences of putting an unregistered food product on the market. FAO’s recommendation is that this system be not included in the law.
Scope of the draft proclamation
From a FAO prospective, it is generally recommended that food safety and quality are regulated under specific food safety and quality legislation. This is due to the specific nature of food products vis a vis medicines; the need of introducing a comprehensive food control system from farm to fork and the importance of setting up different mechanisms for standard setting, pre and post-market surveillance, traceability and recall or disposal of food products, and monitoring and enforcement.
Similarly, FAO consistently recommends that public health pesticides are regulated together with agriculture pesticides, in implementation of the International Code on Pesticide Management.
Definitions:
It is recommended that the definition of terms match those of the Codex Alimentarius Commission and the OIE. For instance, the term “food” is defined as “any substance, whether processed, semi-processed or raw, which is intended for human consumption, and includes drink, chewing gum and any substance which has been used in the manufacture, preparation or treatment of “food” but does not include cosmetics or tobacco or substances used only as drugs”. This is important for international harmonization and to ensure that the law is not flawed when dealing with imported food. It is recommended to also define some terms used in the draft proclamation, such as food trade activity. Of course, the delineation of the mandate of the MoH and the MoA may require an adapted definition of food, but the basic elements should be there.
Objective:
The major principle of a food safety law is the protection of the health of consumers: consumers must be protected from health risks that may occur consequential to the production, manufacture or processing of food. The protection of consumers’ economic interests shall also be guaranteed. State authorities must protect consumers from unfair, fraudulent or deceptive practices and fraudulent food.
Under the Codex Alimentarius, it is generally recommended that food safety requirements are regulated together with food quality requirements, as both dimensions are part of the same food standards. The food quality dimension is only mentioned in relation to infant food. Along the same lines, the law should serve as basis to combat all food fraud, and not only the adulteration of food ingredients (as included in the current draft).
The draft law does not introduce important elements of a modern food safety system, including (i) the farm to fork approach; (ii) the primary responsibility of all food operators for the safety of food under their direct responsibility; (iii) the principle of traceability; (iv) the importance of coordinating food safety management across all stages of the food production chain. These are highlighted in details below.
Risk assessment:
Modern food control mechanisms are based on risk assessment. The draft proclamation does not sufficiently make reference to risk assessment. Provisions related to the application of the precautionary principle are also missing.
Responsibility of food business operators (FBOs):
The draft proclamation provides generally that “every person who provides food for use by the public shall ensure its safety”. FBOs have the responsibility to refrain from placing on the market food which causes or is likely to cause a human health hazard. In order to determine whether any food causes or is likely to cause a human health hazard, the law must compel FBOs to look at: the probable, immediate and / or short- term and / or long-term effects of that food on the health not only of a person consuming it, but also on subsequent generations; the probable cumulative toxic effects; the particular health sensitivities of a specific category of consumers where the food is intended for such category of consumers.
It is also important, for the effectiveness of this proclamation, to provide for the corporate liability regime of FBOs.
Institutional coordination :
Due to the important number of institutions involved in food control (veterinary services, public health authorities, trade agencies, department of interior, decentralized, local authorities), an institutional coordination mechanism guarantees the effectiveness of this control system. Having institutions working in isolation without coordination increases the risk of overlapping functions and a confusion of roles and responsibilities.
Sanitary measures:
Procedures for the adoption of sanitary measures upon food import must be clearly delineated. Reference to international food standards are also missing.
Traceability:
Provisions related to the traceability of food are missing.
Labelling:
General provisions on labelling, packaging and advertisement do not take into account the specificities of a food law, such as the importance of including nutritional information (which is quality based), or the different possibilities to label the expiry or best before date to prevent excessive and unnecessary food losses and waste.
Emergencies and food recall:
Some fundamental aspects of the State responsibility related to the setting up of food alert system and emergency management are missing from this draft text.
Food registry :
The law includes inconsistent references to a food registry. Very few countries maintain food registries, as most system rely on the approval of food standards. However, if it is the will of the regulator to establish a food registry, this should be fully regulated, including the definition of the products that will be subject to compulsory registration, the procedure for registration and the consequences of putting an unregistered food product on the market. FAO’s recommendation is that this system be not included in the law.
please note that the above comments entitled as "from FAO..." do not represent the official possition of the organization.
please note that the above comments entitled as "from FAO..." do not represent the official possition of the organization.
Comments from the Food and Agriculture Organization of the United Nations (FAO) on the draft PROCLAMATION TO PROVIDE FOR FOOD AND MEDICINE ADMINISTRATION; 16.01.2019
Scope of the draft proclamation
From a FAO prospective, it is generally recommended that food safety and quality are regulated under specific food safety and quality legislation. This is due to the specific nature of food products vis a vis medicines; the need of introducing a comprehensive food control system from farm to fork and the importance of setting up different mechanisms for standard setting, pre and post-market surveillance, traceability and recall or disposal of food products, and monitoring and enforcement.
Similarly, FAO consistently recommends that public health pesticides are regulated together with agriculture pesticides, in implementation of the International Code on Pesticide Management.
Definitions:
It is recommended that the definition of terms match those of the Codex Alimentarius Commission and the OIE. For instance, the term “food” is defined as “any substance, whether processed, semi-processed or raw, which is intended for human consumption, and includes drink, chewing gum and any substance which has been used in the manufacture, preparation or treatment of “food” but does not include cosmetics or tobacco or substances used only as drugs”. This is important for international harmonization and to ensure that the law is not flawed when dealing with imported food. It is recommended to also define some terms used in the draft proclamation, such as food trade activity. Of course, the delineation of the mandate of the MoH and the MoA may require an adapted definition of food, but the basic elements should be there.
Objective:
The major principle of a food safety law is the protection of the health of consumers: consumers must be protected from health risks that may occur consequential to the production, manufacture or processing of food. The protection of consumers’ economic interests shall also be guaranteed. State authorities must protect consumers from unfair, fraudulent or deceptive practices and fraudulent food.
Under the Codex Alimentarius, it is generally recommended that food safety requirements are regulated together with food quality requirements, as both dimensions are part of the same food standards. The food quality dimension is only mentioned in relation to infant food. Along the same lines, the law should serve as basis to combat all food fraud, and not only the adulteration of food ingredients (as included in the current draft).
The draft law does not introduce important elements of a modern food safety system, including (i) the farm to fork approach; (ii) the primary responsibility of all food operators for the safety of food under their direct responsibility; (iii) the principle of traceability; (iv) the importance of coordinating food safety management across all stages of the food production chain. These are highlighted in details below.
Risk assessment:
Modern food control mechanisms are based on risk assessment. The draft proclamation does not sufficiently make reference to risk assessment. Provisions related to the application of the precautionary principle are also missing.
Responsibility of food business operators (FBOs):
The draft proclamation provides generally that “every person who provides food for use by the public shall ensure its safety”. FBOs have the responsibility to refrain from placing on the market food which causes or is likely to cause a human health hazard. In order to determine whether any food causes or is likely to cause a human health hazard, the law must compel FBOs to look at: the probable, immediate and / or short- term and / or long-term effects of that food on the health not only of a person consuming it, but also on subsequent generations; the probable cumulative toxic effects; the particular health sensitivities of a specific category of consumers where the food is intended for such category of consumers.
It is also important, for the effectiveness of this proclamation, to provide for the corporate liability regime of FBOs.
Institutional coordination :
Due to the important number of institutions involved in food control (veterinary services, public health authorities, trade agencies, department of interior, decentralized, local authorities), an institutional coordination mechanism guarantees the effectiveness of this control system. Having institutions working in isolation without coordination increases the risk of overlapping functions and a confusion of roles and responsibilities.
Sanitary measures:
Procedures for the adoption of sanitary measures upon food import must be clearly delineated. Reference to international food standards are also missing.
Traceability:
Provisions related to the traceability of food are missing.
Labelling:
General provisions on labelling, packaging and advertisement do not take into account the specificities of a food law, such as the importance of including nutritional information (which is quality based), or the different possibilities to label the expiry or best before date to prevent excessive and unnecessary food losses and waste.
Emergencies and food recall:
Some fundamental aspects of the State responsibility related to the setting up of food alert system and emergency management are missing from this draft text.
Food registry :
The law includes inconsistent references to a food registry. Very few countries maintain food registries, as most system rely on the approval of food standards. However, if it is the will of the regulator to establish a food registry, this should be fully regulated, including the definition of the products that will be subject to compulsory registration, the procedure for registration and the consequences of putting an unregistered food product on the market. FAO’s recommendation is that this system be not included in the law.
Scope of the draft proclamation
From a FAO prospective, it is generally recommended that food safety and quality are regulated under specific food safety and quality legislation. This is due to the specific nature of food products vis a vis medicines; the need of introducing a comprehensive food control system from farm to fork and the importance of setting up different mechanisms for standard setting, pre and post-market surveillance, traceability and recall or disposal of food products, and monitoring and enforcement.
Similarly, FAO consistently recommends that public health pesticides are regulated together with agriculture pesticides, in implementation of the International Code on Pesticide Management.
Definitions:
It is recommended that the definition of terms match those of the Codex Alimentarius Commission and the OIE. For instance, the term “food” is defined as “any substance, whether processed, semi-processed or raw, which is intended for human consumption, and includes drink, chewing gum and any substance which has been used in the manufacture, preparation or treatment of “food” but does not include cosmetics or tobacco or substances used only as drugs”. This is important for international harmonization and to ensure that the law is not flawed when dealing with imported food. It is recommended to also define some terms used in the draft proclamation, such as food trade activity. Of course, the delineation of the mandate of the MoH and the MoA may require an adapted definition of food, but the basic elements should be there.
Objective:
The major principle of a food safety law is the protection of the health of consumers: consumers must be protected from health risks that may occur consequential to the production, manufacture or processing of food. The protection of consumers’ economic interests shall also be guaranteed. State authorities must protect consumers from unfair, fraudulent or deceptive practices and fraudulent food.
Under the Codex Alimentarius, it is generally recommended that food safety requirements are regulated together with food quality requirements, as both dimensions are part of the same food standards. The food quality dimension is only mentioned in relation to infant food. Along the same lines, the law should serve as basis to combat all food fraud, and not only the adulteration of food ingredients (as included in the current draft).
The draft law does not introduce important elements of a modern food safety system, including (i) the farm to fork approach; (ii) the primary responsibility of all food operators for the safety of food under their direct responsibility; (iii) the principle of traceability; (iv) the importance of coordinating food safety management across all stages of the food production chain. These are highlighted in details below.
Risk assessment:
Modern food control mechanisms are based on risk assessment. The draft proclamation does not sufficiently make reference to risk assessment. Provisions related to the application of the precautionary principle are also missing.
Responsibility of food business operators (FBOs):
The draft proclamation provides generally that “every person who provides food for use by the public shall ensure its safety”. FBOs have the responsibility to refrain from placing on the market food which causes or is likely to cause a human health hazard. In order to determine whether any food causes or is likely to cause a human health hazard, the law must compel FBOs to look at: the probable, immediate and / or short- term and / or long-term effects of that food on the health not only of a person consuming it, but also on subsequent generations; the probable cumulative toxic effects; the particular health sensitivities of a specific category of consumers where the food is intended for such category of consumers.
It is also important, for the effectiveness of this proclamation, to provide for the corporate liability regime of FBOs.
Institutional coordination :
Due to the important number of institutions involved in food control (veterinary services, public health authorities, trade agencies, department of interior, decentralized, local authorities), an institutional coordination mechanism guarantees the effectiveness of this control system. Having institutions working in isolation without coordination increases the risk of overlapping functions and a confusion of roles and responsibilities.
Sanitary measures:
Procedures for the adoption of sanitary measures upon food import must be clearly delineated. Reference to international food standards are also missing.
Traceability:
Provisions related to the traceability of food are missing.
Labelling:
General provisions on labelling, packaging and advertisement do not take into account the specificities of a food law, such as the importance of including nutritional information (which is quality based), or the different possibilities to label the expiry or best before date to prevent excessive and unnecessary food losses and waste.
Emergencies and food recall:
Some fundamental aspects of the State responsibility related to the setting up of food alert system and emergency management are missing from this draft text.
Food registry :
The law includes inconsistent references to a food registry. Very few countries maintain food registries, as most system rely on the approval of food standards. However, if it is the will of the regulator to establish a food registry, this should be fully regulated, including the definition of the products that will be subject to compulsory registration, the procedure for registration and the consequences of putting an unregistered food product on the market. FAO’s recommendation is that this system be not included in the law.
የሚከተሉት የአዋጁ አንቀፆች እንደተለከተው ሊሻሻሉ ይገባል፡፡
1. የሚጨመር ፡ ‹‹አንቀጽ 2 ንኡስ አንቀጽ 41 ቁጥጥር ማለት በሕግ እና /ወይም ደንብ የተመለከቱ ድንጋጌዎች በትክክል መከበራቸውን ማረጋገጥ ማለት ነው››፡፡ ምክንያቱም ቁጥጥር እየተባለ በሆነ ባልሆነ ሰበብ ዜጎች ሲንገላቱ ንብረታቸው ሲዘረፍና ተገቢ ያልሆኑ ነገሮች እንዲጠየቁ ሲደረጉበት የቆየ በሕግ ውስጥ የሚፃፈው ‹‹ቁጥጥር›› የሚባለው እንደላስቲክ የሚለጠጥ ቃል ነው፡፡ እንዲሁም ደግሞ የመንግስት ሠራተኞች ዋነኛው ሥራቸው ሕግና ደንብን ማስከበር ስለሆነ በተግባር ሲተረጎም እነዚህ ሕጎችና ደንቦች መፈፀማቸውን ማረጋገጥ ነው፡፡ ሌላ እስፈሪና ለትርጉም አመቺ የሆነ እንደ ‹‹ቁጥጥር አይነት ቃል ባይገባ ዜጎች መብታቸውን እንዲያስከብሩ ይበረታታሉ፡፡ ዘመኑም የሠላምና የሕግ የበላይነት ነው፡፡
2. አንቀፅ 53 ንኡስ አንቀፅ 3 ይህ ንኡስ አንቀፅ ከጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል፡፡ ኢትዮጵያ የምታስመጣቸው የሕክምነና ዕቃዎች በጣም አነስተኛና በመደበኛ የሚታዘዙ አይደሉም፡፡ ስለዚህ የሚላኩላት ዕቃዎች ያላቸው መገግለጫና እሽግ አብዛኛው አለም በሚቀበለው በእንግሊዘኛ ቋንቋ ነው (Neutral label)፡፡ አማርኛ ጨምሩ ቢባል ምርቱ በተፈለገው ጊዜ ላይገኝ ወይም ከፍተኛ ዋጋ ክፍያ የሚያስጨምር ይሆናል፡፡
የሕክምና መሣሪያ የተባለው ደግሞ እንደ ቴርሞ ሜትር እና ቴስት ቲዩብ የሚጨምር ስለሆነ ለነኝህ በዐማርኛ መግለጫ ማዘጋጀቱ ጥቅሙ አምብዛም ነው፡፡ ከሁሉም በላይ ደግሞ በአማርኛ መሆኑ ሰፊው ሕዝብ ቀርቶ የሕክምና አገልገልት ሠራተኞች እንኳን ቴክኒካል ስለሚሆንባቸው መረዳቱ ያስቸግራል፡፡ ስለዚህ ይህ ንዑስ አንቀጽ እንደሚከተለው ሊሻሻል ይገባል፡፡ ‹‹በሀገሪቱ መሰረታዊ የመድኃኒት ዝርዝር ውስጥ የተካተተ ወይም በብዛት የሚሰራጭ መድኃኒት ወይም የህክምና መሳሪያ ገላጭ ጽሁፍ በአማርኛ ወይም በእንግሊዝኛ ቋንቋ መጻፍ አለበት››፡፡
3. የሚጨመር አንቀጽ 71 ንኡስ አንቀጽ 3 ‹‹ይህንን አዋጅ መሠረት አድርገው የሚወጡ መመሪያዎች የ3ኛ ወገንን መብት የሚነኩ ወይም ክፍያ የሚጠይቁ ከሆኑ በደንብ መውጣት አለባቸው፡፡ ሌሎች መመሪያዎች ግን በይፋ እንዲታወቁ በተገቢው መንገድ መታተም ይኖርባቸዋል››፡፡ ምክንያቱም ዜጎች በማያውቁት ወይም ይፋ ባልወጡ በየጊዜው ከየሠራተኛው ዴስክ እንደተፈለገ በሚመዘዙ ‹‹መመሪያዎች በተባሉ ትዛዞች ተሰቃይተዋል፣ ክፍያ እንዲፈጽሙ እና/ወይም ስራቸው እንዲስተጓጎል ተደርጓል፡፡ እንዲህ ያለ ሁኔታ በመመሪያ ሰበብ የመንግስት ስራዎች በዘፈቀደ አይነት እንዲካሄዱ አድርጓል፡፡ በመሠረቱ ዜጎች በቅድሚያ የሚተዳደሩበትን ሕግ፣ ደንብ፣ መመሪያ ወይም ማስታወቂያ እንዲያቁት ማድረግ ፍትሃዊነት ወይም የሕግ የበላይነትን ማክበር ነው፡፡
4. ‹‹አስፈጻሚ አካል፡ ይህ አካል በአዋጅ ውስጥ ቢያንስ ቢሰየም መልካም ይመስለናል ምክንያቱም ቋሚነት እንዲኖረውና ያልሆነ ስያሜ በኋላ እንዳይሰጠው፡፡ ለምሳሌ በአዋጁ አንቀጽ 4 ውስጥ እንደሚከተለው ሊመለከት ይችላል፡፡
ይህን አዋጅ ለማስፈፀም ‹‹የምግብና መድኃኒት አስተዳደር›› መስሪያ ቤት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ይቋቋማል፡፡ ዝርዝሩም በደንቡ ይገለጻል፡፡
ለጊዜው ያለን አስተያየት ይኸው ነው፡፡
ሠይፉ ተክለማርያም
LLB, LLM Setema Limited PLC
Pharmaceuticals and Medical Devices Importer/Distributor
1. የሚጨመር ፡ ‹‹አንቀጽ 2 ንኡስ አንቀጽ 41 ቁጥጥር ማለት በሕግ እና /ወይም ደንብ የተመለከቱ ድንጋጌዎች በትክክል መከበራቸውን ማረጋገጥ ማለት ነው››፡፡ ምክንያቱም ቁጥጥር እየተባለ በሆነ ባልሆነ ሰበብ ዜጎች ሲንገላቱ ንብረታቸው ሲዘረፍና ተገቢ ያልሆኑ ነገሮች እንዲጠየቁ ሲደረጉበት የቆየ በሕግ ውስጥ የሚፃፈው ‹‹ቁጥጥር›› የሚባለው እንደላስቲክ የሚለጠጥ ቃል ነው፡፡ እንዲሁም ደግሞ የመንግስት ሠራተኞች ዋነኛው ሥራቸው ሕግና ደንብን ማስከበር ስለሆነ በተግባር ሲተረጎም እነዚህ ሕጎችና ደንቦች መፈፀማቸውን ማረጋገጥ ነው፡፡ ሌላ እስፈሪና ለትርጉም አመቺ የሆነ እንደ ‹‹ቁጥጥር አይነት ቃል ባይገባ ዜጎች መብታቸውን እንዲያስከብሩ ይበረታታሉ፡፡ ዘመኑም የሠላምና የሕግ የበላይነት ነው፡፡
2. አንቀፅ 53 ንኡስ አንቀፅ 3 ይህ ንኡስ አንቀፅ ከጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል፡፡ ኢትዮጵያ የምታስመጣቸው የሕክምነና ዕቃዎች በጣም አነስተኛና በመደበኛ የሚታዘዙ አይደሉም፡፡ ስለዚህ የሚላኩላት ዕቃዎች ያላቸው መገግለጫና እሽግ አብዛኛው አለም በሚቀበለው በእንግሊዘኛ ቋንቋ ነው (Neutral label)፡፡ አማርኛ ጨምሩ ቢባል ምርቱ በተፈለገው ጊዜ ላይገኝ ወይም ከፍተኛ ዋጋ ክፍያ የሚያስጨምር ይሆናል፡፡
የሕክምና መሣሪያ የተባለው ደግሞ እንደ ቴርሞ ሜትር እና ቴስት ቲዩብ የሚጨምር ስለሆነ ለነኝህ በዐማርኛ መግለጫ ማዘጋጀቱ ጥቅሙ አምብዛም ነው፡፡ ከሁሉም በላይ ደግሞ በአማርኛ መሆኑ ሰፊው ሕዝብ ቀርቶ የሕክምና አገልገልት ሠራተኞች እንኳን ቴክኒካል ስለሚሆንባቸው መረዳቱ ያስቸግራል፡፡ ስለዚህ ይህ ንዑስ አንቀጽ እንደሚከተለው ሊሻሻል ይገባል፡፡ ‹‹በሀገሪቱ መሰረታዊ የመድኃኒት ዝርዝር ውስጥ የተካተተ ወይም በብዛት የሚሰራጭ መድኃኒት ወይም የህክምና መሳሪያ ገላጭ ጽሁፍ በአማርኛ ወይም በእንግሊዝኛ ቋንቋ መጻፍ አለበት››፡፡
3. የሚጨመር አንቀጽ 71 ንኡስ አንቀጽ 3 ‹‹ይህንን አዋጅ መሠረት አድርገው የሚወጡ መመሪያዎች የ3ኛ ወገንን መብት የሚነኩ ወይም ክፍያ የሚጠይቁ ከሆኑ በደንብ መውጣት አለባቸው፡፡ ሌሎች መመሪያዎች ግን በይፋ እንዲታወቁ በተገቢው መንገድ መታተም ይኖርባቸዋል››፡፡ ምክንያቱም ዜጎች በማያውቁት ወይም ይፋ ባልወጡ በየጊዜው ከየሠራተኛው ዴስክ እንደተፈለገ በሚመዘዙ ‹‹መመሪያዎች በተባሉ ትዛዞች ተሰቃይተዋል፣ ክፍያ እንዲፈጽሙ እና/ወይም ስራቸው እንዲስተጓጎል ተደርጓል፡፡ እንዲህ ያለ ሁኔታ በመመሪያ ሰበብ የመንግስት ስራዎች በዘፈቀደ አይነት እንዲካሄዱ አድርጓል፡፡ በመሠረቱ ዜጎች በቅድሚያ የሚተዳደሩበትን ሕግ፣ ደንብ፣ መመሪያ ወይም ማስታወቂያ እንዲያቁት ማድረግ ፍትሃዊነት ወይም የሕግ የበላይነትን ማክበር ነው፡፡
4. ‹‹አስፈጻሚ አካል፡ ይህ አካል በአዋጅ ውስጥ ቢያንስ ቢሰየም መልካም ይመስለናል ምክንያቱም ቋሚነት እንዲኖረውና ያልሆነ ስያሜ በኋላ እንዳይሰጠው፡፡ ለምሳሌ በአዋጁ አንቀጽ 4 ውስጥ እንደሚከተለው ሊመለከት ይችላል፡፡
ይህን አዋጅ ለማስፈፀም ‹‹የምግብና መድኃኒት አስተዳደር›› መስሪያ ቤት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ይቋቋማል፡፡ ዝርዝሩም በደንቡ ይገለጻል፡፡
ለጊዜው ያለን አስተያየት ይኸው ነው፡፡
ሠይፉ ተክለማርያም
LLB, LLM Setema Limited PLC
Pharmaceuticals and Medical Devices Importer/Distributor
በመጀመሪያ ለተከበረው ምክር ቤት ላቅ ያለ ምስጋናዬን ማቅረብ እፈልጋለሁ፡ ምክኒያቱም ይህ የተሻሻለ አዋጅ ምንም እንኳን ተገቢው ውይይት የተደረገበት ቢሆንም፤ ባመዛኙ ባለስልጣን መ/ቤቱ ከሚመለከታቸው አካላት የተሰጡ አንዳንድ ጠቃሚ የሆኑ ሃሳቦችን በአንድ አቅጣጫ ብቻ በመመልከት ሀሳቡን እንደማይቀይር በተደጋጋሚ በማሳዎቅ ከሚመለከታቸው አካላት የተሰጡትን “ጠቃሚ” ሃሳቦቸን ምንም ከገምት ሳያስገባ እና አዲሱ አዋጅ ስራ ላይ ሲውል ሊከሰት የሚችለውን የህብረተሰብ ችግር አቅልሎ በማይት እንዲሁም የሚመለከታቸው አካላት የሚሰጡትን ጠቃሚ ሀሳብ በማናናቅ እና ከእንግዲህ ለሚጠሩ መሰል ውይይቶች አሉታዊ የሆነ ጠባሳ ጥሎ ያለፈ ነበር፡፡ ሆኖም ግን የህዝብ አይን እና ጆሮ የሆነው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የረቂቅ አዋጁን ጉድለት በመገነዘብ የሚመለከታቸው አካላት በድጋሜ እድል እንዲሰጣቸው እና ሃሳባቸውን እንዲያጋሩ ይህን ነጻ የህዝብ አስተያየት መስጫ በማመቻቸቱ የተሰማኝ ደስታ ወደር የለውም፡፡
ምንም እንኳን ሁላቸንም የምንሰጠው አስታያየት በትክክል ከግል ፍላጎት ይልቅ ለህዝብ ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ ነው ብሎ ማሰብ ባይቻልም እንዲሁም የሚሰጠው የስተያየት ሁሉንም ያስደሰታል ባይባልም በአንጻሩ አብዘሀኛውን የማህበረስብ ክፍል የሚጠቅም እንዲሁም ከጉዳቱ ይልቅ ጥቅሙ ያመዘነ ሆኖ ከተገኘ ተግባር ላይ መዋል አለበተ ብዬ በግሌ አምናለሁ፡፡ ስለሆነም የተኛውም አገለግሎት ሰጪ መ/ቤት መሰል ህጎችን በሚያረቁበት ወቅት risk-benefit analysis በመስራት የሚመለከታቸው አካላት ለሚያቀርቡት አስተያየት ተገቢውን እውቅና በመስጠት በጎ ምላሽ መስጠት ቢቸሉ ሁሉም የተስማማበት ህግ ለመተግበርም ይቀላል በየጊዜው ህግን በማሻሻል የሚጠፋውንም ጊዜ እና የህዝብ ሀብትም ይታደጋል ብዬ አምናለሁ፡፡
በመሆኑም ምንም አንኳን ይህ ረቂቅ አዋጅ አሁን ስራ ላይ ካለው አዋጅ 661/2002 አንጻር የተሻለ ቢሆንም የተወሰኑ አንቀጾች ግን አሁንም በእኔ አስተያየት የአብዘሀኛውን stakeholders ይሁንታ ያላገኘ በትግበራ ወቅትም በጣም ፈታኝ የሆነ ሁኔታን ሊፈጥር የሚችል፡ የመድሃኒት አቅርቦቱን እጅጉን ሊጎዳ የሚችል ነው፡፡ እኔ ባለኝ መረጃ ይህ አዋጅ ከታች የምጠቅሳቸውን አንቀጾች ሳያሻሽል ቢጸድቅ ብዙ የመድሃኒት አቅራቢ ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ገበያ ራሳቸውን ለማግለል የወሰኑ ናቸው፡፡ እነዚህ አነቀጾች ምንም እንኳን ጠቃሚነት ያላቸው ቢሆኑም ባሁኑ ወቅት ግን ጉዳታቸው ያመዝናል፡ ይኽውም አገሪቱ በቂ፤ ተወዳዳሪ እና ሁሉንም የመድሃኒት አይነቶች ማምረት የሚቸሉ ያገር ውስጥ የመድሃኒት አምራች ድርጅቶች ሳየኖሯት ይህ ጉዳይ ቢከሰት ችግሩ እጅግ የከፋ ነው፡፡ ይህም መንግስት ሳይወድ በግድ ያወጣውን ህግ በሙሉም ሆነ በከፊል እንዲጥስ ሊያሰገድደው ይችላል፡፡ ከዚህ ቀጥሎ ችግር ፈች ከመሆን ይልቅ የከፋ ችግር ሊፈጥሩ ይችላሉ ያልኳቸውን አንቀጾች አቀርባለሁ፡
የመደሃኒት ስም ወይም የሚያስከትሉትን የጎነዮሽ ጉዳቶች እና መሰል ነገሮችን በአገሪቱ ቋንቋ መጻፍ ባይከፋም ከሰር የተዘረዘሩት ተጓዳኝ ችግሮች ግን በትክክል አልተጤኑም ወይም ከግምት ውስጥ አልገቡም ብዬ አምናለሁ፡፡
በአሁኑ ወቅት ካተሳሳተኩ ያገር ውስጥ መደሃኒት አምራቾች ከ 30 በመቶ(ዋጋን ብቻ መሰረት አድርጎ) ያልበለጠውን ድርሻ ሲይዙ ቀሪው 70 በመቶ ከውጪ አገር ነው እሚገኘው፡፡ አበዘሀኞቹ ህንድ እና ቻየና ሲሆኑ ቀሪዎች ከተለያየ ዓለማት ይገኛል፡፡ በተልይ እድሜልክ አሚወሰዱ መድሃኒቶች (የልብ፤ የደም ግፊት፤ የኤች.አይ.ቪ፤ የካነሰር)፡ የእናቶች እና የህጻናት ክትባቶች በዋናነት ምንጫቸው ከአውሮፓ እና መሰል አገሮች ነው፡፡ ምንም አንኳን የአገሪቷ የጤና ችግረ ባመዛኙ ተላላፊ በሽታዎች ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የማይተላለፉ በሽታዎችም ቁጥር እየጨመረ እንደመጣ ግልጽ ነው፡፡ ለዚህ ህመም የሚሆኑ መድሃኒቶችን እሚያቀርቡት ድርጅቶች ባመዛኙ አለማቀፋዊ የሆነ የዘት ያላቸው ከንግድ እኩል ለስማቸው አሚጨነቁ ተቋማት ሲሆኑ አነድን ገበያ(አገር) ሲመርጡ ከግምት ውስጥ የሚያስገቡት የአገራቱን ህግጋት እና የገበያ ስፋት ነው፡፡ እንደሚታወቀው ኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብ ቢኖራትም በመደሃኒት አጠቃቀም (consumption) መጠን ግን በጣም ዝቅተኛ ነው በመሁኑም አንድ ሙሉ ባች መድሃኒት በአነዴ ለማትገዛ አገር ለብቻዋ የማሸጊያ ማሽን መግጠም ለነዚህ አማራቾች ከጥቅሙ ጉዳቱ ስለሚያመዝን እዚህ አማያጓጓ ገበያ ለይ እንዲህ ያለ ተጨማሪ ኢነቨስትመንት ለማድረግ ብዙ ፍላጎት የላቸውም፡፡
ለምሳሌ ከኢትዮጵያ ከገማሽ ያነሰ የህዝብ ብዛት ያላት ጎረቤት አገር ኬንያ የመደሃኒት አጠቃቀሟ ግን ከ ኢተዮጵያ ከ 3-4 እጥፍ የበለጠ ነው በመሆኑም እነኝህ ፋብሪካዎች ኢትዮጵያን ተመራጨ ገበያ ለማድረግ አገሪቷ ባገር ውስጥ ምርት ራሷን እስካልቻለች ድረስ ምቹ ህግ በማውጣት እነኚሀን በቁጥር ጥቂት ግን የግድ አስፈላጊ የሆኑ ምርቶችን እሚያመረቱ ድርጅቶችን አገሪቱ ማጣት የለባትም፡፡
ሌላው ነጥብ ይህ አነቀጽ ራሱን ችሎ መቆም የማይችል ለአድሎአዊ አሰራር በር እሚከፍት (double standard) ያለበት ነው፡፡ የመጀመሪያው በስፋት የሚሰራጭ እና እማይሰራጪ መደሃኒት/የህክምና መሳሪያ የቱ እንደሆን በትርጉም ደረጃ እንኳን አልተቀመጠም፡፡
ባጠቃላይ ከላይ ያስቀመጥኳቸው ሁለት ቁም ነገሮች በወጉ ካልተጤኑ ነገ ከባድ ችግረ ሊያስከትሉ ይህላሉ፡፡
በጣም በሚገርም ሁኔታ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ያለማንም አጋዥነት እና ምክር ገዝቶ እሚጠቀምባቸው የታሸጉ ምግቦች አና መዋቢያዎች(cosmetics) በአማርኛ ቢጻፉ ጥቅሙ ከፍ ያለ ቢሆንም ከግምት ውስጥ ሳይገባ መታለፉን አልደግፍም፡፡ ባለኝ መረጃ ብዙ ሰው መድሀኒት እሚወስደው በምግብ ምክኒያት ታሞ ነው፡፡ በ cosmetics ምክኒያት አሚደርሰው ጉዳትም ሁላችል እምናውቀው ነው፡፡
ምንም እንኳን ሁላቸንም የምንሰጠው አስታያየት በትክክል ከግል ፍላጎት ይልቅ ለህዝብ ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ ነው ብሎ ማሰብ ባይቻልም እንዲሁም የሚሰጠው የስተያየት ሁሉንም ያስደሰታል ባይባልም በአንጻሩ አብዘሀኛውን የማህበረስብ ክፍል የሚጠቅም እንዲሁም ከጉዳቱ ይልቅ ጥቅሙ ያመዘነ ሆኖ ከተገኘ ተግባር ላይ መዋል አለበተ ብዬ በግሌ አምናለሁ፡፡ ስለሆነም የተኛውም አገለግሎት ሰጪ መ/ቤት መሰል ህጎችን በሚያረቁበት ወቅት risk-benefit analysis በመስራት የሚመለከታቸው አካላት ለሚያቀርቡት አስተያየት ተገቢውን እውቅና በመስጠት በጎ ምላሽ መስጠት ቢቸሉ ሁሉም የተስማማበት ህግ ለመተግበርም ይቀላል በየጊዜው ህግን በማሻሻል የሚጠፋውንም ጊዜ እና የህዝብ ሀብትም ይታደጋል ብዬ አምናለሁ፡፡
በመሆኑም ምንም አንኳን ይህ ረቂቅ አዋጅ አሁን ስራ ላይ ካለው አዋጅ 661/2002 አንጻር የተሻለ ቢሆንም የተወሰኑ አንቀጾች ግን አሁንም በእኔ አስተያየት የአብዘሀኛውን stakeholders ይሁንታ ያላገኘ በትግበራ ወቅትም በጣም ፈታኝ የሆነ ሁኔታን ሊፈጥር የሚችል፡ የመድሃኒት አቅርቦቱን እጅጉን ሊጎዳ የሚችል ነው፡፡ እኔ ባለኝ መረጃ ይህ አዋጅ ከታች የምጠቅሳቸውን አንቀጾች ሳያሻሽል ቢጸድቅ ብዙ የመድሃኒት አቅራቢ ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ገበያ ራሳቸውን ለማግለል የወሰኑ ናቸው፡፡ እነዚህ አነቀጾች ምንም እንኳን ጠቃሚነት ያላቸው ቢሆኑም ባሁኑ ወቅት ግን ጉዳታቸው ያመዝናል፡ ይኽውም አገሪቱ በቂ፤ ተወዳዳሪ እና ሁሉንም የመድሃኒት አይነቶች ማምረት የሚቸሉ ያገር ውስጥ የመድሃኒት አምራች ድርጅቶች ሳየኖሯት ይህ ጉዳይ ቢከሰት ችግሩ እጅግ የከፋ ነው፡፡ ይህም መንግስት ሳይወድ በግድ ያወጣውን ህግ በሙሉም ሆነ በከፊል እንዲጥስ ሊያሰገድደው ይችላል፡፡ ከዚህ ቀጥሎ ችግር ፈች ከመሆን ይልቅ የከፋ ችግር ሊፈጥሩ ይችላሉ ያልኳቸውን አንቀጾች አቀርባለሁ፡
- አንቀጽ 53(3) “በሀገሪቱ መሰረታዊ የመድኃኒት ዝርዝር ውስጥ የተካተተ ወይም በብዛት የሚሰራጭ መድኃኒት ወይም የህክምና መሳሪያ ገላጭ ጽሁፍ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ መጻፍ አለበት፡፡”
የመደሃኒት ስም ወይም የሚያስከትሉትን የጎነዮሽ ጉዳቶች እና መሰል ነገሮችን በአገሪቱ ቋንቋ መጻፍ ባይከፋም ከሰር የተዘረዘሩት ተጓዳኝ ችግሮች ግን በትክክል አልተጤኑም ወይም ከግምት ውስጥ አልገቡም ብዬ አምናለሁ፡፡
- በአማርኛ ያለተጻፈ መደሃኒት ገበያ ላይ በነበረበት ህን ያህል ረዥም አመታት በቋንቋው ምክኒያት ብቻ ምን ያህል ጉዳት እንደደረሰ አልተጠናም (ሰለሆነም መረጃን በሚረዳው ቋንቋ ማግኘት ህገ መንግሰታዊ መብት ነው ከሚለው ወጪ ከመደሃኒት አወሳሰድ ጋር ያለው ጥቅም እና ጉዳት አልታየም ይህም ከመ/ቤቱ ተልዕኮ የመድሃኒትን ጥራት፤ ደህንነት እና ፈዋሽነት ከማረጋገጥ ጋር ቀጥተኛ ተያያዥነት የለውም)
- ምን ያህሉ የመድሃኒት አቅራቢዎች ይህ አዋጅ ተስማምቷቸው የተመዘገቡ መድሃኒቶቻቸውን ለሀብረተሰቡ በማቅረብ የቀጥልሉ፡ ከገበያ ቢወጡ ምን ሊከሰት የችላል፤ የተከሰተውንስ ችግር የመደሃኒት አቅርቦቱ ሳይስተጓጎል እንዴት መወጣት እንደሚቻል
- ራሳቸውን ካዋጁ ጋር አሰማምተው ገበያው ላይ ለመቆየት ሊወስኑ እሚቸሉት ምን አየነት አምራቾች ሊሆኑ ይችላሉ (የሚያቀርቡት መድሃኒት አይነት እና ጥራት) ዋጋቸውስ በዚሁ ሊቀጥል ወይስ ሊጨምር/ሊቀንስ ይችላል
- ከገበያ ራሳቸውን ሊያገሉ እሚችሉ የመድሃኒት አቅራቢዎች ቢወጡ ለመቆየት የወሰኑት አቀራቢዎች አጋጣሚውን እንደ መልካም እድል በመጠቀም ዋጋ የማናር ሁኔታ ሊኖር መቻል አለመቻሉን፡፡
- ከገበያ እሚወጡት ፋበሪካዎች ጋር ተቀጥረው በመስራት ህወታቸው የተመሰረተ የአገሪቱ ዜጎች ህልውናሰ እንዴት እንደታዬ
- ምን ያህሉ የገሪቷ ህዝብ አማርኛ አንብቦ መረዳት እንደሚችል
- አማርኛ ማንበብ እና መረዳት ከምችለው የህብረተሰብ ክፍል ምን ያህሉ ሳይንሳዊ የሆኑ ነገሮችን በአማርኛ አንብቦ መረዳት እንደሚችል
በአሁኑ ወቅት ካተሳሳተኩ ያገር ውስጥ መደሃኒት አምራቾች ከ 30 በመቶ(ዋጋን ብቻ መሰረት አድርጎ) ያልበለጠውን ድርሻ ሲይዙ ቀሪው 70 በመቶ ከውጪ አገር ነው እሚገኘው፡፡ አበዘሀኞቹ ህንድ እና ቻየና ሲሆኑ ቀሪዎች ከተለያየ ዓለማት ይገኛል፡፡ በተልይ እድሜልክ አሚወሰዱ መድሃኒቶች (የልብ፤ የደም ግፊት፤ የኤች.አይ.ቪ፤ የካነሰር)፡ የእናቶች እና የህጻናት ክትባቶች በዋናነት ምንጫቸው ከአውሮፓ እና መሰል አገሮች ነው፡፡ ምንም አንኳን የአገሪቷ የጤና ችግረ ባመዛኙ ተላላፊ በሽታዎች ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የማይተላለፉ በሽታዎችም ቁጥር እየጨመረ እንደመጣ ግልጽ ነው፡፡ ለዚህ ህመም የሚሆኑ መድሃኒቶችን እሚያቀርቡት ድርጅቶች ባመዛኙ አለማቀፋዊ የሆነ የዘት ያላቸው ከንግድ እኩል ለስማቸው አሚጨነቁ ተቋማት ሲሆኑ አነድን ገበያ(አገር) ሲመርጡ ከግምት ውስጥ የሚያስገቡት የአገራቱን ህግጋት እና የገበያ ስፋት ነው፡፡ እንደሚታወቀው ኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብ ቢኖራትም በመደሃኒት አጠቃቀም (consumption) መጠን ግን በጣም ዝቅተኛ ነው በመሁኑም አንድ ሙሉ ባች መድሃኒት በአነዴ ለማትገዛ አገር ለብቻዋ የማሸጊያ ማሽን መግጠም ለነዚህ አማራቾች ከጥቅሙ ጉዳቱ ስለሚያመዝን እዚህ አማያጓጓ ገበያ ለይ እንዲህ ያለ ተጨማሪ ኢነቨስትመንት ለማድረግ ብዙ ፍላጎት የላቸውም፡፡
ለምሳሌ ከኢትዮጵያ ከገማሽ ያነሰ የህዝብ ብዛት ያላት ጎረቤት አገር ኬንያ የመደሃኒት አጠቃቀሟ ግን ከ ኢተዮጵያ ከ 3-4 እጥፍ የበለጠ ነው በመሆኑም እነኝህ ፋብሪካዎች ኢትዮጵያን ተመራጨ ገበያ ለማድረግ አገሪቷ ባገር ውስጥ ምርት ራሷን እስካልቻለች ድረስ ምቹ ህግ በማውጣት እነኚሀን በቁጥር ጥቂት ግን የግድ አስፈላጊ የሆኑ ምርቶችን እሚያመረቱ ድርጅቶችን አገሪቱ ማጣት የለባትም፡፡
ሌላው ነጥብ ይህ አነቀጽ ራሱን ችሎ መቆም የማይችል ለአድሎአዊ አሰራር በር እሚከፍት (double standard) ያለበት ነው፡፡ የመጀመሪያው በስፋት የሚሰራጭ እና እማይሰራጪ መደሃኒት/የህክምና መሳሪያ የቱ እንደሆን በትርጉም ደረጃ እንኳን አልተቀመጠም፡፡
- አንቀጽ 53(7) “ማንኛውም የመድኃኒት አምራች ወይም አስመጪ መድኃኒቱ ገበያ ላይ ከመዋሉ በፊት የመድኃኒቱን የችርቻሮ ዋጋ በሀገሪቱ መገበያያ ገንዘብ በምርቱ ማሸጊያ ላይ መለጠፍ አለበት ፡፡”
ባጠቃላይ ከላይ ያስቀመጥኳቸው ሁለት ቁም ነገሮች በወጉ ካልተጤኑ ነገ ከባድ ችግረ ሊያስከትሉ ይህላሉ፡፡
በጣም በሚገርም ሁኔታ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ያለማንም አጋዥነት እና ምክር ገዝቶ እሚጠቀምባቸው የታሸጉ ምግቦች አና መዋቢያዎች(cosmetics) በአማርኛ ቢጻፉ ጥቅሙ ከፍ ያለ ቢሆንም ከግምት ውስጥ ሳይገባ መታለፉን አልደግፍም፡፡ ባለኝ መረጃ ብዙ ሰው መድሀኒት እሚወስደው በምግብ ምክኒያት ታሞ ነው፡፡ በ cosmetics ምክኒያት አሚደርሰው ጉዳትም ሁላችል እምናውቀው ነው፡፡
Anonymousበመጀመሪያ ለተከበረው ምክር ቤት ላቅ ያለ ምስጋናዬን ማቅረብ እፈልጋለሁ፡ ምክኒያቱም ይህ የተሻሻለ አዋጅ ምንም እንኳን ተገቢው ውይይት የተደረገበት ቢሆንም፤ ባመዛኙ ባለስልጣን መ/ቤቱ ከሚመለከታቸው አካላት የተሰጡ አንዳንድ ጠቃሚ የሆኑ ሃሳቦችን በአንድ አቅጣጫ ብቻ በመመልከት ሀሳቡን እንደማይቀይር በተደጋጋሚ በማሳዎቅ ከሚመለከታቸው አካላት የተሰጡትን “ጠቃሚ” ሃሳቦቸን ምንም ከገምት ሳያስገባ እና አዲሱ አዋጅ ስራ ላይ ሲውል ሊከሰት የሚችለውን የህብረተሰብ ችግር አቅልሎ በማይት እንዲሁም የሚመለከታቸው አካላት የሚሰጡትን ጠቃሚ ሀሳብ በማናናቅ እና ከእንግዲህ ለሚጠሩ መሰል ውይይቶች አሉታዊ የሆነ ጠባሳ ጥሎ ያለፈ ነበር፡፡ ሆኖም ግን የህዝብ አይን እና ጆሮ የሆነው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የረቂቅ አዋጁን ጉድለት በመገነዘብ የሚመለከታቸው አካላት በድጋሜ እድል እንዲሰጣቸው እና ሃሳባቸውን እንዲያጋሩ ይህን ነጻ የህዝብ አስተያየት መስጫ በማመቻቸቱ የተሰማኝ ደስታ ወደር የለውም፡፡
ምንም እንኳን ሁላቸንም የምንሰጠው አስታያየት በትክክል ከግል ፍላጎት ይልቅ ለህዝብ ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ ነው ብሎ ማሰብ ባይቻልም እንዲሁም የሚሰጠው የስተያየት ሁሉንም ያስደሰታል ባይባልም በአንጻሩ አብዘሀኛውን የማህበረስብ ክፍል የሚጠቅም እንዲሁም ከጉዳቱ ይልቅ ጥቅሙ ያመዘነ ሆኖ ከተገኘ ተግባር ላይ መዋል አለበተ ብዬ በግሌ አምናለሁ፡፡ ስለሆነም የተኛውም አገለግሎት ሰጪ መ/ቤት መሰል ህጎችን በሚያረቁበት ወቅት risk-benefit analysis በመስራት የሚመለከታቸው አካላት ለሚያቀርቡት አስተያየት ተገቢውን እውቅና በመስጠት በጎ ምላሽ መስጠት ቢቸሉ ሁሉም የተስማማበት ህግ ለመተግበርም ይቀላል በየጊዜው ህግን በማሻሻል የሚጠፋውንም ጊዜ እና የህዝብ ሀብትም ይታደጋል ብዬ አምናለሁ፡፡
በመሆኑም ምንም አንኳን ይህ ረቂቅ አዋጅ አሁን ስራ ላይ ካለው አዋጅ 661/2002 አንጻር የተሻለ ቢሆንም የተወሰኑ አንቀጾች ግን አሁንም በእኔ አስተያየት የአብዘሀኛውን stakeholders ይሁንታ ያላገኘ በትግበራ ወቅትም በጣም ፈታኝ የሆነ ሁኔታን ሊፈጥር የሚችል፡ የመድሃኒት አቅርቦቱን እጅጉን ሊጎዳ የሚችል ነው፡፡ እኔ ባለኝ መረጃ ይህ አዋጅ ከታች የምጠቅሳቸውን አንቀጾች ሳያሻሽል ቢጸድቅ ብዙ የመድሃኒት አቅራቢ ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ገበያ ራሳቸውን ለማግለል የወሰኑ ናቸው፡፡ እነዚህ አነቀጾች ምንም እንኳን ጠቃሚነት ያላቸው ቢሆኑም ባሁኑ ወቅት ግን ጉዳታቸው ያመዝናል፡ ይኽውም አገሪቱ በቂ፤ ተወዳዳሪ እና ሁሉንም የመድሃኒት አይነቶች ማምረት የሚቸሉ ያገር ውስጥ የመድሃኒት አምራች ድርጅቶች ሳየኖሯት ይህ ጉዳይ ቢከሰት ችግሩ እጅግ የከፋ ነው፡፡ ይህም መንግስት ሳይወድ በግድ ያወጣውን ህግ በሙሉም ሆነ በከፊል እንዲጥስ ሊያሰገድደው ይችላል፡፡ ከዚህ ቀጥሎ ችግር ፈች ከመሆን ይልቅ የከፋ ችግር ሊፈጥሩ ይችላሉ ያልኳቸውን አንቀጾች አቀርባለሁ፡
የመደሃኒት ስም ወይም የሚያስከትሉትን የጎነዮሽ ጉዳቶች እና መሰል ነገሮችን በአገሪቱ ቋንቋ መጻፍ ባይከፋም ከሰር የተዘረዘሩት ተጓዳኝ ችግሮች ግን በትክክል አልተጤኑም ወይም ከግምት ውስጥ አልገቡም ብዬ አምናለሁ፡፡
በአሁኑ ወቅት ካተሳሳተኩ ያገር ውስጥ መደሃኒት አምራቾች ከ 30 በመቶ(ዋጋን ብቻ መሰረት አድርጎ) ያልበለጠውን ድርሻ ሲይዙ ቀሪው 70 በመቶ ከውጪ አገር ነው እሚገኘው፡፡ አበዘሀኞቹ ህንድ እና ቻየና ሲሆኑ ቀሪዎች ከተለያየ ዓለማት ይገኛል፡፡ በተልይ እድሜልክ አሚወሰዱ መድሃኒቶች (የልብ፤ የደም ግፊት፤ የኤች.አይ.ቪ፤ የካነሰር)፡ የእናቶች እና የህጻናት ክትባቶች በዋናነት ምንጫቸው ከአውሮፓ እና መሰል አገሮች ነው፡፡ ምንም አንኳን የአገሪቷ የጤና ችግረ ባመዛኙ ተላላፊ በሽታዎች ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የማይተላለፉ በሽታዎችም ቁጥር እየጨመረ እንደመጣ ግልጽ ነው፡፡ ለዚህ ህመም የሚሆኑ መድሃኒቶችን እሚያቀርቡት ድርጅቶች ባመዛኙ አለማቀፋዊ የሆነ የዘት ያላቸው ከንግድ እኩል ለስማቸው አሚጨነቁ ተቋማት ሲሆኑ አነድን ገበያ(አገር) ሲመርጡ ከግምት ውስጥ የሚያስገቡት የአገራቱን ህግጋት እና የገበያ ስፋት ነው፡፡ እንደሚታወቀው ኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብ ቢኖራትም በመደሃኒት አጠቃቀም (consumption) መጠን ግን በጣም ዝቅተኛ ነው በመሁኑም አንድ ሙሉ ባች መድሃኒት በአነዴ ለማትገዛ አገር ለብቻዋ የማሸጊያ ማሽን መግጠም ለነዚህ አማራቾች ከጥቅሙ ጉዳቱ ስለሚያመዝን እዚህ አማያጓጓ ገበያ ለይ እንዲህ ያለ ተጨማሪ ኢነቨስትመንት ለማድረግ ብዙ ፍላጎት የላቸውም፡፡
ለምሳሌ ከኢትዮጵያ ከገማሽ ያነሰ የህዝብ ብዛት ያላት ጎረቤት አገር ኬንያ የመደሃኒት አጠቃቀሟ ግን ከ ኢተዮጵያ ከ 3-4 እጥፍ የበለጠ ነው በመሆኑም እነኝህ ፋብሪካዎች ኢትዮጵያን ተመራጨ ገበያ ለማድረግ አገሪቷ ባገር ውስጥ ምርት ራሷን እስካልቻለች ድረስ ምቹ ህግ በማውጣት እነኚሀን በቁጥር ጥቂት ግን የግድ አስፈላጊ የሆኑ ምርቶችን እሚያመረቱ ድርጅቶችን አገሪቱ ማጣት የለባትም፡፡
ሌላው ነጥብ ይህ አነቀጽ ራሱን ችሎ መቆም የማይችል ለአድሎአዊ አሰራር በር እሚከፍት (double standard) ያለበት ነው፡፡ የመጀመሪያው በስፋት የሚሰራጭ እና እማይሰራጪ መደሃኒት/የህክምና መሳሪያ የቱ እንደሆን በትርጉም ደረጃ እንኳን አልተቀመጠም፡፡
ባጠቃላይ ከላይ ያስቀመጥኳቸው ሁለት ቁም ነገሮች በወጉ ካልተጤኑ ነገ ከባድ ችግረ ሊያስከትሉ ይህላሉ፡፡
በጣም በሚገርም ሁኔታ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ያለማንም አጋዥነት እና ምክር ገዝቶ እሚጠቀምባቸው የታሸጉ ምግቦች አና መዋቢያዎች(cosmetics) በአማርኛ ቢጻፉ ጥቅሙ ከፍ ያለ ቢሆንም ከግምት ውስጥ ሳይገባ መታለፉን አልደግፍም፡፡ ባለኝ መረጃ ብዙ ሰው መድሀኒት እሚወስደው በምግብ ምክኒያት ታሞ ነው፡፡ በ cosmetics ምክኒያት አሚደርሰው ጉዳትም ሁላችል እምናውቀው ነው፡፡
ምንም እንኳን ሁላቸንም የምንሰጠው አስታያየት በትክክል ከግል ፍላጎት ይልቅ ለህዝብ ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ ነው ብሎ ማሰብ ባይቻልም እንዲሁም የሚሰጠው የስተያየት ሁሉንም ያስደሰታል ባይባልም በአንጻሩ አብዘሀኛውን የማህበረስብ ክፍል የሚጠቅም እንዲሁም ከጉዳቱ ይልቅ ጥቅሙ ያመዘነ ሆኖ ከተገኘ ተግባር ላይ መዋል አለበተ ብዬ በግሌ አምናለሁ፡፡ ስለሆነም የተኛውም አገለግሎት ሰጪ መ/ቤት መሰል ህጎችን በሚያረቁበት ወቅት risk-benefit analysis በመስራት የሚመለከታቸው አካላት ለሚያቀርቡት አስተያየት ተገቢውን እውቅና በመስጠት በጎ ምላሽ መስጠት ቢቸሉ ሁሉም የተስማማበት ህግ ለመተግበርም ይቀላል በየጊዜው ህግን በማሻሻል የሚጠፋውንም ጊዜ እና የህዝብ ሀብትም ይታደጋል ብዬ አምናለሁ፡፡
በመሆኑም ምንም አንኳን ይህ ረቂቅ አዋጅ አሁን ስራ ላይ ካለው አዋጅ 661/2002 አንጻር የተሻለ ቢሆንም የተወሰኑ አንቀጾች ግን አሁንም በእኔ አስተያየት የአብዘሀኛውን stakeholders ይሁንታ ያላገኘ በትግበራ ወቅትም በጣም ፈታኝ የሆነ ሁኔታን ሊፈጥር የሚችል፡ የመድሃኒት አቅርቦቱን እጅጉን ሊጎዳ የሚችል ነው፡፡ እኔ ባለኝ መረጃ ይህ አዋጅ ከታች የምጠቅሳቸውን አንቀጾች ሳያሻሽል ቢጸድቅ ብዙ የመድሃኒት አቅራቢ ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ገበያ ራሳቸውን ለማግለል የወሰኑ ናቸው፡፡ እነዚህ አነቀጾች ምንም እንኳን ጠቃሚነት ያላቸው ቢሆኑም ባሁኑ ወቅት ግን ጉዳታቸው ያመዝናል፡ ይኽውም አገሪቱ በቂ፤ ተወዳዳሪ እና ሁሉንም የመድሃኒት አይነቶች ማምረት የሚቸሉ ያገር ውስጥ የመድሃኒት አምራች ድርጅቶች ሳየኖሯት ይህ ጉዳይ ቢከሰት ችግሩ እጅግ የከፋ ነው፡፡ ይህም መንግስት ሳይወድ በግድ ያወጣውን ህግ በሙሉም ሆነ በከፊል እንዲጥስ ሊያሰገድደው ይችላል፡፡ ከዚህ ቀጥሎ ችግር ፈች ከመሆን ይልቅ የከፋ ችግር ሊፈጥሩ ይችላሉ ያልኳቸውን አንቀጾች አቀርባለሁ፡
- አንቀጽ 53(3) “በሀገሪቱ መሰረታዊ የመድኃኒት ዝርዝር ውስጥ የተካተተ ወይም በብዛት የሚሰራጭ መድኃኒት ወይም የህክምና መሳሪያ ገላጭ ጽሁፍ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ መጻፍ አለበት፡፡”
የመደሃኒት ስም ወይም የሚያስከትሉትን የጎነዮሽ ጉዳቶች እና መሰል ነገሮችን በአገሪቱ ቋንቋ መጻፍ ባይከፋም ከሰር የተዘረዘሩት ተጓዳኝ ችግሮች ግን በትክክል አልተጤኑም ወይም ከግምት ውስጥ አልገቡም ብዬ አምናለሁ፡፡
- በአማርኛ ያለተጻፈ መደሃኒት ገበያ ላይ በነበረበት ህን ያህል ረዥም አመታት በቋንቋው ምክኒያት ብቻ ምን ያህል ጉዳት እንደደረሰ አልተጠናም (ሰለሆነም መረጃን በሚረዳው ቋንቋ ማግኘት ህገ መንግሰታዊ መብት ነው ከሚለው ወጪ ከመደሃኒት አወሳሰድ ጋር ያለው ጥቅም እና ጉዳት አልታየም ይህም ከመ/ቤቱ ተልዕኮ የመድሃኒትን ጥራት፤ ደህንነት እና ፈዋሽነት ከማረጋገጥ ጋር ቀጥተኛ ተያያዥነት የለውም)
- ምን ያህሉ የመድሃኒት አቅራቢዎች ይህ አዋጅ ተስማምቷቸው የተመዘገቡ መድሃኒቶቻቸውን ለሀብረተሰቡ በማቅረብ የቀጥልሉ፡ ከገበያ ቢወጡ ምን ሊከሰት የችላል፤ የተከሰተውንስ ችግር የመደሃኒት አቅርቦቱ ሳይስተጓጎል እንዴት መወጣት እንደሚቻል
- ራሳቸውን ካዋጁ ጋር አሰማምተው ገበያው ላይ ለመቆየት ሊወስኑ እሚቸሉት ምን አየነት አምራቾች ሊሆኑ ይችላሉ (የሚያቀርቡት መድሃኒት አይነት እና ጥራት) ዋጋቸውስ በዚሁ ሊቀጥል ወይስ ሊጨምር/ሊቀንስ ይችላል
- ከገበያ ራሳቸውን ሊያገሉ እሚችሉ የመድሃኒት አቅራቢዎች ቢወጡ ለመቆየት የወሰኑት አቀራቢዎች አጋጣሚውን እንደ መልካም እድል በመጠቀም ዋጋ የማናር ሁኔታ ሊኖር መቻል አለመቻሉን፡፡
- ከገበያ እሚወጡት ፋበሪካዎች ጋር ተቀጥረው በመስራት ህወታቸው የተመሰረተ የአገሪቱ ዜጎች ህልውናሰ እንዴት እንደታዬ
- ምን ያህሉ የገሪቷ ህዝብ አማርኛ አንብቦ መረዳት እንደሚችል
- አማርኛ ማንበብ እና መረዳት ከምችለው የህብረተሰብ ክፍል ምን ያህሉ ሳይንሳዊ የሆኑ ነገሮችን በአማርኛ አንብቦ መረዳት እንደሚችል
በአሁኑ ወቅት ካተሳሳተኩ ያገር ውስጥ መደሃኒት አምራቾች ከ 30 በመቶ(ዋጋን ብቻ መሰረት አድርጎ) ያልበለጠውን ድርሻ ሲይዙ ቀሪው 70 በመቶ ከውጪ አገር ነው እሚገኘው፡፡ አበዘሀኞቹ ህንድ እና ቻየና ሲሆኑ ቀሪዎች ከተለያየ ዓለማት ይገኛል፡፡ በተልይ እድሜልክ አሚወሰዱ መድሃኒቶች (የልብ፤ የደም ግፊት፤ የኤች.አይ.ቪ፤ የካነሰር)፡ የእናቶች እና የህጻናት ክትባቶች በዋናነት ምንጫቸው ከአውሮፓ እና መሰል አገሮች ነው፡፡ ምንም አንኳን የአገሪቷ የጤና ችግረ ባመዛኙ ተላላፊ በሽታዎች ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የማይተላለፉ በሽታዎችም ቁጥር እየጨመረ እንደመጣ ግልጽ ነው፡፡ ለዚህ ህመም የሚሆኑ መድሃኒቶችን እሚያቀርቡት ድርጅቶች ባመዛኙ አለማቀፋዊ የሆነ የዘት ያላቸው ከንግድ እኩል ለስማቸው አሚጨነቁ ተቋማት ሲሆኑ አነድን ገበያ(አገር) ሲመርጡ ከግምት ውስጥ የሚያስገቡት የአገራቱን ህግጋት እና የገበያ ስፋት ነው፡፡ እንደሚታወቀው ኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብ ቢኖራትም በመደሃኒት አጠቃቀም (consumption) መጠን ግን በጣም ዝቅተኛ ነው በመሁኑም አንድ ሙሉ ባች መድሃኒት በአነዴ ለማትገዛ አገር ለብቻዋ የማሸጊያ ማሽን መግጠም ለነዚህ አማራቾች ከጥቅሙ ጉዳቱ ስለሚያመዝን እዚህ አማያጓጓ ገበያ ለይ እንዲህ ያለ ተጨማሪ ኢነቨስትመንት ለማድረግ ብዙ ፍላጎት የላቸውም፡፡
ለምሳሌ ከኢትዮጵያ ከገማሽ ያነሰ የህዝብ ብዛት ያላት ጎረቤት አገር ኬንያ የመደሃኒት አጠቃቀሟ ግን ከ ኢተዮጵያ ከ 3-4 እጥፍ የበለጠ ነው በመሆኑም እነኝህ ፋብሪካዎች ኢትዮጵያን ተመራጨ ገበያ ለማድረግ አገሪቷ ባገር ውስጥ ምርት ራሷን እስካልቻለች ድረስ ምቹ ህግ በማውጣት እነኚሀን በቁጥር ጥቂት ግን የግድ አስፈላጊ የሆኑ ምርቶችን እሚያመረቱ ድርጅቶችን አገሪቱ ማጣት የለባትም፡፡
ሌላው ነጥብ ይህ አነቀጽ ራሱን ችሎ መቆም የማይችል ለአድሎአዊ አሰራር በር እሚከፍት (double standard) ያለበት ነው፡፡ የመጀመሪያው በስፋት የሚሰራጭ እና እማይሰራጪ መደሃኒት/የህክምና መሳሪያ የቱ እንደሆን በትርጉም ደረጃ እንኳን አልተቀመጠም፡፡
- አንቀጽ 53(7) “ማንኛውም የመድኃኒት አምራች ወይም አስመጪ መድኃኒቱ ገበያ ላይ ከመዋሉ በፊት የመድኃኒቱን የችርቻሮ ዋጋ በሀገሪቱ መገበያያ ገንዘብ በምርቱ ማሸጊያ ላይ መለጠፍ አለበት ፡፡”
ባጠቃላይ ከላይ ያስቀመጥኳቸው ሁለት ቁም ነገሮች በወጉ ካልተጤኑ ነገ ከባድ ችግረ ሊያስከትሉ ይህላሉ፡፡
በጣም በሚገርም ሁኔታ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ያለማንም አጋዥነት እና ምክር ገዝቶ እሚጠቀምባቸው የታሸጉ ምግቦች አና መዋቢያዎች(cosmetics) በአማርኛ ቢጻፉ ጥቅሙ ከፍ ያለ ቢሆንም ከግምት ውስጥ ሳይገባ መታለፉን አልደግፍም፡፡ ባለኝ መረጃ ብዙ ሰው መድሀኒት እሚወስደው በምግብ ምክኒያት ታሞ ነው፡፡ በ cosmetics ምክኒያት አሚደርሰው ጉዳትም ሁላችል እምናውቀው ነው፡፡
Why only with Amharic? if the aim of the proclamation is to protect the citizen, the labelling information for food and cosmetics should be in Local language but I disagree with Amharic as the only local language to be used in medicines.
It should be revised again. if not putting only Amharic on the labelling didn't solve the problem, instead will brought a problem by creating shortage of medicine and also price inflation.
I know there are multinational companies those supplies very valuable medicines to the country including vaccines plant to withdraw from the market if the government decided to implement the proclamation as it is.
Generally I recommend to give chance for each stakeholders to discuss on the draft law and come to agreement before it is approved and implemented.
It should be revised again. if not putting only Amharic on the labelling didn't solve the problem, instead will brought a problem by creating shortage of medicine and also price inflation.
I know there are multinational companies those supplies very valuable medicines to the country including vaccines plant to withdraw from the market if the government decided to implement the proclamation as it is.
Generally I recommend to give chance for each stakeholders to discuss on the draft law and come to agreement before it is approved and implemented.
Why only with Amharic? if the aim of the proclamation is to protect the citizen, the labelling information for food and cosmetics should be in Local language but I disagree with Amharic as the only local language to be used in medicines.
It should be revised again. if not putting only Amharic on the labelling didn't solve the problem, instead will brought a problem by creating shortage of medicine and also price inflation.
I know there are multinational companies those supplies very valuable medicines to the country including vaccines plant to withdraw from the market if the government decided to implement the proclamation as it is.
Generally I recommend to give chance for each stakeholders to discuss on the draft law and come to agreement before it is approved and implemented.
It should be revised again. if not putting only Amharic on the labelling didn't solve the problem, instead will brought a problem by creating shortage of medicine and also price inflation.
I know there are multinational companies those supplies very valuable medicines to the country including vaccines plant to withdraw from the market if the government decided to implement the proclamation as it is.
Generally I recommend to give chance for each stakeholders to discuss on the draft law and come to agreement before it is approved and implemented.
ይህንን ረቂቅ አዋጅ በሚመለከት መድኃኒት ጋር በሚገናኝ 3 ጉዳዮች ማለትም - የመድኃኒት አስመጪነት የወኪል ቁጥር ብዛት መወሰን እንደማይቻል፣ ገላጭ ጽሁፍ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ መጻፍ እንዳበት እንዲሁም የመድኃኒ የችርቻሮ ዋጋ በማሸጊያ ላይ መለጠፍ እንዳለበት ሊያስገድዱ የሚችሉ ሀሳቦች - አዲስ ከመሆናቸዉ በተጨማሪ በብዙ የባለድርሻ አካላት መድረኮች ቅሬታ ሲነሳባቸዉ ቆይቷል
የቁጥጥር መስፈርቶቹ የሚመለከታቸዉ ባለድረሻ አካላት ተስማምተዉበት ቢሆን መልካም ቢሆንም በተወሰኑ ነጥቦች ላይ በልዩነት ህግ እንዲወጣ ረቂቅ ማቅረብ በተለይ የቁጥጥር ህግ ላይ የተለመደ ነዉ፡፡ የህዝብ ጥቅም ለማስከበር በሁሉም ጉዳይ ላይ ከባለድረሻ አካላት ጋር ግዴታ ስምምነት መኖር የለበትም፡፡ ለዚህ ነዉ የቁጥጥር ስራ ለመንግስት ብቻ የተተወው፡፡ ም/ቤቱም ጉዳዩን በቅርበት አይቶ የህዝብ ጥቅምን የሚያስጠብቀዉን አማራጭ ያጸድቃል ብዩ አምናለሁ
እንደኔ አመለካከት የህጉ አላማ ከቅን ልቦና የመነጨ እና የህብረተሰቡን ጥቅም ማስጠበቅ ነዉ ብዮ አምናለሁ፡፡ የመስፈርቶቹ መጽደቅ በእርግጥ የመድኃኒት እጥረት የሚፈጥሩ፣ ካምፓኒዎችን ከስራ የሚያስወጡ እንዲሁም ከጥቅማቸዉ ጉዳታቸው የሚያይል ሆነው በቸልታ ተወስኖባቸዉ ከሆነ ትክክል አይደለም፤ እነዚህን ጉዳዮች በጤና ጥበቃ አልታሰበባቸዉም ለማለት ግን ይቸግረኛል፡፡ መስፈርቶቹ የህብረተሰቡን ጥቅም እንደሚያስጠብቁ ከታመነበት ጊዜዉ አሁን አይደለም የሚለዉም መከራከሪያ አሳማኝነቱ በቅርበት መመርመር አለበት፡፡ ለምሳሌ ያክል የመድኃኒት ገላጭ ጽሁፍ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ይሁን የተባለዉ በተከታች ጽኁፍ (patient information leaflet) ላይ የሚሆን ከሆነ በዚህ ምክንያት አምራች ድርጅቶች ከ100 ሚሊዮን ህዝብ በላይ ሸማች ያለበትን ሀገር ለቀዉ ይወጣሉ የሚል ማስፈራሪያ እንዲሁም የምርት እጥረት ይከሰታል ቢባል ስጋቱ እጅጉን የተጋነነ ነዉ፡፡ ምናልባትም መስፈርቶቹን ለማዘግየት በማሰብ የተነሳ ጉዳይ ከሆነ ተገቢ አይደለም፡፡ ህጉ የ1 አመት ከ 6 ወር የእፎይታ ጊዜ ስለሚሰጥ
1ኛ፡ ከአምራች ድርጅት ጋር የሚደረግ የወኪል ቁጥር ብዛት መከልከልን በሚመለከት
በዚህ ጉዳይ ላይ ባለስልጣኑ እና ጤና ሚኒስቴር ይበል የሚያሰኝ የህግ ማስከበር ስራ ሰሩ እንጂ የተወሰኑ ሰዎች የራስን የኢኮኖሚ ጥቅም ለማስከበር ካልሆነ በስተቀር አሳማኝ በሆነ መንገድ ሊቃወመዉ የሚችል አካል አለ ብየ አላምንም፡፡ አንድ የውጭ ሀገር አምራች ከ3 በላይ ወኪሎች መወከል የማይችልበት አሰራር ነበር በባለስልጣኑ ለረጅም ጊዜ እዉቅና ሲሰጥ የነበረዉ፡፡ የአንድ ምርት አስመጪ ቁጥር የተወሰነ ሲሆን አስመጪው የምርቱን ዋጋ በፈለገው መንገድ እንዲወስን የሚያችል ሲሆን የገበያ ፉክክርን ደግሞ በእጅጉ በመጉዳት በታካሚዎች ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ ይፈጥራል፡፡
እንኳን መድኃኒት ይቁርና ተራ ሸቀጥ ለዚህ አይነት አሰራር ተጋላጭ መሆን የለበትም፡፡ የመድኃኒትን ንግድ ሞኖፖሊ የሚያመጣ የትኛዉም አሰራር በምንም አይነት ማብራሪያ አሳማኝ አይደለም፣ ህጋዊም አይደለም
2ኛ፡ የመድኃኒትን የችርቻሮ ዋጋ ስለመለጠፍ
በሀገራችን ጠንካራ የጤና መድህን ስርአት እና በተያያዥ ስልታዊ የጤና አገልግሎት ግዢ (strategic purchasing) በሌለበት ሁኔታ በተለይ በግል የጤና ተቋማት በሚቀርብ ግብአት እና አገልግሎት ምክንያት ብዛት ያላቸው የሀገራችን ዜጎች እጅግ ከፍተኛ ለሚበል የጤና ወጭ ተጋላጭ እንደሆኑ ይታወቃል፡፡ ብዛት ያላቸዉ ሀገሮች ይህንን ጉዳይ በhealth insurance አሰራር እንዲሁም ሌሎች ደግሞ የተለያዩ የዋጋ ቁጥጥር በማድረግ ይቆጣጠራሉ
የህክምና ምርት ግብይት ዜጎችን የማደህየት አቅም አንጻር ግልጽነት እና ተጠያቂነት እንዲኖረው እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ምክንያት የሌለው ዋጋ እንዳይፈጠር ማድረግ የህዝብን ጥቅም የሚያስጠብቅ አላማ ስላለዉ በመርህ ደረጃ የሚደገፍ ነዉ፡፡ በእርግጥ ከሌላ ማንኛውም ሸቀጥ በተለየ ሁኔታ የህክምና አገልግሎት እና ምርቶች ሰዎች በፈለጉ ጊዜ የሚገዙት ወይም ዋጋ ስለተወደደ የሚተውት ሳይሆን ቋሚ ንብረትን እስከመሸጥ እና ከፍተኛ ገንዘብ እስከመበደር በሚያደርስ ሁኔታ በተቸገሩ ወቅት የሚያስፈልጋቸው ግብአት ነው፡፡
የመድኃኒት ዋጋ ተገማች (predictable) በሚሆን እና በተወሰኑ ነጋዴዎች አሳማኝ ላልሆነ የዋጋ መዋዥቅ (price manipulation) በቀላሉ ተጋላጭ የማይሆንበትን አሰራር መቀየስ የሚያስማማ ነዉ፡፡
ይህንን ጉዳይ በhealth insurance አሰራር በኩል ማስፈጸም የሚቻል አይመስለኝም፡፡ የመድኃኒትን የችርቻሮ ዋጋን ከመለጠፍ የተሻለ ነዉ የሚባል የህዝብን ጥቅም የሚያስጠብቅ አማራጭ አሰራር ካለ ቢታይ መልካም ነዉ፡፡
3ኛ፡ መድኃኒት ገላጭ ጽሁፍ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ መጻፍ
ታካሚዎች ከሀኪም ወይም ከመድኃኒት አዳይ የሚያገኙት መረጃም ብቻውን በቂ ነዉ ሊባል ስለማይችል እና አግባብ ያለውን የመድኃኒት አጠቃቀም በተሻለ ሁኔታ ለማሳደግ (maximize ለማድረግ) ስለሚረዳ የአካባቢ ቋንቋን መጠቀም ጥቅሙ የጎላ ነዉ ነዉ፡፡
ከመድኃኒት አዳይ የሚገኙ መረጃም በቂ ቢሆን ኖሮ ተከታች ጽኁፍ (patient information leaflet) ለታካሚ ተብሎ ማዘጋጀት አስፈላጊ አልነበረም፡፡
የሀገራችን የገላጭ ጽሁፍ መስፈርት ለረጅም ጊዜ የታካሚን የመረዳት ሁኔታ እሳቤ ውስጥ ሳያስገባ የቆየ እና ተገልጋዮችም ከሚጠቀሙበት ምርት ማሸጊያ ላይ ወይም ከተከታች ጽኁፍ (patient information leaflet) ላይ ማግኘት አይቻልም፡፡ በእርግጥ አማርኛ ቋንቋ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለን ተያያዥ ችግር ሙሉ በሙሉ ለመፍታት ባይችልም የተሻለ ለውጥ ማምጣት ስለሚችል ቢቻል ሌሎች ቋንቋዎችም ወደፊት ከተከታች ጽኁፍ (patient information leaflet) ቢጨመሩ ለተገልጋዮችም ለመድኃኒት አስተዳደርም ይጠቅማል
ከዚህ ጋር በሚገናኝ አፈጻጸሙ አስቸጋሪ እንዳይሆን ጉዳዩን በሚመለከት ረቂቅ አዋጁ ላይ ያሉ ድንጋጌዎች ግትር እንዳይሆኑ መጠንቀቅ እና ማስፈጸሚያ ህግ በሚዘጋጅበት ጊዜ ግልጽ ያልሆኑ እና የሚያሳስቡ ጉዳዮች ትኩረት እንዲያገኙ ማድረግ እና እጅግ ብዛት ያለው ከውጭ ሀገር የሚገባው የሀገራችን መድኃኒት በመንግስት (በመድኃኒት ፈንድ አቅርቦት ኤጀንሲ) በኩል ስለሆነ ይህ የመንግስት አካል እነዚህን ምርቶች ለመግዛት በሚዋዋልበት ወቅት የገላጭ ጽሁፍ መስፈርት እንዲያሟሉ ለማድረግ በጨረታ ሰነድ ዉስጥ እንዲያስገባ በጋራ መስራት ያስፈልጋል
የቁጥጥር መስፈርቶቹ የሚመለከታቸዉ ባለድረሻ አካላት ተስማምተዉበት ቢሆን መልካም ቢሆንም በተወሰኑ ነጥቦች ላይ በልዩነት ህግ እንዲወጣ ረቂቅ ማቅረብ በተለይ የቁጥጥር ህግ ላይ የተለመደ ነዉ፡፡ የህዝብ ጥቅም ለማስከበር በሁሉም ጉዳይ ላይ ከባለድረሻ አካላት ጋር ግዴታ ስምምነት መኖር የለበትም፡፡ ለዚህ ነዉ የቁጥጥር ስራ ለመንግስት ብቻ የተተወው፡፡ ም/ቤቱም ጉዳዩን በቅርበት አይቶ የህዝብ ጥቅምን የሚያስጠብቀዉን አማራጭ ያጸድቃል ብዩ አምናለሁ
እንደኔ አመለካከት የህጉ አላማ ከቅን ልቦና የመነጨ እና የህብረተሰቡን ጥቅም ማስጠበቅ ነዉ ብዮ አምናለሁ፡፡ የመስፈርቶቹ መጽደቅ በእርግጥ የመድኃኒት እጥረት የሚፈጥሩ፣ ካምፓኒዎችን ከስራ የሚያስወጡ እንዲሁም ከጥቅማቸዉ ጉዳታቸው የሚያይል ሆነው በቸልታ ተወስኖባቸዉ ከሆነ ትክክል አይደለም፤ እነዚህን ጉዳዮች በጤና ጥበቃ አልታሰበባቸዉም ለማለት ግን ይቸግረኛል፡፡ መስፈርቶቹ የህብረተሰቡን ጥቅም እንደሚያስጠብቁ ከታመነበት ጊዜዉ አሁን አይደለም የሚለዉም መከራከሪያ አሳማኝነቱ በቅርበት መመርመር አለበት፡፡ ለምሳሌ ያክል የመድኃኒት ገላጭ ጽሁፍ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ይሁን የተባለዉ በተከታች ጽኁፍ (patient information leaflet) ላይ የሚሆን ከሆነ በዚህ ምክንያት አምራች ድርጅቶች ከ100 ሚሊዮን ህዝብ በላይ ሸማች ያለበትን ሀገር ለቀዉ ይወጣሉ የሚል ማስፈራሪያ እንዲሁም የምርት እጥረት ይከሰታል ቢባል ስጋቱ እጅጉን የተጋነነ ነዉ፡፡ ምናልባትም መስፈርቶቹን ለማዘግየት በማሰብ የተነሳ ጉዳይ ከሆነ ተገቢ አይደለም፡፡ ህጉ የ1 አመት ከ 6 ወር የእፎይታ ጊዜ ስለሚሰጥ
1ኛ፡ ከአምራች ድርጅት ጋር የሚደረግ የወኪል ቁጥር ብዛት መከልከልን በሚመለከት
በዚህ ጉዳይ ላይ ባለስልጣኑ እና ጤና ሚኒስቴር ይበል የሚያሰኝ የህግ ማስከበር ስራ ሰሩ እንጂ የተወሰኑ ሰዎች የራስን የኢኮኖሚ ጥቅም ለማስከበር ካልሆነ በስተቀር አሳማኝ በሆነ መንገድ ሊቃወመዉ የሚችል አካል አለ ብየ አላምንም፡፡ አንድ የውጭ ሀገር አምራች ከ3 በላይ ወኪሎች መወከል የማይችልበት አሰራር ነበር በባለስልጣኑ ለረጅም ጊዜ እዉቅና ሲሰጥ የነበረዉ፡፡ የአንድ ምርት አስመጪ ቁጥር የተወሰነ ሲሆን አስመጪው የምርቱን ዋጋ በፈለገው መንገድ እንዲወስን የሚያችል ሲሆን የገበያ ፉክክርን ደግሞ በእጅጉ በመጉዳት በታካሚዎች ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ ይፈጥራል፡፡
እንኳን መድኃኒት ይቁርና ተራ ሸቀጥ ለዚህ አይነት አሰራር ተጋላጭ መሆን የለበትም፡፡ የመድኃኒትን ንግድ ሞኖፖሊ የሚያመጣ የትኛዉም አሰራር በምንም አይነት ማብራሪያ አሳማኝ አይደለም፣ ህጋዊም አይደለም
2ኛ፡ የመድኃኒትን የችርቻሮ ዋጋ ስለመለጠፍ
በሀገራችን ጠንካራ የጤና መድህን ስርአት እና በተያያዥ ስልታዊ የጤና አገልግሎት ግዢ (strategic purchasing) በሌለበት ሁኔታ በተለይ በግል የጤና ተቋማት በሚቀርብ ግብአት እና አገልግሎት ምክንያት ብዛት ያላቸው የሀገራችን ዜጎች እጅግ ከፍተኛ ለሚበል የጤና ወጭ ተጋላጭ እንደሆኑ ይታወቃል፡፡ ብዛት ያላቸዉ ሀገሮች ይህንን ጉዳይ በhealth insurance አሰራር እንዲሁም ሌሎች ደግሞ የተለያዩ የዋጋ ቁጥጥር በማድረግ ይቆጣጠራሉ
የህክምና ምርት ግብይት ዜጎችን የማደህየት አቅም አንጻር ግልጽነት እና ተጠያቂነት እንዲኖረው እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ምክንያት የሌለው ዋጋ እንዳይፈጠር ማድረግ የህዝብን ጥቅም የሚያስጠብቅ አላማ ስላለዉ በመርህ ደረጃ የሚደገፍ ነዉ፡፡ በእርግጥ ከሌላ ማንኛውም ሸቀጥ በተለየ ሁኔታ የህክምና አገልግሎት እና ምርቶች ሰዎች በፈለጉ ጊዜ የሚገዙት ወይም ዋጋ ስለተወደደ የሚተውት ሳይሆን ቋሚ ንብረትን እስከመሸጥ እና ከፍተኛ ገንዘብ እስከመበደር በሚያደርስ ሁኔታ በተቸገሩ ወቅት የሚያስፈልጋቸው ግብአት ነው፡፡
የመድኃኒት ዋጋ ተገማች (predictable) በሚሆን እና በተወሰኑ ነጋዴዎች አሳማኝ ላልሆነ የዋጋ መዋዥቅ (price manipulation) በቀላሉ ተጋላጭ የማይሆንበትን አሰራር መቀየስ የሚያስማማ ነዉ፡፡
ይህንን ጉዳይ በhealth insurance አሰራር በኩል ማስፈጸም የሚቻል አይመስለኝም፡፡ የመድኃኒትን የችርቻሮ ዋጋን ከመለጠፍ የተሻለ ነዉ የሚባል የህዝብን ጥቅም የሚያስጠብቅ አማራጭ አሰራር ካለ ቢታይ መልካም ነዉ፡፡
3ኛ፡ መድኃኒት ገላጭ ጽሁፍ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ መጻፍ
ታካሚዎች ከሀኪም ወይም ከመድኃኒት አዳይ የሚያገኙት መረጃም ብቻውን በቂ ነዉ ሊባል ስለማይችል እና አግባብ ያለውን የመድኃኒት አጠቃቀም በተሻለ ሁኔታ ለማሳደግ (maximize ለማድረግ) ስለሚረዳ የአካባቢ ቋንቋን መጠቀም ጥቅሙ የጎላ ነዉ ነዉ፡፡
ከመድኃኒት አዳይ የሚገኙ መረጃም በቂ ቢሆን ኖሮ ተከታች ጽኁፍ (patient information leaflet) ለታካሚ ተብሎ ማዘጋጀት አስፈላጊ አልነበረም፡፡
የሀገራችን የገላጭ ጽሁፍ መስፈርት ለረጅም ጊዜ የታካሚን የመረዳት ሁኔታ እሳቤ ውስጥ ሳያስገባ የቆየ እና ተገልጋዮችም ከሚጠቀሙበት ምርት ማሸጊያ ላይ ወይም ከተከታች ጽኁፍ (patient information leaflet) ላይ ማግኘት አይቻልም፡፡ በእርግጥ አማርኛ ቋንቋ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለን ተያያዥ ችግር ሙሉ በሙሉ ለመፍታት ባይችልም የተሻለ ለውጥ ማምጣት ስለሚችል ቢቻል ሌሎች ቋንቋዎችም ወደፊት ከተከታች ጽኁፍ (patient information leaflet) ቢጨመሩ ለተገልጋዮችም ለመድኃኒት አስተዳደርም ይጠቅማል
ከዚህ ጋር በሚገናኝ አፈጻጸሙ አስቸጋሪ እንዳይሆን ጉዳዩን በሚመለከት ረቂቅ አዋጁ ላይ ያሉ ድንጋጌዎች ግትር እንዳይሆኑ መጠንቀቅ እና ማስፈጸሚያ ህግ በሚዘጋጅበት ጊዜ ግልጽ ያልሆኑ እና የሚያሳስቡ ጉዳዮች ትኩረት እንዲያገኙ ማድረግ እና እጅግ ብዛት ያለው ከውጭ ሀገር የሚገባው የሀገራችን መድኃኒት በመንግስት (በመድኃኒት ፈንድ አቅርቦት ኤጀንሲ) በኩል ስለሆነ ይህ የመንግስት አካል እነዚህን ምርቶች ለመግዛት በሚዋዋልበት ወቅት የገላጭ ጽሁፍ መስፈርት እንዲያሟሉ ለማድረግ በጨረታ ሰነድ ዉስጥ እንዲያስገባ በጋራ መስራት ያስፈልጋል
ይህንን ረቂቅ አዋጅ በሚመለከት መድኃኒት ጋር በሚገናኝ 3 ጉዳዮች ማለትም - የመድኃኒት አስመጪነት የወኪል ቁጥር ብዛት መወሰን እንደማይቻል፣ ገላጭ ጽሁፍ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ መጻፍ እንዳበት እንዲሁም የመድኃኒ የችርቻሮ ዋጋ በማሸጊያ ላይ መለጠፍ እንዳለበት ሊያስገድዱ የሚችሉ ሀሳቦች - አዲስ ከመሆናቸዉ በተጨማሪ በብዙ የባለድርሻ አካላት መድረኮች ቅሬታ ሲነሳባቸዉ ቆይቷል
የቁጥጥር መስፈርቶቹ የሚመለከታቸዉ ባለድረሻ አካላት ተስማምተዉበት ቢሆን መልካም ቢሆንም በተወሰኑ ነጥቦች ላይ በልዩነት ህግ እንዲወጣ ረቂቅ ማቅረብ በተለይ የቁጥጥር ህግ ላይ የተለመደ ነዉ፡፡ የህዝብ ጥቅም ለማስከበር በሁሉም ጉዳይ ላይ ከባለድረሻ አካላት ጋር ግዴታ ስምምነት መኖር የለበትም፡፡ ለዚህ ነዉ የቁጥጥር ስራ ለመንግስት ብቻ የተተወው፡፡ ም/ቤቱም ጉዳዩን በቅርበት አይቶ የህዝብ ጥቅምን የሚያስጠብቀዉን አማራጭ ያጸድቃል ብዩ አምናለሁ
እንደኔ አመለካከት የህጉ አላማ ከቅን ልቦና የመነጨ እና የህብረተሰቡን ጥቅም ማስጠበቅ ነዉ ብዮ አምናለሁ፡፡ የመስፈርቶቹ መጽደቅ በእርግጥ የመድኃኒት እጥረት የሚፈጥሩ፣ ካምፓኒዎችን ከስራ የሚያስወጡ እንዲሁም ከጥቅማቸዉ ጉዳታቸው የሚያይል ሆነው በቸልታ ተወስኖባቸዉ ከሆነ ትክክል አይደለም፤ እነዚህን ጉዳዮች በጤና ጥበቃ አልታሰበባቸዉም ለማለት ግን ይቸግረኛል፡፡ መስፈርቶቹ የህብረተሰቡን ጥቅም እንደሚያስጠብቁ ከታመነበት ጊዜዉ አሁን አይደለም የሚለዉም መከራከሪያ አሳማኝነቱ በቅርበት መመርመር አለበት፡፡ ለምሳሌ ያክል የመድኃኒት ገላጭ ጽሁፍ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ይሁን የተባለዉ በተከታች ጽኁፍ (patient information leaflet) ላይ የሚሆን ከሆነ በዚህ ምክንያት አምራች ድርጅቶች ከ100 ሚሊዮን ህዝብ በላይ ሸማች ያለበትን ሀገር ለቀዉ ይወጣሉ የሚል ማስፈራሪያ እንዲሁም የምርት እጥረት ይከሰታል ቢባል ስጋቱ እጅጉን የተጋነነ ነዉ፡፡ ምናልባትም መስፈርቶቹን ለማዘግየት በማሰብ የተነሳ ጉዳይ ከሆነ ተገቢ አይደለም፡፡ ህጉ የ1 አመት ከ 6 ወር የእፎይታ ጊዜ ስለሚሰጥ
1ኛ፡ ከአምራች ድርጅት ጋር የሚደረግ የወኪል ቁጥር ብዛት መከልከልን በሚመለከት
በዚህ ጉዳይ ላይ ባለስልጣኑ እና ጤና ሚኒስቴር ይበል የሚያሰኝ የህግ ማስከበር ስራ ሰሩ እንጂ የተወሰኑ ሰዎች የራስን የኢኮኖሚ ጥቅም ለማስከበር ካልሆነ በስተቀር አሳማኝ በሆነ መንገድ ሊቃወመዉ የሚችል አካል አለ ብየ አላምንም፡፡ አንድ የውጭ ሀገር አምራች ከ3 በላይ ወኪሎች መወከል የማይችልበት አሰራር ነበር በባለስልጣኑ ለረጅም ጊዜ እዉቅና ሲሰጥ የነበረዉ፡፡ የአንድ ምርት አስመጪ ቁጥር የተወሰነ ሲሆን አስመጪው የምርቱን ዋጋ በፈለገው መንገድ እንዲወስን የሚያችል ሲሆን የገበያ ፉክክርን ደግሞ በእጅጉ በመጉዳት በታካሚዎች ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ ይፈጥራል፡፡
እንኳን መድኃኒት ይቁርና ተራ ሸቀጥ ለዚህ አይነት አሰራር ተጋላጭ መሆን የለበትም፡፡ የመድኃኒትን ንግድ ሞኖፖሊ የሚያመጣ የትኛዉም አሰራር በምንም አይነት ማብራሪያ አሳማኝ አይደለም፣ ህጋዊም አይደለም
2ኛ፡ የመድኃኒትን የችርቻሮ ዋጋ ስለመለጠፍ
በሀገራችን ጠንካራ የጤና መድህን ስርአት እና በተያያዥ ስልታዊ የጤና አገልግሎት ግዢ (strategic purchasing) በሌለበት ሁኔታ በተለይ በግል የጤና ተቋማት በሚቀርብ ግብአት እና አገልግሎት ምክንያት ብዛት ያላቸው የሀገራችን ዜጎች እጅግ ከፍተኛ ለሚበል የጤና ወጭ ተጋላጭ እንደሆኑ ይታወቃል፡፡ ብዛት ያላቸዉ ሀገሮች ይህንን ጉዳይ በhealth insurance አሰራር እንዲሁም ሌሎች ደግሞ የተለያዩ የዋጋ ቁጥጥር በማድረግ ይቆጣጠራሉ
የህክምና ምርት ግብይት ዜጎችን የማደህየት አቅም አንጻር ግልጽነት እና ተጠያቂነት እንዲኖረው እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ምክንያት የሌለው ዋጋ እንዳይፈጠር ማድረግ የህዝብን ጥቅም የሚያስጠብቅ አላማ ስላለዉ በመርህ ደረጃ የሚደገፍ ነዉ፡፡ በእርግጥ ከሌላ ማንኛውም ሸቀጥ በተለየ ሁኔታ የህክምና አገልግሎት እና ምርቶች ሰዎች በፈለጉ ጊዜ የሚገዙት ወይም ዋጋ ስለተወደደ የሚተውት ሳይሆን ቋሚ ንብረትን እስከመሸጥ እና ከፍተኛ ገንዘብ እስከመበደር በሚያደርስ ሁኔታ በተቸገሩ ወቅት የሚያስፈልጋቸው ግብአት ነው፡፡
የመድኃኒት ዋጋ ተገማች (predictable) በሚሆን እና በተወሰኑ ነጋዴዎች አሳማኝ ላልሆነ የዋጋ መዋዥቅ (price manipulation) በቀላሉ ተጋላጭ የማይሆንበትን አሰራር መቀየስ የሚያስማማ ነዉ፡፡
ይህንን ጉዳይ በhealth insurance አሰራር በኩል ማስፈጸም የሚቻል አይመስለኝም፡፡ የመድኃኒትን የችርቻሮ ዋጋን ከመለጠፍ የተሻለ ነዉ የሚባል የህዝብን ጥቅም የሚያስጠብቅ አማራጭ አሰራር ካለ ቢታይ መልካም ነዉ፡፡
3ኛ፡ መድኃኒት ገላጭ ጽሁፍ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ መጻፍ
ታካሚዎች ከሀኪም ወይም ከመድኃኒት አዳይ የሚያገኙት መረጃም ብቻውን በቂ ነዉ ሊባል ስለማይችል እና አግባብ ያለውን የመድኃኒት አጠቃቀም በተሻለ ሁኔታ ለማሳደግ (maximize ለማድረግ) ስለሚረዳ የአካባቢ ቋንቋን መጠቀም ጥቅሙ የጎላ ነዉ ነዉ፡፡
ከመድኃኒት አዳይ የሚገኙ መረጃም በቂ ቢሆን ኖሮ ተከታች ጽኁፍ (patient information leaflet) ለታካሚ ተብሎ ማዘጋጀት አስፈላጊ አልነበረም፡፡
የሀገራችን የገላጭ ጽሁፍ መስፈርት ለረጅም ጊዜ የታካሚን የመረዳት ሁኔታ እሳቤ ውስጥ ሳያስገባ የቆየ እና ተገልጋዮችም ከሚጠቀሙበት ምርት ማሸጊያ ላይ ወይም ከተከታች ጽኁፍ (patient information leaflet) ላይ ማግኘት አይቻልም፡፡ በእርግጥ አማርኛ ቋንቋ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለን ተያያዥ ችግር ሙሉ በሙሉ ለመፍታት ባይችልም የተሻለ ለውጥ ማምጣት ስለሚችል ቢቻል ሌሎች ቋንቋዎችም ወደፊት ከተከታች ጽኁፍ (patient information leaflet) ቢጨመሩ ለተገልጋዮችም ለመድኃኒት አስተዳደርም ይጠቅማል
ከዚህ ጋር በሚገናኝ አፈጻጸሙ አስቸጋሪ እንዳይሆን ጉዳዩን በሚመለከት ረቂቅ አዋጁ ላይ ያሉ ድንጋጌዎች ግትር እንዳይሆኑ መጠንቀቅ እና ማስፈጸሚያ ህግ በሚዘጋጅበት ጊዜ ግልጽ ያልሆኑ እና የሚያሳስቡ ጉዳዮች ትኩረት እንዲያገኙ ማድረግ እና እጅግ ብዛት ያለው ከውጭ ሀገር የሚገባው የሀገራችን መድኃኒት በመንግስት (በመድኃኒት ፈንድ አቅርቦት ኤጀንሲ) በኩል ስለሆነ ይህ የመንግስት አካል እነዚህን ምርቶች ለመግዛት በሚዋዋልበት ወቅት የገላጭ ጽሁፍ መስፈርት እንዲያሟሉ ለማድረግ በጨረታ ሰነድ ዉስጥ እንዲያስገባ በጋራ መስራት ያስፈልጋል
የቁጥጥር መስፈርቶቹ የሚመለከታቸዉ ባለድረሻ አካላት ተስማምተዉበት ቢሆን መልካም ቢሆንም በተወሰኑ ነጥቦች ላይ በልዩነት ህግ እንዲወጣ ረቂቅ ማቅረብ በተለይ የቁጥጥር ህግ ላይ የተለመደ ነዉ፡፡ የህዝብ ጥቅም ለማስከበር በሁሉም ጉዳይ ላይ ከባለድረሻ አካላት ጋር ግዴታ ስምምነት መኖር የለበትም፡፡ ለዚህ ነዉ የቁጥጥር ስራ ለመንግስት ብቻ የተተወው፡፡ ም/ቤቱም ጉዳዩን በቅርበት አይቶ የህዝብ ጥቅምን የሚያስጠብቀዉን አማራጭ ያጸድቃል ብዩ አምናለሁ
እንደኔ አመለካከት የህጉ አላማ ከቅን ልቦና የመነጨ እና የህብረተሰቡን ጥቅም ማስጠበቅ ነዉ ብዮ አምናለሁ፡፡ የመስፈርቶቹ መጽደቅ በእርግጥ የመድኃኒት እጥረት የሚፈጥሩ፣ ካምፓኒዎችን ከስራ የሚያስወጡ እንዲሁም ከጥቅማቸዉ ጉዳታቸው የሚያይል ሆነው በቸልታ ተወስኖባቸዉ ከሆነ ትክክል አይደለም፤ እነዚህን ጉዳዮች በጤና ጥበቃ አልታሰበባቸዉም ለማለት ግን ይቸግረኛል፡፡ መስፈርቶቹ የህብረተሰቡን ጥቅም እንደሚያስጠብቁ ከታመነበት ጊዜዉ አሁን አይደለም የሚለዉም መከራከሪያ አሳማኝነቱ በቅርበት መመርመር አለበት፡፡ ለምሳሌ ያክል የመድኃኒት ገላጭ ጽሁፍ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ይሁን የተባለዉ በተከታች ጽኁፍ (patient information leaflet) ላይ የሚሆን ከሆነ በዚህ ምክንያት አምራች ድርጅቶች ከ100 ሚሊዮን ህዝብ በላይ ሸማች ያለበትን ሀገር ለቀዉ ይወጣሉ የሚል ማስፈራሪያ እንዲሁም የምርት እጥረት ይከሰታል ቢባል ስጋቱ እጅጉን የተጋነነ ነዉ፡፡ ምናልባትም መስፈርቶቹን ለማዘግየት በማሰብ የተነሳ ጉዳይ ከሆነ ተገቢ አይደለም፡፡ ህጉ የ1 አመት ከ 6 ወር የእፎይታ ጊዜ ስለሚሰጥ
1ኛ፡ ከአምራች ድርጅት ጋር የሚደረግ የወኪል ቁጥር ብዛት መከልከልን በሚመለከት
በዚህ ጉዳይ ላይ ባለስልጣኑ እና ጤና ሚኒስቴር ይበል የሚያሰኝ የህግ ማስከበር ስራ ሰሩ እንጂ የተወሰኑ ሰዎች የራስን የኢኮኖሚ ጥቅም ለማስከበር ካልሆነ በስተቀር አሳማኝ በሆነ መንገድ ሊቃወመዉ የሚችል አካል አለ ብየ አላምንም፡፡ አንድ የውጭ ሀገር አምራች ከ3 በላይ ወኪሎች መወከል የማይችልበት አሰራር ነበር በባለስልጣኑ ለረጅም ጊዜ እዉቅና ሲሰጥ የነበረዉ፡፡ የአንድ ምርት አስመጪ ቁጥር የተወሰነ ሲሆን አስመጪው የምርቱን ዋጋ በፈለገው መንገድ እንዲወስን የሚያችል ሲሆን የገበያ ፉክክርን ደግሞ በእጅጉ በመጉዳት በታካሚዎች ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ ይፈጥራል፡፡
እንኳን መድኃኒት ይቁርና ተራ ሸቀጥ ለዚህ አይነት አሰራር ተጋላጭ መሆን የለበትም፡፡ የመድኃኒትን ንግድ ሞኖፖሊ የሚያመጣ የትኛዉም አሰራር በምንም አይነት ማብራሪያ አሳማኝ አይደለም፣ ህጋዊም አይደለም
2ኛ፡ የመድኃኒትን የችርቻሮ ዋጋ ስለመለጠፍ
በሀገራችን ጠንካራ የጤና መድህን ስርአት እና በተያያዥ ስልታዊ የጤና አገልግሎት ግዢ (strategic purchasing) በሌለበት ሁኔታ በተለይ በግል የጤና ተቋማት በሚቀርብ ግብአት እና አገልግሎት ምክንያት ብዛት ያላቸው የሀገራችን ዜጎች እጅግ ከፍተኛ ለሚበል የጤና ወጭ ተጋላጭ እንደሆኑ ይታወቃል፡፡ ብዛት ያላቸዉ ሀገሮች ይህንን ጉዳይ በhealth insurance አሰራር እንዲሁም ሌሎች ደግሞ የተለያዩ የዋጋ ቁጥጥር በማድረግ ይቆጣጠራሉ
የህክምና ምርት ግብይት ዜጎችን የማደህየት አቅም አንጻር ግልጽነት እና ተጠያቂነት እንዲኖረው እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ምክንያት የሌለው ዋጋ እንዳይፈጠር ማድረግ የህዝብን ጥቅም የሚያስጠብቅ አላማ ስላለዉ በመርህ ደረጃ የሚደገፍ ነዉ፡፡ በእርግጥ ከሌላ ማንኛውም ሸቀጥ በተለየ ሁኔታ የህክምና አገልግሎት እና ምርቶች ሰዎች በፈለጉ ጊዜ የሚገዙት ወይም ዋጋ ስለተወደደ የሚተውት ሳይሆን ቋሚ ንብረትን እስከመሸጥ እና ከፍተኛ ገንዘብ እስከመበደር በሚያደርስ ሁኔታ በተቸገሩ ወቅት የሚያስፈልጋቸው ግብአት ነው፡፡
የመድኃኒት ዋጋ ተገማች (predictable) በሚሆን እና በተወሰኑ ነጋዴዎች አሳማኝ ላልሆነ የዋጋ መዋዥቅ (price manipulation) በቀላሉ ተጋላጭ የማይሆንበትን አሰራር መቀየስ የሚያስማማ ነዉ፡፡
ይህንን ጉዳይ በhealth insurance አሰራር በኩል ማስፈጸም የሚቻል አይመስለኝም፡፡ የመድኃኒትን የችርቻሮ ዋጋን ከመለጠፍ የተሻለ ነዉ የሚባል የህዝብን ጥቅም የሚያስጠብቅ አማራጭ አሰራር ካለ ቢታይ መልካም ነዉ፡፡
3ኛ፡ መድኃኒት ገላጭ ጽሁፍ በአማርኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋ መጻፍ
ታካሚዎች ከሀኪም ወይም ከመድኃኒት አዳይ የሚያገኙት መረጃም ብቻውን በቂ ነዉ ሊባል ስለማይችል እና አግባብ ያለውን የመድኃኒት አጠቃቀም በተሻለ ሁኔታ ለማሳደግ (maximize ለማድረግ) ስለሚረዳ የአካባቢ ቋንቋን መጠቀም ጥቅሙ የጎላ ነዉ ነዉ፡፡
ከመድኃኒት አዳይ የሚገኙ መረጃም በቂ ቢሆን ኖሮ ተከታች ጽኁፍ (patient information leaflet) ለታካሚ ተብሎ ማዘጋጀት አስፈላጊ አልነበረም፡፡
የሀገራችን የገላጭ ጽሁፍ መስፈርት ለረጅም ጊዜ የታካሚን የመረዳት ሁኔታ እሳቤ ውስጥ ሳያስገባ የቆየ እና ተገልጋዮችም ከሚጠቀሙበት ምርት ማሸጊያ ላይ ወይም ከተከታች ጽኁፍ (patient information leaflet) ላይ ማግኘት አይቻልም፡፡ በእርግጥ አማርኛ ቋንቋ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለን ተያያዥ ችግር ሙሉ በሙሉ ለመፍታት ባይችልም የተሻለ ለውጥ ማምጣት ስለሚችል ቢቻል ሌሎች ቋንቋዎችም ወደፊት ከተከታች ጽኁፍ (patient information leaflet) ቢጨመሩ ለተገልጋዮችም ለመድኃኒት አስተዳደርም ይጠቅማል
ከዚህ ጋር በሚገናኝ አፈጻጸሙ አስቸጋሪ እንዳይሆን ጉዳዩን በሚመለከት ረቂቅ አዋጁ ላይ ያሉ ድንጋጌዎች ግትር እንዳይሆኑ መጠንቀቅ እና ማስፈጸሚያ ህግ በሚዘጋጅበት ጊዜ ግልጽ ያልሆኑ እና የሚያሳስቡ ጉዳዮች ትኩረት እንዲያገኙ ማድረግ እና እጅግ ብዛት ያለው ከውጭ ሀገር የሚገባው የሀገራችን መድኃኒት በመንግስት (በመድኃኒት ፈንድ አቅርቦት ኤጀንሲ) በኩል ስለሆነ ይህ የመንግስት አካል እነዚህን ምርቶች ለመግዛት በሚዋዋልበት ወቅት የገላጭ ጽሁፍ መስፈርት እንዲያሟሉ ለማድረግ በጨረታ ሰነድ ዉስጥ እንዲያስገባ በጋራ መስራት ያስፈልጋል
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ጉዳት መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠ መድኃኒት እንዲሁም ደህንነቱ እና ዉጤታማነቱ ባልተረጋገጠ የህክምና መሳሪያ ምክንያት በሰው ላይ የሚደርስን የጤና ችግር መከላከል እና መቆጣጣር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችንና እነዚህኑ ምርቶች ለማምረት የሚያገልግሉ ፕሪከርሰር ኬሚካሎችን ሕገ-ወጥ ሥርጭትና አጠቃቀም መከላከልና መቆጣጠር በማስፈለጉ፤
በትምባሆ ምርት ምክንያት በህብረተሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና፣ ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ፤
ሀገራዊ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ ህክምና መሳሪያ፣ የውበት መጠበቂያ እና የትምባሆ ምርት አስተዳደር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉ፤
የኢንደስትሪ እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ጋር የሚጣጣም የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ረቂቅ አዋጅ ለዝረዝር እይታ ለሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡