Participate

ብሔራዊ የክፍያ ሥርዓት (ማሻሻያ) አዋጅ

Tigist T, modified 1 Year ago.

ብሔራዊ የክፍያ ሥርዓት (ማሻሻያ) አዋጅ

Youngling Posts: 23 Join Date: 3/15/18 Recent Posts
በብሔራዊ የክፍያ ሥርዓት ዉስጥ የተደረጉ ለዉጦችን፣ እድገቶችና መሻሻሎችን ታሳቢ በማድረግ የብሔራዊ የክፍያ ስርዓት አዋጅ ቁጥር 718/2003ን ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገመንግሥት አንቀፅ 55 /1/ መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

Vote