የሰው ሃብት ልማት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር

አቶ ካሣዬ አረጋ

  • የሰው ሃብት ልማት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
  • Telephone:
  • Mobile: 251-913125350
  • Email: aregakassaye@gmail.com
  • Personal Website: #
    • Follow:

Biography

ሥም -------------- አቶ ካሳዬ አረጋ አሰን 

   የትዉልድ ዘመን -------------- 01/15/1958 ዓ.ም

       የትወልድ ቦታ ----------- ደ/ወሎ ተንታ ወረዳ  ገዳላስ 

       ጾታ-------------------------ወንድ

የትምህርት ሁኔታ

  • ኤም.ኤ ዲግሪ በሰው ሃብትና ድርጅት ልማት  ----  ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ(2000)
  • ቢ. ኤ ዲግሪ በትምህርት እቅድና ስራ አመራር --- ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ(1999)

የሥራ ልምድ፡- በመምህርነት (1/11/1978-30/2/1991 ዓ.ም)፣                                                                                                                  

  • የወረዳ ትምህርት ጽህፈት ቤት ሃላፊ በመሆን (1/3/1991-30/1/1993 ዓ.ም)
  • የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባል በመሆን(1/2/1993 -30/01/2003 ዓ.ም )
  • የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ጽ/ቤት ባለሙያነት (01/02/2003-30/06/2007 ዓ.ም )
  • በቡድን መሪነት  (01/07/2007-30/12//2011 ዓ.ም) እና ከ01/01/2012 ዓ.ም ጀምሮ የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ጽ/ቤት የሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በመሆን እያገለገሉ ይገኛሉ፡፡