null በኢፌድሪ እና በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መንግስት መካከል የተደረገውን የአሳልፎ መስጠት ስምምነት ረቂቅ አዋጅ

Tigist T, modified 1 Year ago.

በኢፌድሪ እና በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መንግስት መካከል የተደረገውን የአሳልፎ መስጠት ስምምነት ረቂቅ አዋጅ

Youngling Posts: 23 Join Date: 3/15/18
ይህ አዋጅ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መንግስት መካከል የተደረገውን የአሳልፎ መስጠት ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ ቁጥር..../2015” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
​​​​​​​