“በኢትዮጵያ እና ህንድ መካከል ያለውን ታሪካዊ ግንኙነት በተለያዩ ዘርፎች አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል“ ---- አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

“በኢትዮጵያ እና ህንድ መካከል ያለውን ታሪካዊ ግንኙነት በተለያዩ ዘርፎች አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል“ ---- አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

(ዜና ፓርላማ) ታህሳስ 08፣ 2018 ዓ.ም፤ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን የጋራ ስብሰባቸውን የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ናሬንድራ ሞዲ በተገኙበት አካሂደዋል፡፡

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ታገሰ ጫፎ በጋራ ስብሰባው መክፈቻ ላይ እንዳሉት፤ በኢትዮጵያ እና ህንድ መካከል ያለውን ታሪካዊ ግንኙነት በተለያዩ ዘርፎች አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡

ኢትዮጵያ እና ህንድ ረጅም ዘመን ያስቆጠረ የትስስር ታሪክ እንዳላቸው አፈ ጉባኤው አስታውሰው፤ ግንኙነቱን ወደ ወሳኝ ምዕራፍ ማሳደግ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡

በኢትዮጵያ እና ሕንድ መካከል ያለው ግንኙነት በታሪክ፣ በባህል፣ በትምህርት፣ በንግድ እና በተለያዩ ዘርፎች የተሳሰረ መሆኑንም ተናግረዋል።

በኢትዮጵያ እና ህንድ መንግስታት መካከል ያለው የዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደ ሁለቱ ሀገራት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትና አጋርነት ማደግ እንዳለበትም አፈ ጉባኤው አንስተዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በኢትዮጵያ ያደረጉት ጉብኝትም ይህንን የሚያጠናክር እንደሆነ የተከበሩ አቶ ታገሰ ጠቅሰዋል።

(በ አበባው ዮሴፍ)

ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

በፌስቡክ http://www.facebook.com/hoprparliament

በዩቲዩብ

https://www.youtube.com/@FDREHOPR

በቴሌግራም

https://t.me/ParlamaNews

በትዊተር

http://twitter.com/fdrehopr

በዌብሳይት

www.hopr.gov.et ይከታተሉ።


ረቡዕ ታኅሣሥ 08, 2018

ተያያዥ ዜናዎች

Marta Lorenzo from UNRWA

ማክሰኞ ታኅሣሥ 21, 2018

ምክር ቤቱ የሥርዓተ ምህዳር አገልግሎት ክፍያ ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ

ተጨማሪ ለማንበብ...
Marta Lorenzo from UNRWA

ማክሰኞ ታኅሣሥ 21, 2018

"የባህር በር ባለቤትነት የትውልድ ጥያቄ ነው"

ተጨማሪ ለማንበብ...
Marta Lorenzo from UNRWA

ማክሰኞ ታኅሣሥ 14, 2018

"ወጣቶች የሀገራችን የነገ ተሰፋዎች ብቻ ሣይሆኑ የዛሬም የልማት ሞተሮች ናቸው"

ተጨማሪ ለማንበብ...
Marta Lorenzo from UNRWA

ማክሰኞ ታኅሣሥ 14, 2018

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የእፅዋት ጥበቃ እና ኳራንታይን ረቂቅ አዋጅን አፀደቀ

ተጨማሪ ለማንበብ...
Marta Lorenzo from UNRWA

ረቡዕ ታኅሣሥ 08, 2018

“በኢትዮጵያ እና ሕንድ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አዲስ ምዕራፍ የተከፈተበት ወቅት ነው” ‎ ------ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ------

ተጨማሪ ለማንበብ...
Marta Lorenzo from UNRWA

ሓሙስ ታኅሣሥ 02, 2018

በሀገራዊ የልማት ፕሮጀክቶች የክዋኔ ኦዲት የተገኙ ክፍተቶች እንዲታረሙ ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

ተጨማሪ ለማንበብ...
Marta Lorenzo from UNRWA

ዓርብ ነሐሴ 16, 2017

ምክር ቤቱ አቶ ተስፋዬ ንዋይን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ አድርጎ ሾመ

ተጨማሪ ለማንበብ...
Marta Lorenzo from UNRWA

ዓርብ ነሐሴ 16, 2017

"የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ ከጎረቤት ሀገራት ብቻ ሳይሆን ከተለያዩ ቀጠናዊ ኃይሎች ጋር በጋራ እንሰራለን": - ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

ተጨማሪ ለማንበብ...
Marta Lorenzo from UNRWA

ዓርብ ነሐሴ 16, 2017

አዋጁ ለወጣቶች ከፍተኛ የስራ እድል በመፍጠር የሀገራችንን ኢኮኖሚያዊ አቅም ለማሳደግ ሚናው ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

ተጨማሪ ለማንበብ...
Marta Lorenzo from UNRWA

ቅዳሜ ግንቦት 30, 2017

ምክር ቤቱ የስታርትአፕ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መራ

ተጨማሪ ለማንበብ...