Archive
3/2012 የኮቪድ-፲፱ ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የወጣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ
3/2012 የኮቪድ-፲፱ ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የወጣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ
Version 1.0 Approved- Document Type
- Proclamation
- Extension
- Size
- 685 KB
- Modified
- 14/05/21 2:11 ከሰዓት by Zewidnesh L
- Created
- 14/05/21 2:11 ከሰዓት by Zewidnesh L
- Location
- በ 2012 ዓ.ም የወጡ አዋጆች
- Description
-
ኮቪድ- ፲፱ በዓለም አቀፍ ደረጃ በፍጥነት እየተሰራጨ እና ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ያለ ወረርሽኝ በመሆኑ እና በመደበኛ የመንግስት አሰራር ሥርዓት
ስርጭቱን መከላከል እና መቆጣጠር የማይቻል ስለሆነ፤ የዚህ ወረርሽኝ አደጋ በአገራችን ኢትዮጵያም ጉዳት እያደረሰ በመሆኑ የወረርሽኙን ሥርጭት ለመግታትና ለመቀነስ መወሰድ ያለባቸውን እርምጃዎች በተቀላጠፈ እና በተቀናጀ መንገድ ተግባራዊ ለማድረግ እንዲቻል፤ የወረርሽኙ ሥርጭት ሊያስከትል የሚችለውን
ሰብዓዊ፣ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳቶች
ለመቀነስ እና ለመከላከል የተለያዩ እርምጃዎችን
መውሰድ በማስፈለጉ፤
ስለ ኮቪድ-፲፱ ህዝባዊ ግንዛቤ ለመፍጠር እና
የቅድመ ጥንቃቄ እርምጃዎችን ለማጠናከር የህግ ማዕቀፍ
በመዘርጋት አስቻይ ሁኔታ መፍጠር በማስፈለጉ፤
-
Version 1.0By Zewidnesh L, on 14/05/21 2:11 ከሰዓትNo Change Log
Info:Generating preview will take a few minutes.