እነደራሴዎትን ያግኙ
Anonymous
Modified 4 Days ago.
የክልል እና የፌደራል ሰራተኞች በሰፊ ልዩነት ነው እየተዳደርን ለነው። ለምሳሌ የክልል ወይም የከተማ አስተዳደር ሰራተኞች ቤት ወይም ቤት መስሪያ ቦታ እያገኙ ነው የፌረዳል ሰራተኞች ግን ስንጠይቅ የፌደራል ቦታ የለውም እየተባለ ነው። አዲስ አበባ ላይ መኖር አልቻልንም። ፈጣን መፍትሔ ያሻዋል። ጉዳዩ በመነሳቱ...
Anonymous
Modified 4 Days ago.
You forgot to attach the draft proclamation
Tigist T
Modified 5 Days ago.
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገለግሎት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ መንግስት ከተቀመጡት መሰረታዊ መብቶች አንዱ የሆነውን የመዘዋወር ነፃነቶች ማስከበር ያስችለው ዘንድ ለኢትዮጵያውያንና ለውጭ አገር ሰዎች ሕጋዊ የጉዞ ሰነድና ቪዛ በመስጠትና በማረጋገጥ፣ ጊዜያዊና ቋሚ የመኖሪያ ፈቃድ በመስጠትና በማደስ፣ በህግ የተከለከሉ ሰዎች...
Tigist T
Modified 5 Days ago.
የኢምግሬሽን ህግ አገራት ሉአላዊ ስልጣንን ተግባራዊ ከሚያደርጉባቸው ህጎች አንዱ እና ዋነኛው ሲሆን አገራት የተቀናጀ የድንበር ቁጥጥር ስርዓት በመዘርጋት ከሀገር የሚወጡ እና ወደ ሀገር የሚገቡት የሰዎች ቁጥጥር በማድረግ ህጋዊ የሰዎችን እንቅስቃሴ እንዲኖር የሚያስችል ነው፡፡ ህጉ በዋነኛነት ለዜጎችና...
Tigist T
Modified 5 Days ago.
የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ ዋና ዓላማ አገልግሎት አሰጣጥን ቅልጣፋ፣ ተደራሽ፣ ግልጽና ውጤታማ ማድረግ ሲሆን የአፈፃፀም ስልቱ ህገ-መንግስቱን መሠረት ያደረገና ዘለቄታዊ ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ የመልካም አስተዳደር መርሆዎችና አሠራሮች በሁሉም ዘርፍ ተግባራዊ እንዲሆን ማድረግ ነው፡፡ በዚህ ረገድ የመንግስት አገልግሎት...
Tigist T
Modified 5 Days ago.
የኢኮኖሚ ወንጀል በሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ በመሆኑ ይህንን ወንጀል መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ እና ማንኛውም ሰው ከሕገ-ወጥ ድርጊት ማንኛውንም አይነት የኢኮኖሚ ጥቅም ማግኘት እንዳይችል የሚያደርግ ስርዓት በሕግ መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፥በወንጀል የተገኘ...
Tigist T
Modified 5 Days ago.
በወንጀል የተገኘ ንብረት ህጋዊ ማስመሰል እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳት ወንጀል የደህንነት ስጋት ከመሆኑ በተጨማሪ የፋይናንስ ሥርዓቱ የተረጋጋ፣ ግልጸኝነት ያለው፣ ጤናማና ቀልጣፋ እንዳይሆን የሚያደርግ በመሆኑ፤ከዚህ ቀደም የነበረው አዋጅ ቁጥር 780/2013 ግልጽነት የጎደለው እና በተግባር ችግር የፈጠረ...
Tigist T
Modified 5 Days ago.
የነዳጅ ውጤቶች ካላቸዉ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ፋይዳ አንጻር ስትራቴጂክ ምርቶች በመሆናቸዉ አቅርቦታቸው፣ ክምችታቸው፣ ስርጭታቸው፣ ደህንነታቸው፣ ጥራታቸው እና ዋጋቸው ዓለም አቀፍ ደረጃዎችን በጠበቀ እና በሰውና በእንስሳት ጤና፣ በንብረትና በአካባቢ ላይ ጉዳት በማያደርስ ሁኔታ መከናወኑን ማረጋገጥ አስፈላጊ...
Tigist T
Modified 7 Days ago.
1. መግቢያየፌዴራል መንግስት ሰራተኞች አዋጅ ቁጥር 1064/2010 ለማሻሻል ያስፈለገበት ዋና ዋና ምክንያቶች፡- የመንግስት ሰራተኞች የሰው ሀይል ምልመላና መረጣ በግልጽ፣ በውድድርና ብቃት ወይም ሜሪት ላይ እንዲመሰረት እና ስራን ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችል የአሰራር ስርአት መዘርጋት በማስፈለጉ፣ የመንግስት...
Tigist T
Modified 11 Days ago.
Tigist T
Modified 11 Days ago.
የአገልግሎት ክፍያ ተመን ሠንጠረዥ
Tigist T
Modified 11 Days ago.
የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጅ
Tigist T
Modified 11 Days ago.
በፌዴራል መንግሥት ባለቤትነት የተያዙ የልማት
ድርጅቶች አዋጅ
Tigist T
Modified 12 Days ago.
አገልግሎት ለሚሰጣቸው የሰነድ ማረጋገጥና
ምዝገባ አገልግሎቶች የሚከፈል የአገልግሎት
ክፍያን ለመወሰን የወጣ የሚኒስትሮች ምክር
ቤት ደንብ
Tigist T
Modified 12 Days ago.
ተግባር ለመወሰን የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት
ደንብ
Tigist T
Modified 17 Days ago.
ለሕዝብ ጥቅም ሲባል የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበትን፣ ካሣ የሚከፈልበት እና ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበትን ሁኔታ ለመወሰን የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1161/2011ን ለማሻሻል የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ ማብራሪያመንግስት ለሕዝብ አገልግሎት ከሚያከናውናቸው የልማት ሥራዎች መሬትን ለመጠቀም፣ የአገሪቱ ከተሞች...
Anonymous
Modified 4 Days ago.
የክልል እና የፌደራል ሰራተኞች በሰፊ ልዩነት ነው እየተዳደርን ለነው። ለምሳሌ የክልል ወይም የከተማ አስተዳደር ሰራተኞች ቤት ወይም ቤት መስሪያ ቦታ እያገኙ ነው የፌረዳል ሰራተኞች ግን ስንጠይቅ የፌደራል ቦታ የለውም እየተባለ ነው። አዲስ አበባ ላይ መኖር አልቻልንም። ፈጣን መፍትሔ ያሻዋል። ጉዳዩ በመነሳቱ...
Anonymous
Modified 4 Days ago.
You forgot to attach the draft proclamation
Tigist T
Modified 5 Days ago.
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገለግሎት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ መንግስት ከተቀመጡት መሰረታዊ መብቶች አንዱ የሆነውን የመዘዋወር ነፃነቶች ማስከበር ያስችለው ዘንድ ለኢትዮጵያውያንና ለውጭ አገር ሰዎች ሕጋዊ የጉዞ ሰነድና ቪዛ በመስጠትና በማረጋገጥ፣ ጊዜያዊና ቋሚ የመኖሪያ ፈቃድ በመስጠትና በማደስ፣ በህግ የተከለከሉ ሰዎች...
Tigist T
Modified 5 Days ago.
የኢምግሬሽን ህግ አገራት ሉአላዊ ስልጣንን ተግባራዊ ከሚያደርጉባቸው ህጎች አንዱ እና ዋነኛው ሲሆን አገራት የተቀናጀ የድንበር ቁጥጥር ስርዓት በመዘርጋት ከሀገር የሚወጡ እና ወደ ሀገር የሚገቡት የሰዎች ቁጥጥር በማድረግ ህጋዊ የሰዎችን እንቅስቃሴ እንዲኖር የሚያስችል ነው፡፡ ህጉ በዋነኛነት ለዜጎችና...
Tigist T
Modified 5 Days ago.
የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ ዋና ዓላማ አገልግሎት አሰጣጥን ቅልጣፋ፣ ተደራሽ፣ ግልጽና ውጤታማ ማድረግ ሲሆን የአፈፃፀም ስልቱ ህገ-መንግስቱን መሠረት ያደረገና ዘለቄታዊ ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ የመልካም አስተዳደር መርሆዎችና አሠራሮች በሁሉም ዘርፍ ተግባራዊ እንዲሆን ማድረግ ነው፡፡ በዚህ ረገድ የመንግስት አገልግሎት...
Tigist T
Modified 5 Days ago.
የኢኮኖሚ ወንጀል በሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ በመሆኑ ይህንን ወንጀል መከላከል እና መቆጣጠር አስፈላጊ በመሆኑ እና ማንኛውም ሰው ከሕገ-ወጥ ድርጊት ማንኛውንም አይነት የኢኮኖሚ ጥቅም ማግኘት እንዳይችል የሚያደርግ ስርዓት በሕግ መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፥በወንጀል የተገኘ...
Tigist T
Modified 5 Days ago.
በወንጀል የተገኘ ንብረት ህጋዊ ማስመሰል እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳት ወንጀል የደህንነት ስጋት ከመሆኑ በተጨማሪ የፋይናንስ ሥርዓቱ የተረጋጋ፣ ግልጸኝነት ያለው፣ ጤናማና ቀልጣፋ እንዳይሆን የሚያደርግ በመሆኑ፤ከዚህ ቀደም የነበረው አዋጅ ቁጥር 780/2013 ግልጽነት የጎደለው እና በተግባር ችግር የፈጠረ...
Tigist T
Modified 5 Days ago.
የነዳጅ ውጤቶች ካላቸዉ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ፋይዳ አንጻር ስትራቴጂክ ምርቶች በመሆናቸዉ አቅርቦታቸው፣ ክምችታቸው፣ ስርጭታቸው፣ ደህንነታቸው፣ ጥራታቸው እና ዋጋቸው ዓለም አቀፍ ደረጃዎችን በጠበቀ እና በሰውና በእንስሳት ጤና፣ በንብረትና በአካባቢ ላይ ጉዳት በማያደርስ ሁኔታ መከናወኑን ማረጋገጥ አስፈላጊ...
Tigist T
Modified 7 Days ago.
1. መግቢያየፌዴራል መንግስት ሰራተኞች አዋጅ ቁጥር 1064/2010 ለማሻሻል ያስፈለገበት ዋና ዋና ምክንያቶች፡- የመንግስት ሰራተኞች የሰው ሀይል ምልመላና መረጣ በግልጽ፣ በውድድርና ብቃት ወይም ሜሪት ላይ እንዲመሰረት እና ስራን ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችል የአሰራር ስርአት መዘርጋት በማስፈለጉ፣ የመንግስት...
Tigist T
Modified 11 Days ago.
Tigist T
Modified 11 Days ago.
የአገልግሎት ክፍያ ተመን ሠንጠረዥ
Tigist T
Modified 11 Days ago.
የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጅ
Tigist T
Modified 11 Days ago.
በፌዴራል መንግሥት ባለቤትነት የተያዙ የልማት
ድርጅቶች አዋጅ
Tigist T
Modified 12 Days ago.
አገልግሎት ለሚሰጣቸው የሰነድ ማረጋገጥና
ምዝገባ አገልግሎቶች የሚከፈል የአገልግሎት
ክፍያን ለመወሰን የወጣ የሚኒስትሮች ምክር
ቤት ደንብ
Tigist T
Modified 12 Days ago.
ተግባር ለመወሰን የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት
ደንብ
Tigist T
Modified 17 Days ago.
ለሕዝብ ጥቅም ሲባል የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበትን፣ ካሣ የሚከፈልበት እና ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበትን ሁኔታ ለመወሰን የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1161/2011ን ለማሻሻል የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ ማብራሪያመንግስት ለሕዝብ አገልግሎት ከሚያከናውናቸው የልማት ሥራዎች መሬትን ለመጠቀም፣ የአገሪቱ ከተሞች...