...

1/ MKR b¤tÜ bÞgmNGotÜ xNqI 55 XNÄþhùM bxNqI 70...Read More

  • ራዕይ

    በ2015 የዳበረ የመድበለ ፓርቲ ፓርላሜንታዊ ዴሞክራሲ ተቋም በመገንባት በአፍሪካ ተምሣሌት መሆን.

  • ተልዕኮ

    1 - ለዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ፣ ለመልካም አስተዳደርና ሰላም መስፈን ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት መረጋገጥ የሚረዱ ሕጐችን ማውጣት፣

    2 - በም/ቤቱ ለወጡ ሕጐች፣ ለፖሊሲዎችና እቅዶች ማስፈጸሚያ የተመደበ ሐብት በተገቢው መንገድ ሥራ ላይ መዋሉን በመከታተልና በመቆጣጠር የሕዝብን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ፣

    3 - በም/ቤቱ የመድበለ ፓርቲ ፓርላሜንታዊ ዴሞክራሲ የሚጐለብትበትን አሠራርና ሥርዓት መዘርጋት፣ በም/ቤቱ የሥራ እንቅስቃሴ ፍትሐዊና ሚዛናዊ የሆነ ተሳትፎ መኖሩን ማረጋገጥ፡፡

  • እሴቶች

    1 - ለሕገመንግሥቱና ለሕዝብ ተገዥ መሆን፣

    2 -የሕግ የበላየነትን ማክበር፣

    3 - መቻቻልና የጋር መግባባት፣

    4 -ግልጽነት፣ ቅንነት፣ አሳታፊነትና ተጠያቂነት

    5 - ቀልጣፋና ወጪ ቆጣቢ አሠራርን መከተል

  • አድራሻ

    ስልክ: +251-111-241000

    ፋክስ: +251-111241004

    የፖ.ሣ. ቁጥር: 800001

    ኢ-ሜይል: info@hopr.gov.et