አርባምንጭ ፤ሰኔ 11/2014 (ኢዜአ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ በአርባ ምንጭ ከተማና ዙሪያ በጋሞ ዞን የልማት ማህበር እየተከናወኑ ያሉ የግብርና ልማት ሥራዎችን ጎበኙ።