null The House scrutinized and passed a resolution to postpone the 2010 election.

ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 19ኛ መደበኛ ስብሰባ በ2010 የሚካሄዱትን የአዲስ አበባና የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤቶች የአከባቢ ምርጫዎችን ለማራዘም የቀረበ የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ በ8 ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጽድቆታል፡፡

በተላለፈው ውሳኔ መሰረት ምርጫው በተሟላ ዝግጅትና አቅም በ2011 ዓ.ም የሚካሄድ ይሆናል፡፡