null Candidate members of the Administration, Boundaries and Identity issues Commission, who did not make an oath of allegiance, made a vow.

ቃለ-መሃላ ያልፈጸሙ የአስተዳደር ፣  ወሰንና  ማንነት ጉዳዮች  ኮሚሽን እጩ አባላት ቃለ-መሃላ ፈጸሙ፡፡

ሰኔ 27 ቀን 2011 ዓ.ም ፤ የህዝብ ተወካዮች  ምክር ቤት  ጥር  28 ቀን  2011 ዓ.ም ባካሄደው  24ኛ  መደበኛ ስብሰባ የአስተዳደር፣ ወሰንና ማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን እጩ አባላት  በምክር ቤቱ ፊት ቀርበው ቃለ- መሃላ መፈጸማቸው  ይታወሳል፡፡

የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት  ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ  በውቅቱ ተገኝተው  ቃለ መሃላ ያልፈጸሙ የኮሚሽኑ እጩ አባላትን በምክር ቤቱ በመገኘት ቃለ- መሃላ  አስፈጽመዋል፡፡

የአስተዳደር ፣ ወሰንና ማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አዋጅ ቁጥር 1101/2011 ሆኖ በምክር ቤቱ መጽደቁ ይታወቃል፡፡