null የፌደራል ፍርድ ቤቶች የሠራተኞች ረቂቅ ደንብ

Tigist T, modified 1 Year ago.

የፌደራል ፍርድ ቤቶች የሠራተኞች ረቂቅ ደንብ

Youngling Posts: 23 Join Date: 3/15/18
በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ሕገ መንግስት የፌደራል ፍርድ ቤቶች በአደረጃጀትና አስተዳደር ሙሉ ተቋማዊ ነጻነትና ገለልተኝነት ያላቸው መሆኑን የተደነገገ በመሆኑ፤
የፌደራል ፍርድ ቤቶች በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ሕገ መንግስት እና በፌዴራል ፍ/ቤቶች አዋጅ መሰረት ደንብና ስርዓትን በተከተለ ሁኔታ ብቃትና ስነምግባር ያላቸውን ሰራተኞች ለመቅጠር፣ ለማስተዳደርና አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝም ለማሰናበት የሚያስችል የአስተዳደር ሠራተኞች ደንብ ማውጣት በማስፈለጉ፤