ይሳተፉ

የግብርና ምርት አምራችና አስመራች ግንኙነትን ለመወሰን የወጣ አዋጅ

የግብርና ምርትን ጥራት፣ የአመራረት ቅልጥፍናንና ተወዳዳሪነት እንዲሁም የግብርና እና አግሮ- ኢንዱስትሪ ተመጋጋቢነት በማሳደግ የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግር እውን ለማድረግ ወሳኝ በመሆኑ፤
የግብርና ምርት አምራቾች ለገበያ የሚሆን የግብርና ምርቶችን ወደ ማምረት በማሸጋገር የግብርና ምርቶችን ከሚያዘጋጁ፣ ከሚያቀነባብሩ፣ እሴት ከሚጨምሩ አግሮ ኢንዱስትሪዎች እንዲሁም ከትላልቅ ገዥዎች ጋር ቀጣይነት ያለው የገበያ ትስስር መፍጠር ወሳኝ በመሆኑ፤
በሥራ ላይ ያሉት ሕጎች የግብርና ምርት ውልን ልዩ ባሕሪያት በተሟላ መልኩ የማያስተናግዱ በመሆናቸው፤ የግብርና ምርት ውልን በመጠቀም ማምረት ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችሉ የእውቀትና ክህሎት፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርና የገበያ ትስስር የሚፈጠርበት የአምራች እና የአስመራች ግንኙነት በተሟላ የሕግ ማዕቀፍ የሚመራበት ሥርዓት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገመንግስት አንቀጽ 55(6) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
አዋጁ ቁጥር ስንት ተብሎ ነው የሚጠቀሰው
<!--td {border: 1px solid #cccccc;}br {mso-data-placement:same-cell;}-->77WIN kho game đẳng cấp, Khuyến mãi đẳng cấp nhất thị trường việt nam. Cam kết với bạn THƯỞNG 100% tiền ngay lần nạp đầu tiên. THƯỞNG100k khi nạp vào thứ 6. THƯỞNG 20% khi nạp lại hằng ngày
Email: 77win77info@gmail.com
Hotline: 0899782738
website : https://77win.day/
#77win #77win_day

ይምረጡ