አቶ ያዕቆብ ወልደሰማያት
አቶ ያዕቆብ ወልደሰማያት
- ለአስተምሮ፤ ፕሮሞሽንና የመረጃ ኮሙንኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
- Telephone: +251-
- Mobile: +251- 9
- Email: yakwold@gmail.com
- Personal Website: #
Biography
ሥም --------------- አቶ ያዕቆብ ወልደሰማያት
የትዉልድ ዘመን -------------- 9/8/ 1976 ዓ.ም
የትዉልድ ቦታ ------------- ኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ፍቼ ሰላሌ ከተማ
ፆታ------------------------ ወንድ
የትምህርት ሁኔታ
- በ2003 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በፓለቲካል ሳይንስና በአለም አቀፍ ግንኙነት--የመጀመሪያ ዲግሪ
- በ2001 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ እንግሊዘኛን እንደውጭ ቋንቋ በማስተማር (TEFL) -- ሁለተኛ ዲግሪ
- በ1998 ዓ.ም ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ በእንግሊዘኛ ቋንቋ -የመጀመሪያ ዲግሪ
በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፅ/ቤት ፡-
- ከጥር 1/2012 ጀምሮ - የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር፣
- ከነሐሴ 1/2009 - ታህሳስ 30/ 2012 -የህዝብ ግንኙነትና የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቡድን መሪ፣
- ከነሐሴ1/2007 ሐምሌ 30/2009 የመረጃ - የሚዲያ ግንኙነት ፕሬስ ቡድን መሪ፣
- ከየካቲት 1/2006 - ሐምሌ 30/2007 ዓ.ም - ከፍተኛ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ ፣
- ከሐምሌ 17/2004 - ጥር 30/2006 ዓ.ም- መካከለኛ የፕሬስ ኦፊሰር፤
- ከ21/04/2003-1/06/2004 - በመምህርነት
- ከ1/03/2002-10/01/2003 - በፕሮግራም አስተባባሪነት
- ከ1/2/1999-23/02/2002 - በመምህርነት
የወሰዷቸው አጫጭር ሥልጠናዎች ፡-
- ከታህሳስ 6-10 እንግሊዝ አገር ከሚያገኘው አለም አቀፍ የፓርላሜንታዊ ጥናቶች ማዕከል (ICPS) ‘የፓርላማ ሪፎርም መምራት’ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ሙያዊ ስልጠና በስኬት በማጠናቀቅ፣
- በደቡብ ኮሪያ ከጥር 20/2009-ህዳር 02 /2009 በኮሪያ መንግስት አለም አቀፍ የትብብር ፕሮግራም የኮሪያ አለም አቀፍ የትብብር ድርጀት ፕሮግራም እና ሀዮንዳይ ተቋም በጋራ የሚሰጡትን የስልጠና ፕሮግራም ‘ህገ መንግስትና ዴሞክራሲያዊ ልማት የአቅም ግንባታ’ በሚል ርዕስ ስልጠና በመውሰድ፣
- በአገር ውስጥ ከመስከረም 08/11/2011ዓ.ም በኮሪያ መንግስት አለም አቀፍ የትብብር ፕሮግራም የኮሪያ አለም አቀፍ የትብብር ድርጀት ፕሮግራም እና ሀዮንዳይ ተቋም በጋራ የሚሰጡትን የስልጠና ፕሮግራም ‘ህገ መንግስትና ዴሞክራሲያዊ ልማት የአቅም ግንባታ’ በሚል ርዕስ ስልጠና በመውሰድ፣
- ከግንቦት 21—30 ቀን 2005 ዓ.ም በፌዴራል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት የተሰጠውን ‘የኮሙዩኒኬሽን ክህሎትና የማህበራዊ ሚዲያ’ ስልጠና በመውሰድ፤
- ከሰኔ 22 እስከ ሐምሌ 6/2001ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ት ቢሮና በአቅም ግንባታ ቢሮ ትብብር ‘በመንግስት ፓሊሲዎችና ስትራቴጂዎች’ ዙሪያ የተሰጠውን ስልደጠና በመከታተል፡፡