ጥቆማ ለም/ቤቱ ስለሚቀርብበት ሁኔታ

ራዕይ፣ ተልዕኮ ፣ እሴቶች

  • ራዕይ

    በ2015 የዳበረ የመድበለ ፓርቲ ፓርላሜንታዊ ዴሞክራሲ ተቋም በመገንባት በአፍሪካ ተምሣሌት መሆን.

  • ተልዕኮ

    1 - ለዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ፣ ለመልካም አስተዳደርና ሰላም መስፈን ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት መረጋገጥ የሚረዱ ሕጐችን ማውጣት፣

    2 - በም/ቤቱ ለወጡ ሕጐች፣ ለፖሊሲዎችና እቅዶች ማስፈጸሚያ የተመደበ ሐብት በተገቢው መንገድ ሥራ ላይ መዋሉን በመከታተልና በመቆጣጠር የሕዝብን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ፣

    3 - በም/ቤቱ የመድበለ ፓርቲ ፓርላሜንታዊ ዴሞክራሲ የሚጐለብትበትን አሠራርና ሥርዓት መዘርጋት፣ በም/ቤቱ የሥራ እንቅስቃሴ ፍትሐዊና ሚዛናዊ የሆነ ተሳትፎ መኖሩን ማረጋገጥ፡፡

  • እሴቶች

    1 - ለሕገመንግሥቱና ለሕዝብ ተገዥ መሆን፣

    2 -የሕግ የበላየነትን ማክበር፣

    3 - መቻቻልና የጋር መግባባት፣

    4 -ግልጽነት፣ ቅንነት፣ አሳታፊነትና ተጠያቂነት

    5 - ቀልጣፋና ወጪ ቆጣቢ አሠራርን መከተል

  • አድራሻ

    ስልክ: +251-111-241000

    ፋክስ: +251-111241004

    የፖ.ሣ. ቁጥር: 800001

    ኢ-ሜይል: info@hopr.gov.et

አድራሻ

አድራሻ: 

የስልክ ቁጥር: +251-111-241000

ፋክስ: +251-111241004

የፖ.ሣ. ቁጥር:

የምክር ቤቱ ሥልጣን፣ ተግባር እና አደረጃጀት

1/ MKR b¤tÜ bÞgmNGotÜ xNqI 55 XNÄþhùM bxNqI 70 (1)

የኢትዮዽያ ፓርላማ ታሪክ

የቀዳማዊ  ኃይለሥላሴ  የመጀመሪያው ሕገ መንግስት  ከታወጀበት  ሐምሌ  9  ቀን  1923 ዓ.ም በኋላ ጥቅምት 24 ቀን 1924ዓ.ም የመጀመሪያው ፓርላማ መከፈቱን የታሪክ ድርሳናት ያሰረዳሉ። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የፓርላማ ስርዓት በኢትዮዽያ  ሲሰራበት የቆየ  ሲሆን፤መገለጫዎቹ እንደ የመንግስታቱ ባህሪያ   የተለያዩ ናቸው። በሶስት መንግስታት ዘመን የፓርላማ ስርዓት አተገባበር ምን እንደሚመስል  በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርቧል።