ስለ ምክር ቤቱ
1/ MKR b¤tÜ bÞgmNGotÜ xNqI 55 XNÄþhùM bxNqI 70...Read More
- ራዕይ
በ2015 የዳበረ የመድበለ ፓርቲ ፓርላሜንታዊ ዴሞክራሲ ተቋም በመገንባት በአፍሪካ ተምሣሌት መሆን.
- ተልዕኮ
1 - ለዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ፣ ለመልካም አስተዳደርና ሰላም መስፈን ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት መረጋገጥ የሚረዱ ሕጐችን ማውጣት፣
2 - በም/ቤቱ ለወጡ ሕጐች፣ ለፖሊሲዎችና እቅዶች ማስፈጸሚያ የተመደበ ሐብት በተገቢው መንገድ ሥራ ላይ መዋሉን በመከታተልና በመቆጣጠር የሕዝብን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ፣
3 - በም/ቤቱ የመድበለ ፓርቲ ፓርላሜንታዊ ዴሞክራሲ የሚጐለብትበትን አሠራርና ሥርዓት መዘርጋት፣ በም/ቤቱ የሥራ እንቅስቃሴ ፍትሐዊና ሚዛናዊ የሆነ ተሳትፎ መኖሩን ማረጋገጥ፡፡
- እሴቶች
1 - ለሕገመንግሥቱና ለሕዝብ ተገዥ መሆን፣
2 -የሕግ የበላየነትን ማክበር፣
3 - መቻቻልና የጋር መግባባት፣
4 -ግልጽነት፣ ቅንነት፣ አሳታፊነትና ተጠያቂነት
5 - ቀልጣፋና ወጪ ቆጣቢ አሠራርን መከተል
- አድራሻ
ስልክ: +251-111-241000
ፋክስ: +251-111241004
የፖ.ሣ. ቁጥር: 800001
ኢ-ሜይል: info@hopr.gov.et