ይሳተፉ

የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ ቁጥር 1238/2013 መሻሻያ ረቂቅ አዋጅ

Portal Admin, modified 5 Months ago.

የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ ቁጥር 1238/2013 መሻሻያ ረቂቅ አዋጅ

Youngling Posts: 16 Join Date: 22/01/18 Recent Posts
የኢትዮጵያ ፌዳራሊዊ ዳሞክራሲያዊ  ሪፐብሉክ መገናኛ ብዙሀን አዋጅ ፀድቆ በስራ ይይ የዋለ  ቢሆንም አዋጁ ተግባራዊ  ሲደረግ ከመገናኛ ብዙሃን ሪጉላቶሪ  ሥልጣንና ተግባራት አንጻር  አስተዳደራዊ  ክፍተቶች  የተስተዋለ በመሆኑ፣
እነዚህን ክፍተቶች በማስተካከል የመገናኛ ብዙኃን ዘርፉን በአግባቡ ለማስተዳደር እንዲቻል የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ ቁጥር 1238/2013 ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
​​​​​​​

ይምረጡ