communication Directorate Director

አቶ ያዕቆብ ወልደሰማያት

  • ለአስተምሮ፤ ፕሮሞሽንና የመረጃ ኮሙንኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
  • Telephone: +251-
  • Mobile: +251- 9
  • Email: yakwold@gmail.com
  • Personal Website: #
    • Follow:

Biography

አቶ ያዕቆብ ወ/ሰማያት ኢጃራ 

የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር

 

አቶ ያዕቆብ ወ/ሰማያት ኢጃራ በሰሜን ሸዋ ሰላሌ በፍቼ ከተማ 1976 ዓ.ም የተወለዱ ሲሆን የመጀመሪያ ደረጃ ፣ መለስተኛ ሁለተኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በፍቼ ከተማ አጠናቀዋል

2003 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በፓለቲካል ሳይንስና በአለም አቀፍ ግንኙነት የመጀመሪያ ዲግሪ እንደዚሁም ከዚሁ ዪኒቨርስቲ 2001 እንግሊዘኛን እንደ ውጭ ቋንቋ በማስተማር (TEFL) ሁለተኛ ዲግሪ ሲያገኙ 1998 ዓ.ም ከባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ በመጀመሪያ ዲግሪ በእንግሊዘኛ ቋንቋ ተመርቀዋል፡

በኢፌዲሪ የሕ/ተ/ም/ቤት ጽ/ቤት ከ2004 ዓ.ም ተቀጥረው ላለፉት 12 ዓመታት በላይ  በተለያዩ የስራ መደቦች ላይ ያገለገሉ ሲሆን በአሁን ወቅትም የምክር ቤቱ ጽ/ቤት የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሆነው እያገለገሉ ይገኛሉ፡፡

ከሀገር ውስጥና ከውጭ የተለያዩ ተቋማት የአጫጭር ስልጠና የምስክር ወረቀቶች አግኝተዋል፡-

  • በብርሃንና ሰላም ህትመት ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ከመጋቢት 5/2015 እስከ ሰኔ 6/2015 ለ72 ሰዓታት የተሰጠውን የግራፊክስ ዲዛይንና ኤዲቲንግ ሙያ ስልጠና በመከታተል፤
  • ከጥቅምት 25 እስከ ህዳር ታህሳስ 18/ 2015   ‘Basics of National Dialogue’ which was part of the project ‘Supporting Multi- Track Dialogue in Ethiopia’,   በርሊን / አዲስ አበባ .
  • ከታህሳስ 6-10 እንግሊዝ አገር ከሚያገኘው አለም አቀፍ የፓርላሜንታዊ ጥናቶች ማዕከል (ICPS) ‘የፓርላማ ሪፎርም መምራት’ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ሙያዊ ስልጠና በስኬት በማጠናቀቅ፣
  • በደቡብ ኮሪያ ከጥር 20/2009-ህዳር 02 /2009 በኮሪያ መንግስት አለም አቀፍ የትብብር ፕሮግራም የኮሪያ አለም አቀፍ የትብብር ድርጀት ፕሮግራም እና ሀዮንዳይ ተቋም በጋራ የሚሰጡትን የስልጠና ፕሮግራም ‘ሕገ መንግሥትና ዴሞክራሲያዊ ልማት የአቅም ግንባታ’ በሚል ርዕስ ስልጠና በመውሰድ፣
  • በሀገር ውስጥ ከመስከረም 08—11/ 2011ዓ.ም በኮሪያ መንግስት አለም አቀፍ የትብብር ፕሮግራም የኮሪያ አለም አቀፍ የትብብር ድርጀት ፕሮግራም እና ሀዮንዳይ ተቋም በጋራ የሚሰጡትን የስልጠና ፕሮግራም ‘ሕገ መንግሥትና ዴሞክራሲያዊ ልማት የአቅም ግንባታ’ በሚል ርዕስ ስልጠና በመውሰድ፣
  • ከግንቦት 21—30 ቀን 2005 ዓ.ም በፌዴራል መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት የተሰጠውን ‘የኮሙዩኒኬሽን ክህሎትና የማህበራዊ ሚዲያ’ ስልጠና በመውሰድ፤
  • ከሰኔ 22 እስከ ሐምሌ 6/2001 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ት ቢሮና በአቅም ግንባታ ቢሮ ትብብር ‘በመንግሥት ፓሊሲዎችና ስትራቴጂዎች’ ዙሪያ የተሰጠውን ስልደጠና በመከታተል፤

አድራሻ :-

  • ሞባይል:- +251944341181
  • የቢሮ ስ.ቁ- 011-1-545233
  • ኢ-ሜይል:- yakwold@gmail.com
  • ኤክስ-@yakobwoldesma1