Candidate members of the Administration, Boundaries and Identity issues Commission, who did not make an oath of allegiance, made a vow.
null Candidate members of the Administration, Boundaries and Identity issues Commission, who did not make an oath of allegiance, made a vow.
Portal Admin
Modified 4 Years ago.
ቃለ-መሃላ ያልፈጸሙ የአስተዳደር ፣ ወሰንና ማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን እጩ አባላት ቃለ-መሃላ ፈጸሙ፡፡
ሰኔ 27 ቀን 2011 ዓ.ም ፤ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥር 28 ቀን 2011 ዓ.ም ባካሄደው 24ኛ መደበኛ ስብሰባ የአስተዳደር፣ ወሰንና ማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን እጩ አባላት በምክር ቤቱ ፊት ቀርበው ቃለ- መሃላ መፈጸማቸው ይታወሳል፡፡
የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ በውቅቱ ተገኝተው ቃለ መሃላ ያልፈጸሙ የኮሚሽኑ እጩ አባላትን በምክር ቤቱ በመገኘት ቃለ- መሃላ አስፈጽመዋል፡፡
የአስተዳደር ፣ ወሰንና ማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አዋጅ ቁጥር 1101/2011 ሆኖ በምክር ቤቱ መጽደቁ ይታወቃል፡፡