"የባህር በር ባለቤትነት የትውልድ ጥያቄ ነው"

"የባህር በር ባለቤትነት የትውልድ ጥያቄ ነው"

"የባህር በር ባለቤትነት የትውልድ ጥያቄ ነው"

 --- ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (/) ----

(ዜና ፓርላማ) ታህሳስ 21 2018 .ም፤ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች /ቤት ዛሬ ባካሄደው 6 መደበኛ ስብሰባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (/) ከምክር ቤት አባላት ለቀረበላቸው ጥያቄዎች የሰጡትን ምላሽና ማብራሪያ አዳምጧል።

ኢትዮጲያ ያቀረበችው የባህር በር ጥያቄ የመንግሥት ወይም የአንድ ፓርቲ ጥያቄ ብቻ ሳይሆን ትውልድ ተሻጋሪ ግብ ያለው የትውልድ ጥያቄ እንደሆነ ሚንስትሩ ገልጸዋል።

የኢትዮጵያን የባሕር በር ባለቤትነት ለማረጋገጥ ሚንስቴር መስሪያ ቤቱን ጨምሮ የተለያዩ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ከፍተኛ ስራ እያከናወኑ መሆኑንም ጌዲዮን (/) ባቀረቡት ማብራሪያ ገልጸዋል።

ለዚህም ከመንግስት ምንም አይነት ድጋፍ ሳይደረግላቸው በተለያዩ የሚዲያ አማራጮች እየታገሉ ላሉ ዜጎች ሚንስትሩ ምስጋና አቅርበዋል።

በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችም የሀገሪቱን የባሕር በር ፍላጎት ለማሳካት እያከናወኑት ያለው ተግባር አበረታች እንደሆነም ገልጸዋል።

በቀጣይም የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር በሚደረገው ዲፕሎማሲያዊ ጥረት ሁሉም ዜጋ የሚጠበቅበትን ኃላፊነት ሊወጣ እንደሚገባ ሚንስትሩ ጠቁመዋል።

(በአበባው ዮሴፍ)

 

 

ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

በፌስቡክ http://www.facebook.com/hoprparliament

በዩቲዩብ

https://www.youtube.com/@FDREHOPR

በቴሌግራም

https://t.me/ParlamaNews

በትዊተር

http://twitter.com/fdrehopr

በዌብሳይት

www.hopr.gov.et ይከታተሉ።


ማክሰኞ ታኅሣሥ 21, 2018

ተያያዥ ዜናዎች

Marta Lorenzo from UNRWA

ማክሰኞ ታኅሣሥ 21, 2018

ምክር ቤቱ የሥርዓተ ምህዳር አገልግሎት ክፍያ ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ

ተጨማሪ ለማንበብ...
Marta Lorenzo from UNRWA

ማክሰኞ ታኅሣሥ 14, 2018

"ወጣቶች የሀገራችን የነገ ተሰፋዎች ብቻ ሣይሆኑ የዛሬም የልማት ሞተሮች ናቸው"

ተጨማሪ ለማንበብ...
Marta Lorenzo from UNRWA

ማክሰኞ ታኅሣሥ 14, 2018

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የእፅዋት ጥበቃ እና ኳራንታይን ረቂቅ አዋጅን አፀደቀ

ተጨማሪ ለማንበብ...
Marta Lorenzo from UNRWA

ረቡዕ ታኅሣሥ 08, 2018

“በኢትዮጵያ እና ህንድ መካከል ያለውን ታሪካዊ ግንኙነት በተለያዩ ዘርፎች አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል“ ---- አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

ተጨማሪ ለማንበብ...
Marta Lorenzo from UNRWA

ረቡዕ ታኅሣሥ 08, 2018

“በኢትዮጵያ እና ሕንድ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አዲስ ምዕራፍ የተከፈተበት ወቅት ነው” ‎ ------ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ------

ተጨማሪ ለማንበብ...
Marta Lorenzo from UNRWA

ሓሙስ ታኅሣሥ 02, 2018

በሀገራዊ የልማት ፕሮጀክቶች የክዋኔ ኦዲት የተገኙ ክፍተቶች እንዲታረሙ ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

ተጨማሪ ለማንበብ...
Marta Lorenzo from UNRWA

ዓርብ ነሐሴ 16, 2017

ምክር ቤቱ አቶ ተስፋዬ ንዋይን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ አድርጎ ሾመ

ተጨማሪ ለማንበብ...
Marta Lorenzo from UNRWA

ዓርብ ነሐሴ 16, 2017

"የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ ከጎረቤት ሀገራት ብቻ ሳይሆን ከተለያዩ ቀጠናዊ ኃይሎች ጋር በጋራ እንሰራለን": - ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

ተጨማሪ ለማንበብ...
Marta Lorenzo from UNRWA

ዓርብ ነሐሴ 16, 2017

አዋጁ ለወጣቶች ከፍተኛ የስራ እድል በመፍጠር የሀገራችንን ኢኮኖሚያዊ አቅም ለማሳደግ ሚናው ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

ተጨማሪ ለማንበብ...
Marta Lorenzo from UNRWA

ቅዳሜ ግንቦት 30, 2017

ምክር ቤቱ የስታርትአፕ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መራ

ተጨማሪ ለማንበብ...