ምክር ቤቱ የሥርዓተ ምህዳር አገልግሎት ክፍያ ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ

ምክር ቤቱ የሥርዓተ ምህዳር አገልግሎት ክፍያ ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ

ምክር ቤቱ የሥርዓተ ምህዳር አገልግሎት ክፍያ ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ

--------------------------

(ዜና ፓርላማ) ታህሳስ 21 2018 .ም፤ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች /ቤት ዛሬ ባካሄደው 6 መደበኛ ስብሰባ የሥርዓተ ምህዳር አገልግሎት ክፍያ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አጽድቋል፡፡

የአዋጁን አስፈላጊነት በሚመለከት የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢ እና አካባቢ ልማት እንዲሁም የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴዎች በጋራ ያዘጋጁትን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢ እና አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ / ፈቲያ አህመድ አቅርበዋል፡፡

ሥርዓተ ምህዳሮች ዘላቂነታቸው ባልተረጋገጠ መንገድ ጥቅም ላይ እየዋሉ እና በተፈጥሮ ማገገም ከሚችሉት በላይ እየተመናመኑ የመጡ መሆኑ፤ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች በሥርዓተ ምህዳር አገልግሎት ዋጋ ላይ የተፈጠረው ሳይንሳዊ ግንዛቤ ማደግ ለአዋጁ መውጣት መነሻ ምክንያት መሆኑን በውሳኔ ሀሳቡ ተጠቅሷል፡፡

የሥርዓተ ምህዳር አገልግሎቶች ለኢኮኖሚ የሚያበረክቱት አስተዋጽኦ በፖሊሲዎችና በውሳኔ አሰጣጥ ላይ እየተንጸባረቀ የሚገኝ መሆኑንም ተገልጿል።

በመሆኑም የሥርዓተ ምህዳርን በዘላቂነት ለማስተዳደር የሚያስችል የሥርዓተ ምህዳር አገልግሎት ክፍያ የህግ ማዕቀፍ እና የአሰራር ስርዓቶችን መዘርጋት አስፈላጊ በመሆኑ የተዘጋጀ ረቂቅ አዋጅ መሆኑን የተከበሩ / ፈቲያ ባቀረቡት የውሳኔ ሀሳብ ገልጸዋል፡፡

የምክር ቤቱ አባላት በበኩላቸው የአዋጁን አስፈላጊት በሚመለከት አስተያየት ያቀረቡ ሲሆን፤ በቀጣይ አፈፃፀም ላይ ትኩረት ሊደረግ ይገባል ያሏቸውን ሀሳብ አቅርበዋል።

በመጨረሻም ምክር ቤቱ የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ ቁጥር 1401/2018 አድርጎ በአንድ ድምፅ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል፡፡

( አበባው ዮሴፍ)

ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

በፌስቡክ http://www.facebook.com/hoprparliament

በዩቲዩብ  https://www.youtube.com/@FDREHOPR

በቴሌግራም  https://t.me/ParlamaNews

በትዊተር  http://twitter.com/fdrehopr

በዌብሳይት  www.hopr.gov.et ይከታተሉ።


ማክሰኞ ታኅሣሥ 21, 2018

Related News

Marta Lorenzo from UNRWA

ማክሰኞ ታኅሣሥ 21, 2018

"የባህር በር ባለቤትነት የትውልድ ጥያቄ ነው"

Read More
Marta Lorenzo from UNRWA

ማክሰኞ ታኅሣሥ 14, 2018

"ወጣቶች የሀገራችን የነገ ተሰፋዎች ብቻ ሣይሆኑ የዛሬም የልማት ሞተሮች ናቸው"

Read More
Marta Lorenzo from UNRWA

ማክሰኞ ታኅሣሥ 14, 2018

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የእፅዋት ጥበቃ እና ኳራንታይን ረቂቅ አዋጅን አፀደቀ

Read More
Marta Lorenzo from UNRWA

ረቡዕ ታኅሣሥ 08, 2018

“በኢትዮጵያ እና ህንድ መካከል ያለውን ታሪካዊ ግንኙነት በተለያዩ ዘርፎች አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል“ ---- አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

Read More
Marta Lorenzo from UNRWA

ረቡዕ ታኅሣሥ 08, 2018

“በኢትዮጵያ እና ሕንድ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አዲስ ምዕራፍ የተከፈተበት ወቅት ነው” ‎ ------ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ------

Read More
Marta Lorenzo from UNRWA

ሓሙስ ታኅሣሥ 02, 2018

በሀገራዊ የልማት ፕሮጀክቶች የክዋኔ ኦዲት የተገኙ ክፍተቶች እንዲታረሙ ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

Read More
Marta Lorenzo from UNRWA

ዓርብ ነሐሴ 16, 2017

ምክር ቤቱ አቶ ተስፋዬ ንዋይን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ አድርጎ ሾመ

Read More
Marta Lorenzo from UNRWA

ዓርብ ነሐሴ 16, 2017

"የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ ከጎረቤት ሀገራት ብቻ ሳይሆን ከተለያዩ ቀጠናዊ ኃይሎች ጋር በጋራ እንሰራለን": - ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

Read More
Marta Lorenzo from UNRWA

ዓርብ ነሐሴ 16, 2017

አዋጁ ለወጣቶች ከፍተኛ የስራ እድል በመፍጠር የሀገራችንን ኢኮኖሚያዊ አቅም ለማሳደግ ሚናው ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

Read More
Marta Lorenzo from UNRWA

ቅዳሜ ግንቦት 30, 2017

ምክር ቤቱ የስታርትአፕ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መራ

Read More