ዶ/ር ሐንጋሣ አሕመድ ኢብራሂም

የተከበሩ ዶ/ር ሐንጋሣ አሕመድ ኢብራሂም

Biography

ስሜ የተከበሩ ዶክተር ሀንጋሳ አህመድ እብራህም ይባላል ።ተወልጄ ያደኩት በኦሮሚያ ክልል እትዮጵያ ነዉ።በህክምና ዶክተሬት እና በፖለቲካ ሳይንስ እና አለምአቀፍ ግኑኝነት ማስቴር ያሌኝ ስሆን በእትዮጽያ የመጣውን ለዉጥ በመከተል የብልጽግና ን ፖርቲ በመቀላቀል ላለፍት 3 አመቶች በኦሮምያ የብልፅግና ዋና መስርያ ቤት በህዝብ ግኑኝነትና አስተያየት ቢሮ ስር ለሀገሬ እና ለህዝቤ አገለግሎት ስሰጥ ከቆየሁ በሃላ በምርጫው በመወዳደር 4 ወረዳና 1 ከተማ ወደ 1.8 ሚሊዮን ሕዝቦችን በመወከል በከፍተኛ የሕዝብ ድምፅ በማግኘት በመመረጥ በአሁኑ ስዓት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል በመሆን ከሕዝብ የተጣለብኝን ሀላፍነት በእምነት እየተወጣሁ እገኛለሁ።
እኩልነት ፣ፍትሀዊነት ፣ለሰዉ ልጆች ነፃነት ያለ ምንም አድሎ መታገል እንደዝሁም እዉነት መናገር ፣ ሌብነት መዋጋትና በሰው ልጆች ላይ የምደርሰውን ማንኛውንም እፍትሀዊነት መዋጋት የማምንበት አንካር የትግል አርማዬ ናቸዉ።

Intervention of the Member

votes.